የደንበኞችን እርካታ ከመፍጠር አንፃር ባለፉት ስድስት ወራት የተሣካ ሥራ ማከናወኑን ኢትዮ-ቴሌኮም አስታውቋል። ቪኦኤ ካነጋገራቸው ደንበኞች አብዛኞቹ ግን ለውጦች ቢኖሩም የጥራት ችግር በዚያው ልክ መጨመሩን ገልፀዋል።

ይህ ፌደሬሽን በሂውስተንና በዳላስ ሁለት ቡድኖች ተመሰረተ። በቀጣዩ አመት ዳላስ ጨዋታው ሲካሄድ ለመጀመሪያ ጊዜ ሜዳ በመሄድ የታደምሁ ነኝ። ይህ ፌደሬሽን ሲመሰረት ሁሉም እንደሚያስታውሰው ከቀይሽብር አምልጠውና ተርፈው የመጡ ስደተኞችና ትቂት በዚሁ በዳላስና ሄውስተን አካባቢ ለትምህርት መጠው የቀሩ ወገኖች የጀመሩት ነበር። በቀጣይ አመታት ከተለያዩ የሰሜን አሜሪካ ከተሞች የተመሰረቱ ቲሞች ወደፌደሬሽኑ በመቀላቀል እድገት እንዲያገኝ አርገውታል። በየአመቱ በአሜሪካ የነጻነት […]

«አሥራ አራቱም ግለሰቦች የተሰማሩበት አቅጣጫ ቢለያይም፤ በመሠረቱ አንድ ሆኖ ያገኘሁት፤ ዜጎች፥ ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ በአካባቢያቸው ላለው ችግር መፍትሄ ለማምጣት ራሳቸው መንቀሳቀስ እንደሚችሉና ያንን ደግሞ በአረዓያነት ለማሳየት “ይቺን የራሴን መሥራት እችላለሁ፤” ብለው መነሳታቸው በሁሉም ላይ በጋራ ያየሁት የዝግጅቱ ነፀብራቅ ነበር።» አቶ ጥበቡ አሰፋ ከሰሞኑ የዋይት ሃውስ የለውጥ ሃዋርያ ዕውቅና ተሸላሚዎች አንዱ።

ይህ ፌደሬሽን በሂውስተንና በዳላስ ሁለት ቡድኖች ተመሰረተ። በቀጣዩ አመት ዳላስ ጨዋታው ሲካሄድ ለመጀመሪያ ጊዜ ሜዳ በመሄድ የታደምሁ ነኝ። ይህ ፌደሬሽን ሲመሰረት ሁሉም እንደሚያስታውሰው ከቀይሽብር አምልጠውና ተርፈው የመጡ ስደተኞችና ትቂት በዚሁ በዳላስና ሄውስተን አካባቢ ለትምህርት መጠው የቀሩ ወገኖች የጀመሩት ነበር። በቀጣይ አመታት ከተለያዩ የሰሜን አሜሪካ ከተሞች የተመሰረቱ ቲሞች ወደፌደሬሽኑ በመቀላቀል እድገት እንዲያገኝ አርገውታል። በየአመቱ በአሜሪካ የነጻነት […]

«መንግስትን በኃይል ለመናድ የሚንቀሳቀሱ ኃይሎችን ተግባር ለማስፈፀም የሚንቀሳቀስ በአሸባሪነት ተወንጅሎ ፍርድ ቤት እንደሚቀርብ ተረጋግጧል። የሆነውም ይሄው ነው።» አቶ መኮንን ካሳ። «ኢትዮጵያ ውስጥ ህግ አቶ መለስ ናቸው።» አቶ ግዛው ለገሰ።

“እኔ ወንጀል አልፈፀምኩም፡፡ ጥፋተኛም አይደለሁም፡፡ ታሪክ ነፃ ያወጣኛል” አቶ ዘሪሁን ገ/እግዚሐብሄር “ማስረጃ ባልቀረበበት ክስ ፈርዳችሁብኛል” ጋዜጠኛ ውብሼት ታዬ “ይህ የሰው ፍርድ እንጂ የእግዚሐብሄር ፍርድ አይደለም” ወ/ሮ ሂሩት ክፍሌ ባለፉት 20 ዓመት አገራችን በርካታ ክስተቶችን አስተናግዳለች፡፡ በተለይ በፍ/ቤት ዙሪያ ብዙ አሳዛኝም፤ አስገራሚም የሚባሉ ነገሮች ተፈጽመዋል፡፡ በወቅቱ አንድ ግዙፍና ጠንካራ ተቃዋሚ ፓርቲ በመመስረት፣ በህክምና ሞያቸውና በአዲስ አበባ […]

