ኖርዌይ 400 የኢትዮጵያ ስደተኞችን ወዳገራቸው ልትልክ ስለማቀዷ
ኖርዌይ ስደተኞች ወደ አገራቸው የሚመለሱበት ስምምነት ከኢትዮጵያ ጋ መፈፀሟን እና 400 ስደተኞችን ልትመልስ እንደሆነ አሳወቀች።
ኖርዌይ ስደተኞች ወደ አገራቸው የሚመለሱበት ስምምነት ከኢትዮጵያ ጋ መፈፀሟን እና 400 ስደተኞችን ልትመልስ እንደሆነ አሳወቀች።
ለ 2 ቀናት ሲካሄድ, የቆየው 18ኛው የአፍሪቃ ኅብረት ፤ የመሪዎች ጉባዔ፣ በመጠናቀቅ ላይ ነው። አሳሳቢ ውዝግቦች ብቻ ሳይሆኑ ፤ ተስፋ አስጨባጭ ጉዳዮች ጭምር …
ድልብ ሐብቷ፣ ከትልቅ መወዳጀትዋ ትልቅ-አስመስሏት በተለይ ከ1995 (ዘመኑ በሙሉ እንደ ጎሮጎሮሳዉያኑ አቆጣጠር ነዉ) ወዲሕ የሌለችበት ግጭት-ዉዝግብ የለም።ቀ…
የአፍሪቃ ህብረት ዛሬ ለህብረቱ ኮሚሽን ፕሬዚደንትነት ሥልጣን ምርጫ አካሂዶ ነበር። ለምርጫው የኮሚሽኑ ፕሬዚደንት ዣን ፒንግ እና የደቡብ አፍሪቃ የሀገር…
ተመስገን ደሳለኝ
ተስፋ ቆርጬ አላውቅም። ተስፋ የሚያስቆርጥ ነገር ሳያጋጥመኝ ቀርቶ አይደለም። ብዙ ጊዜ ገጥሞኝ ያውቃል። ነገር ግን የብዙ ሀገራት ተሞክ
ከመቼውም ጊዜ በላይ ከአገሪቱ አነጋጋሪ ጉዳዮች በላይ የሊዝ አዋጁ አወዛጋቢነት ተፋፍሞ በቀጠለበት ወቅት፣ የኢሕአዴግ ዋነኛው ተቀናቃኝ ነኝ የሚለው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ፣ በሳምንቱ መገባደጃ ላይ በአዋጁ ላይ ጠንከር ያለ ተቃውሞ ይዞ ቀርቧል፡፡ አዋጁን የሚቃወም ሕዝባዊ ስብሰባ ለመጥራት ማቀዱን አስታውቋል፡፡ መድረክ ባለፈው ሐሙስ በጽሕፈት ቤቱ አዋጁን በፅኑ የሚቃወም መግለጫ ሰጥቷል፡፡ ከዚህ የተቃውሞ መግለጫ በተጨማሪ በትልቅ […]
አንድ የቆየ ቀልድ አስታውሳለሁ፡፡ ኒው ዮርክ ውስጥ አንዲትን ሕፃን ልጅ ውሻ ሲያባርራት ያየ አንድ ሰው ውሻዋን በያዘው አጠገቡ ባገኘው ዱላ መትቶ ይገድልና…
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
አቤ ቶኪቻው
በመጀመሪያም
ይህ ፅሁፍ ባለፈው አርብ ለወጣችው ለምናፍቃት ፍትህ ጋዜጣ ልኬው ታትሞም የነበረ ነው። ታድያ ለፍትህ ስፅፈው በተቻለኝ አቅም በኢ
18 ኛዉ የአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በቻይና መንግስት ወጭ በታነጸዉ በአዲሱ የህብረቱ ህንጻ ዉይይቱን ጀምሮአል።
በአስፋው ብርሃኑ፣ ልዩ ዘጋቢ ከሐዋሳ
ቢጂአይ ኢትዮጵያ በሐዋሳ ከተማ ውስጥ በአንድ ቢሊዮን ብር ወጪ ያስገነባው የቢራ ፋብሪካ ትናንት ተመረቀ፡፡
ሚድሮክ እጅ ያሉ ፕሮጀክቶች አደጋ ውስጥ ናቸውከንቲባ ኩማ ደመቅሳ በሁለት ወር አንድ ጊዜ በቋሚነት አዲስ አበባ ውስጥ በመሠራት ያሉትን የመንገድ ግንባታዎ
“ይግባኝ እንጠይቃለን” ተከላካይ ጠበቆችሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይልና በሽብርተኝነት ድርጊት ለማናጋትና ለማፈራረስ ሲንቀሳቀሱ
