የአዲስ አበባ መሬት ባለሥልጣን ሦስት ቦታ ሊበተን ነው
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና ግንባታ ፈቃድ ባለሥልጣን በሦስት መሥሪያ ቤቶች ተበትኖ ሊደራጅ ነው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና ግንባታ ፈቃድ ባለሥልጣን በሦስት መሥሪያ ቤቶች ተበትኖ ሊደራጅ ነው፡፡
– ከዕፅዋት ነዳጅ ለማምረት ቦታ ከተረከቡ ኩባንያዎች ውጤታማ የሆነ የለምየደቡብ ክልል ለጣሊያኑ ኩባንያ ኤፍአርአይ ኤልግሪን ኩባንያ ከሰጠው 30 ሺሕ ሔ
– ሕጋዊ መስለው ሕገወጥ ተግባር የሚፈጽሙ ኤጀንሲዎችን አስጠነቀቀበኢትዮጵያ የሳዑዲ ዓረቢያ ኤምባሲ በቤት ሠራተኛነት ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ መሄድ ለሚፈልጉ …
– ንብ ባንክና ኢንሹራንስ የ20 ሚሊዮን ብር አክሲዮኖች ገዙየአገሪቱን የቢራ ገበያ ለመቀላቀል ካለፈው መጋቢት 2003 ዓ.ም. ጀምሮ የአክሲዮን ሽያጭ እያደረገ
ኢትዮጵያ ከ50 ዓመታት በኋላ ለመጀመርያ ጊዜ ሰሞኑን ሙዝ ለዓለም ገበያ ማቅረብ ጀመረች፡፡
[email protected] የጦርነት ነጋሪት እየሰማን ነዉ። ገዢዉን ፓርቲ የሚደግፉ በሰሜን አሜሪካ የሚገኘዉ የትግራይ ተወላጆች ማህበር አባላት፣ እንደ አይጋ ፎረም ያሉ ድህረ ገጾች፣ ሕወሃት/ኢሕአዴግ በኤርትራ ላይ ጦርነት እንዲከፍት ከፍተኛ ግፊት እያደረጉ ነዉ። እነዚህ ወገኖች ከኤርትራ ጋር ጦርነት ቢከፈት በቀላሉ አስመራ መግባት የሚቻል ሳይመስላቸው አይቀርም። ትክክል ሊሆኑ ይችላሉ ። የኤርትራ ጦር ተዳክሟል። ወታደሮቹ መዋጋት አይፈልጉም። በተባበሩት መንግስታት እቀባ […]
የአዉሮጳ ኅብረት እናየቻይና በንግድ ረገድ ያላቸዉን ትብብር አጠናክረዉ ለመቀጠል ተስማሙ። በቻይናና በኅብረቱ መካከል በተካሄደዉ ጉባኤም የቻይና ጠቅላ
የኢትዮ ቴሌኮም የደምበኞች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ መምጣቱን እና የተደቀኑበትን ችግሮች በማስመልከት መግለጫ አውጥቷል። ከፈረንሳዊው ስራ አስኪያ
የዓለም ዜና
የተራቆተን አካባቢ በመከባከብ መልሶ ያጣዉን የተፈጥሮ ሐብት መመለስ እንደሚቻል ይታመናል። እንዲህ ያለዉ ሙከራ በተለያዩ አካባቢዎች ተስፋ ሰጪ ጅምሮችን …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
(በሲያትል ሕዝባዊ የስብሰባ ጥሪ! ይህንን ይጫኑ)
(ሙሉውን ጋዜጣ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
የሚበዙት ነገሥቶቻችን በታሪክ ረገድ የተፃፈላቸው የጦርነትና የግዛት ማስፋፋት ታሪካቸው እንጂ ለእውቀትና ለጥበብ ሥራዎች እንዲሁም ለስነ ጹሁፍ ያላቸው
የሚበዙት ነገሥቶቻችን በታሪክ ረገድ የተፃፈላቸው የጦርነትና የግዛት ማስፋፋት ታሪካቸው እንጂ ለእውቀትና ለጥበብ ሥራዎች እንዲሁም ለስነ ጹሁፍ ያላቸውን ልዩ ዝንባሌና ትኩረት የታሪክ ጸሐፍቶቻችን እምብዛም ትኩረት የሰጡት አይመስሉም፤ እኛም በዚህ ረገድ ለማወቅም ሆነ ለማጥናት ያለን ፍላጎት እዚህ ግባ የሚባል አይደለም፡፡ ስለዚህም በዚህ ጹሁፍ የኢትዮጵያውያንን ነገሥታት ከስነ ጹሁፍ ጋር የነበራቸውን ትውውቅ፣ መንፈሳዊ መጻሕፍትን ለመመርመር የነበራቸውን ብርቱ ፍላጎትና ጥረት […]