ግሪን ፕሮፌት የተሰኘዉ የግብጽን አቋም በስፋት የሚያንጸባርቀዉ ድህረ ገጽ፣ የአባይን ውሃ አጠቃቀም በተመለከተ ጥናት የሚያደርግ ኮሚቴ እንደሚቋቋም ዘገበ። የኮሚቴው አባላት ሁለት ከሱዳን፣ ሁለት ከግብጽ እና ሁለት ከኢትዮጵያ ሲሆኑ፣ አራት በሶስቱም አገሮች ተቀባይነት ያላቸው ባለሞያዎች እንደሚካተቱበት ድህረ ገጹ ያትታል። ኢትዮጵያ ከሌሎች ስድስት የአባይ ተፋሰስ አገሮች ጋር በመሆን ስምምነት መፈረሟ ይታወሳል። በቅርቡም ደቡብ ሱዳን ከሱዳን ተገንጥላ የራሷን […]

አቶ መለስ ዜናዊና አቶ ኢሳያስ እስከ አሁን ድረስ የቅርብ ወዳጆች እንደሆኑ የሚጠረጥሩ ብዙዎች ናቸዉ። በተለይም በባድመ ጦርነት ወቅት ሙሉ እልባት ያገኝ የነበረዉን የኤርትራ ችግር እንዲራዘም በማድረጉና የአቶ ኢሳያስ አፈወርቂ ስልጣን በማራዘሙ አንጻር አቶ መለስ ዜናዊ ትልቅ ሚና የተጫወቱ ሰዉ መሆናቸዉን የሚረሳ ኢትዮጵያዊ ይኖራል ተብሎ አይታሰብም። በባድመ ግጭት ወቅት አቶ መለስና አቶ ኢሳያስ ችግሩን ለመፍታት በቅርበት […]

«የትኛውም መንግስት የሽብር አደጋዎችን የመከላከል ግዴታ እንዳበት ግልጽ ነው። ሆኖም የጸረ-ሽብር ህጎች አተገባበር አንዳንዴ የንግግርና የመገናኛ ብዙሃን ነጻነትን መሸርሸር መቻሉን አስመልክቶ ያደረብንን ሥጋት ገልጬላቸዋለሁ።» የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚንስትር William Burns

ገዢዉ ፓርቲ በአፋር ክልል ተፈጸመ ባለዉ የሽብር ተግባርን አስመልክቶ፣ አፍቃሪ ሕወሃት የሆነዉ የትግራይ ተወላጆች ማህበር በሰሜን አሜሪካ፣ በሰጠዉ መግለጫ የመለስ አገዛዝ እርምጃ እንዲወስድ ጠየቀ። የገዢዉ ፓርቲ የዉጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት፣ የተባበሩት መንግስታት የፀጥታዉ ምክር ቤት በሻእቢያ መንግስት ላይ ተገቢዉን እርምጃ የማይወስድ ከሆነ ኢትዮጵያ እርምጃ እንድምትወስድ መግለጹን ያስታወሰዉ የማህበሩ መግለጫ፣ የተባበሩት መንግስታት ማእቀብ ቢጥልም የሻእቢያን እኩይ […]

ሳር ቅጠል፤ ግማዱ፤ ተፍተለተለና፤ ሽምቀቅ ማተብ ሆነ፤እምነቱ፤ቀረና፤ በላይን ሰቀሉት፤የላቀውን ጀግና፤ ከጠላት ባዳናት፤በአገሩ፤መዲና፤ በግፍ፤ተሰቀለ፤‘እሙን ዋስ’፤ጠፋና፤ ማነቆ አደባባይ፤የትውልድ ገመና፤ ስቅላት ውለታው፤እርግምት ሆነና፤ ብርክ መዳህ ጀመርን ነፃነት፤ልመና፤ ያውም ከባዕድ አገር ተሰፍሮ፤በቁና፤ በላይ እምቢ ብሎ አኛ እጅ ሰጠንና፤ እንጠፋፋለን ‘በአሳር’፤ እንደገና፤ ይድረስ፤ለአገር ዳኛው፤‘ሕዝቡ በደፈና’፤ ዛሬም ‘ክህደታችን’፤አልተፋቀምና፤ ጀግኖች፤እየገብርን፤‘ቃሊቲ፤ ቀጠና’፤ ስንት ‘በላይ’ ሰቅለን እንሰይም ጐዳና፤ ሰንሰለት እንስበር ጸንተን እንቁምና። በዘመነ ንጉሥ፤‘በግርማሜ’፤ሞት፤ […]

አቶ ሙሼ ሰሙ፣ የኢዴፓ ፓርቲ ፕሬዚዳንትና የባንክ ባለሙያ
ባለፈው ዓመት የነበረው የመንግሥት የውጭ ብድር 134 ቢሊዮን ብር ሲሆን፣ ይህ አኅዝ በዚህ ዓመት ወ