‹‹የአፍሪካ አንድነት ድርጅት›› የሚለው ስያሜ ተቀይሮ፣ የላቀ ስያሜና ኃላፊነት እንዲሰጠው ተወስኖ ‹‹የአፍሪካ ኅብረት›› ከተባለ እነሆ አሥረኛ ዓመ
በአዲስ አበባ ከተማ እየተገነቡ ካሉ መንገዶች ውስጥ አራት የመንገድ ሥራ ፕሮጀክቶች በእጁ የሚገኘው ሚድሮክ ኮንስትራክሽን በአራቱም ፕሮጀክቶቹ አፈጻጸሞ
– ማረሚያ ቤት ለፍርድ ቤት የጻፈው ደበዳቤ አሳማኝ አይደለም ተባለ- ‹‹ምስክሮቻችን ታፍነው ስለሚወሰዱ በዝግ ይታይልን›› የተከሳሾች ጠበቃ ‹‹ስ
የቀድሞው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ግርማ ዋቄ የሩዋንዳ መንግሥት የትራንስፖርት ሚኒስቴር በአቪዬሽን ጉዳዮች አማካሪና የሩዋንዳ አ…
በዛሬይቱ ኢትዮጵያ የህግ የበላይነት እንዲከበር፤ ግልፅነትና ተጠያቂነት እንዲኖር እና በዲሞክራሲያዊ ስርኣት ዉስጥ ዜጎች በእኩልነት ሰብኣዊ መብታቸዉ
ወለላዬ ከስዊድን [email protected]
መቼም ተስፋዬ ገብረአብ ከጻፈ አንድ ትዝት የሚጭር ወይም ስሜት የሚነካ ነገር አያጣም። ባለፈው ሣምንት ”አሳዛኝ ዜና” በሚል…
በዛሬይቱ ኢትዮጵያ የህግ የበላይነት እንዲከበር፤ ግልፅነትና ተጠያቂነት እንዲኖር እና በዲሞክራሲያዊ ስርኣት ዉስጥ ዜጎች በእኩልነት ሰብኣዊ መብታቸዉ ተጠብቆ እንዲኖሩ የሚያስቡ፡ የሚናገሩ፤ የሚፅፉና የሚቆረቆሩ በጠቅላላዉ ለነዚህ ፅንሰ ሃሳቦች ዘብ የሚቆሙ በሙሉ የስርኣቱ ጠላቶች ተደርገዉ በመቆጠር ላይ ናቸዉ። ለአገሪቱ አንድነትና ሉኣላዊነት፤ እድገትና ብልፅግና በጣት ከሚቆጠሩ መሪዎቿና የፓርቲያቸዉ ጠባብ ጎሰኛ ፖሊሲ የተለየ የሚያስቡ ዜጎችና ቡድኖች ሁሉ “የስርዓቱ ጠላት” እና […]
የኢትዮጵያ የሴቶች ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች አንድ ቀን በአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ ተካፋይ እንሆናለን ብለው ያምናሉ። በግብፅ የነበራቸዉን ግጥሚያ አካሂደዉ…
«ሻቢያ-መራሽ» ባሉት የኤርትራ መንግሥት፣ በድንበር አካባቢ በኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ እየተፈጸመ ያለውን የሽብር ድርጊት
ፎቶ፤ www.stockphotopro.comሐሙስ ዕለት አመሻሹ ላይ ስልኬ ካርዱን ጨርሶ የጀመርኩትን ወሬ አቋረጠኝ፡፡ ወዲያው ካርድ ገዛሁና ሞልቼ ወሬዬን ለመቀጠል ተጣደፍኩ፡፡ …
የመንግሥት አካላት የታሠሩ የሉም ይላሉ፡፡
ዓርብ፤ ጥር 18 2012 ሃገርአቀፍ ፀረ-ፖሊዮ ዘመቻ ይጀመራል፡፡
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በጎብኚዎቹ ላይ ጥቃት የተከፈተው በውድቅት እንደነበርና ወታደሮችበአከባቢው እንዳልነበሩ ገለጸ