(click here for pdf) በታክሲ እየሄድኩ ነው፡፡ መካከለኛው ወንበር ነው የተቀመጥኩት፡፡ አንዲት ሴትዮ በስልክ በንዴት ያወራሉ፡፡ በጩኸታቸው መጨረሻ «እንዲያ
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል አቶ ግርማ ሠይፉ “ለጥያቄዎ መልስ” ሰጥተዋል፡፡
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለጋናው Kwame Nkurma እንደተደረገው ሁሉ የቀድሞ የኢትዮጵያ ንጉሰ-ነግስት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በአዲሱ የአፍሪካ ህብረት መታሰቢያ ሊቆምላቸው እንደሚገባ ያመኑ …
የአንድነት ለዲሞክራሲና ፍትህ ፓርቲ ሰማንያ አመራር አባላት በፓርቲዉ የስራ አፈጻጸም የወደፊት የትግል አቅጣጫ በፓርቲዉ ጽፈት ቤት በዝግ ሌት እና ቀን መ
ስለሴት ህፃናት ወታደሮች የሚያወሳው ይህ ፅሁፈ-ተውኔት ካናዳ ውስጥ ነው የተፃፈው፤ ሱዛኔ ሌቤው በተባለች ፀሀፌ-ተውኔት። ቤልጂየም ውስጥ ለመድረክ ከበቃ
ለምግብ፤ ለመጠጥ፤ እና ለመሳሰሉ የዕለት ከዕለት ፍጆታዎች የሚዉል ነዉ።ይሁንና ጠበቃዉ እንዳሉት ከኖቬምበር አስራ-አምስት እስከ ፌብርዋሪ አስር የተሰጣ
ትናንት ምሽት የግሪክ ምክር ቤት የአዉሮጳዉ ህብረት የይሮ ሸርፍ ተጠቃሚ አገራት ያውጡትን የቁጠባ መረሃ-ግብር ከብዙ ዉጣ ዉረድ በኋላ ተቀብለዉ አጽድቀዋል
በኤኩዋቶሪያል ጊኒና በጋቡን የጋራ አስተናጋጅነት ለሶሥት ሣምንታት ያህል የተካሄደው የዘንድሮው የአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ ፍጻሜ ውድድር ባለፈው ምሽት ሊ…
ሱዳንና ደቡብ ሱዳን በአፍሪቃ ሕብረት አማካይነት አዲስ አበባ ላይ ባካሄዱት ድርድር እርስበርስ ያለመጠቃቃት ውል ተፈራረሙ። ውሉን የተፈራረሙት የሱዳን የ…
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ተመስገን ደሳለኝ (አዲስ አበባ)
ከዚህ ቀደም የፖለቲካ መዘውሩን ከያዙት መሪዎቻችን ጀምሮ እስከ ድርጅቶቻቸው ድረስ ‹‹እከሌን በጨረፍታ፣ እከሌን በጨረፍ
(ሙሉውን ጋዜጣ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
ፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም
ሃይማኖት ተከታዮች ከፍተኛ ሰላማዊ ሰልፍ አድርገው ነበር፤ አብዛኛዎቹ ተሳታፊዎች ይዘውት የነበረው መፈክር፡ ‹‹እስልምና በ
(ሙሉውን ጽሁፍ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
(ሙሉውን ጽሁፍ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
አቤ ቶኪቻው