ኮሎኔል መንግስቱ ኃ.ማርያም ትግላችን የተሰኘ ባለ 505 ገጽ መጽሀፍ ጽፎ ሎስ አንጀለስ (አሜሪካ) ፀኃይ አሳታሚና አከፋፍይ ድርጅት ታትሞ ገበያ ላይ ከዋለ ሰነባ…
በአገር ቤት የሚንቀሳቀሱ ጋዜጠኖች ላይ አምባገነኑን የመለስ አገዛዝ እየወሰደ ያለዉን አሳፋሪ ድርጊት አስመልክቶ፣ በዉጭ አገር የሚገኘዉ የነጻዉ ፕሬስ ማህበር፣ ኢትዮጵያዉያን ከታሰሩ ጋዜጠኖች ጎን እንዲቆሙ፣ «በጠመንጃ አስገዳጅነት የእዉነት እጆች ቢታሰሩም. ህዝብ እዉነታዉን ይረዳ፣ ታሪክም ሃቅ ይፈርዳል» በሚል አርእስትብ ሥር ባወጣዉ መግለጫ፣ ጥሪ አቀረበ። «እነ እስክንድር ነጋ፣ ውብሸት ታዬ እና ርዕዮት አለሙ በሃሰት ክስ “አሸባሪ” ተብለው ለእስር […]
በአንድ አገር ውስጥ የሚኖሩ ዜጎች የባለአገርነት ስሜት እንዲኖራቸው የሚወጡ አዋጆች መመሪያዎችና ድንጋጌዎች ሁሉ አብዛኛውን የሕብረተሰብ ክፍል ስምምነት ያገኘ መሆን ይኖርበታል፡፡ መንግሥት ሕዝቡ የሚተዳደርበትን የትኛውንም አይነት ሕግ ሲያወጣ ማዕከል ማድረግ ያለበት የዜግነት መብትን ለማስጠበቅ ለማጎናጸፍ እንጂ አንገት የሚያስደፋ የሚያሸማቅቅ የሚያስፈራራ አፋኝና ባጠቃላይ በመብት ገፈፋ ላይ የተመረኮዙ መሆን አይኖርበትም፡፡ የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ የወጣው አዋጅ ቁጥር 721/2004 […]
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዛሬውለት ባሳለፈው የቅጣት ውሳኔ የብሎግ ጸሃፊውን ኤልያስ ክፍሌ የእድሜልክ እስራት ሲፈርድበት፤ በርዕዮት አለሙና ውብሸት ታየ የ14 ዓመት እስራትና የ33ሽህ ብር ቅጣት ጥሎባቸዋል።
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዛሬውለት ባሳለፈው የቅጣት ውሳኔ የብሎግ ጸሃፊውን ኤልያስ ክፍሌ የእድሜልክ እስራት ሲፈርድበት፤ በርዕዮት አለሙና ውብሸት ታየ የ14 ዓመት እስራትና የ33ሽህ ብር ቅጣት ጥሎባቸዋል።
«ፍርድን ፈልጉ፣ የተገፋውን አድኑ፣ ለድሃ አደጉ ፍረዱለት፣ ስለመበለቲቱ ተሟገቱ» ኢሳያስ 1፡ 17 በአዲስ አበባ ከተማ ነበር የተወለዱት። ገና የሶስት አመት ሕጻን የነበሩ ጊዜ ቤተሰባቸዉ ወደ ድሬዳዋ ይዞራሉ። ፋሺስት ጣሊያን አገራችንን ሲወር፣ የስምንት አመት ልጅ ነበሩ። በግራዚያኒ ላይ ቦምብ ከተወረወረ በኋላ፣ ጣሊያኖች በፈጸሙት የብዙ መቶ ሺህ ዜጎች ጭፍጨፋ፣ የእኝህ ሰው አባት ተገደሉ። እናታቸው ብዙ ሳይቆዩ አረፉ። […]
«ፍርድን ፈልጉ፣ የተገፋውን አድኑ፣ ለድሃ አደጉ ፍረዱለት፣ ስለመበለቲቱ ተሟገቱ» ኢሳያስ 1፡ 17 በአዲስ አበባ ከተማ ነበር የተወለዱት። ገና የሶስት አመት ሕጻን የነበሩ ጊዜ ቤተሰባቸዉ ወደ ድሬዳዋ ይዞራሉ። ፋሺስት ጣሊያን አገራችንን ሲወር፣ የስምንት አመት ልጅ ነበሩ። በግራዚያኒ ላይ ቦምብ ከተወረወረ በኋላ፣ ጣሊያኖች በፈጸሙት የብዙ መቶ ሺህ ዜጎች ጭፍጨፋ፣ የእኝህ ሰው አባት ተገደሉ። እናታቸው ብዙ ሳይቆዩ አረፉ። […]
የከፍተኛዉ ፍርድ ቤት ሶስተኛ ወንጀል ችሎት ፌደራሉ አቃቤ ህግ በሽብር ወንጀል ጠርጥሮ ክስ በመሠረተባቸዉ አምስት ፖለቲከኞችና ጋዜጠኖች ላይ ዛሬ የቅጣት ዉሳኔ አሳልፏል። ተከሳሾች ከአስር ዓመታት በላይ እስራትና የገንዘብ ቅጣት ተበይኖባቸዋል። ያዳምጡ
የኢሕአዲግ መንግሥት ያወጣዉ አዋጅ መንግሥትን ባለርስት የኢትዮጵያ ሕዝብን ደግሞ ገባር ወይም ጪሰኛ የሚያደርግ ነዉ
የጀርመን ጦር አፍጋኒስታንን ለቆ ለመዉጣት አንድ እቅድ አዉጥቷል
በሽብር ሥራ ተሰማርታቿል በሚል ክስ በታሰሩት የፍትህ እና የአዉራምባ ታይምስ ጋዜጠኞች ርዮት አለሙ፣ ሂሩት ክፍሌ፣ ዉብሸት ታዬ እንዲሁም የብሄራዊ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ፕሬዘዳንት የሆኑት አቶ ዘሪሁን ገብረ እግዚአብሄር ላይ፣ የመለስ አገዛዝ በሚቆጣጠረዉ ፍርድ ቤት በኩል የቅጣት ዉሳኔ እንዳሳለፈ፣ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያመልክታል። እንደ ደረሰን ዘገባ መሰረት ሂሩ ክፍሌ ለአሥራ ዘጠኝ አመታት፣ አቶ ዘሪሁን ለአሥራ ሰባት […]
የአውሮፓ ሕብረት ኢራንን ከአቶም መሣሪያ ባለቤትነት ለመግታት በሣምንቱ መጀመሪያ ጠንካራ የማዕቀብ ዕርምጃዎችን ወስዷል። ሕብረቱ ከኢራን ነዳጅ ዘይት ማ
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሦስተኛ ወንጀል ችሎት ጥር 17 ቀን 2004 ዓ.ም. በዋለው ችሎት በአምስት የሽብር ወንጀል ተከሳሾች ላይ ከዕድሜ ልክ እስከ 19 ዓመትና የ
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሦስተኛ ወንጀል ችሎት ጥር 17 ቀን 2004 ዓ.ም. በዋለው ችሎት በአምስት የሽብር ወንጀል ተከሳሾች ላይ ከዕድሜ ልክ እስከ 19 ዓመትና የ
በጋምቤላ የፉኝዶ ወረዳ የአንድ አባ ወራ አህያ ወደ ጎረቤቱ ዘልቆ አንዲት የሌላ አባወራ ንብረት የሆነች ሴት አህያ ላይ ይንጠላጠልና የልቡን ያደርሳል። የሴ…
በጋምቤላ የፉኝዶ ወረዳ የአንድ አባ ወራ አህያ ወደ ጎረቤቱ ዘልቆ አንዲት የሌላ አባወራ ንብረት የሆነች ሴት አህያ ላይ ይንጠላጠልና የልቡን ያደርሳል። የ
ነጻው ፕሬስ – አዲሱ የ’ኢሕአፓ’ ጠላት!?
ከአትክልት እና ጓደኞቹ
የኢትዮጵያ ነጻ ፕሬስ ጋዜጠኞች ላለፉት 20 ዓመታት በእሳት የተፈተኑ ቁርጠኞች ናቸው። እስ
አልሸባብ 10 ወታደሮች ገደልኩ ብሏል
Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥር 21 ቀን 2004 ዓ.ም. January 25, 2012)፦ በደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ በሚገኘው የኢትዮጵያ ጦር ጠቅላይ ሰፈር ላይ የአ…