ወዳጄ እንዴት ሰነበቱልኝ… እውነቱን ለመናገር በየሳምንቱ ለሀገሬ አንድ ለእናቱ የሆነችው ፍትህ ጋዜጣ ላይ በየሳምንቱ ብከሰት ደስታዬ ወደር
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በተወካዮች ም/ቤት ብቸኛው የተቀዋሚ ፓርቲ አባልና የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ም/ሊቀመንበር የሆኑት አቶ ግርማ ሰይፉ ጠ/ሚኒስትሩ ሰሞኑን በፓርላማ በሰጡት መግለጫ ዙሪያና በሌሎች ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ሰላም ገረመው ጋር ቃለምልልስ አድርገዋል፡፡ ህገ መንግስቱን በተደጋጋሚ የምትጠቅሱት ስለምታምኑበት ሳይሆን እንደ ሁኔታው ልትጠቀሙበት ስለምትፈልጉ ብቻ ነው ሲሉ ጠ/ሚኒስትሩ ተችተዋችኋል…ህገመንግስቱን የምንጠቅሰው ስለሚጠቅመን ነው፡፡ ለምሳሌ እኔ ህገመንግስቱ ቤቴ፣ ቢሮዬ፣ […]
አቶ መለስ ዜናዊ ሰሞኑን ለፓርላማቸው የበጀት ዓመቱን የስድስት ወራት የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት ማቅረባቸውን ተከትሎ፤ከብቸኛው የተቃዋሚ ፓርቲ ተወካይ ከአቶ ግርማ ሰይፉ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች የሰጧቸውን “መልሶች” አዳመጥኩ።አውቀውም ይሁን ሳያውቁት ፤በብዙዎቹ ነጥቦች ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አቶ ግርማን ሊያገኟቸው አልቻሉም። አቶ ግርማ ፦”ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር እንደምን አደሩ?” ሲሏቸው፤ አቶ መለስ፦”ተልባ እየዘራሁ ነው” ሲሉ ነው የተስተዋሉት።ብቸኛው የተቃዋሚ ፓርቲ ተወካይ፦”ክቡርነትዎ! ከፍየልና […]
አቶ መለስ ዜናዊ ሰሞኑን ለፓርላማቸው የበጀት ዓመቱን የስድስት ወራት የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት ማቅረባቸውን ተከትሎ፤ከብቸኛው የተቃዋሚ ፓርቲ ተወካይ ከአቶ ግርማ ሰይፉ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች የሰጧቸውን “መልሶች” አዳመጥኩ።አውቀውም ይሁን ሳያውቁት ፤በብዙዎቹ ነጥቦች ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አቶ ግርማን ሊያገኟቸው አልቻሉም። አቶ ግርማ ፦”ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር እንደምን አደሩ?” ሲሏቸው፤ አቶ መለስ፦”ተልባ እየዘራሁ ነው” ሲሉ ነው የተስተዋሉት።ብቸኛው የተቃዋሚ ፓርቲ ተወካይ፦”ክቡርነትዎ! ከፍየልና […]
የአዳማ (ናዝሬት) ከተማ አስተዳደር የተለያዩ ጉድለቶች አሉባቸው ያላቸውን 21 ክሊኒኮችና 24 የመድኃኒት መደብሮችን አሸገ፡፡
(ሙሉውን ጋዜጣ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
ተመስገን ደሳለኝ
“ክልምኖም ይስምዑኒ!!!”
“(እስኪ ልለምንዎ አንዴ ይስሙኝ)”
…እያልኩ ያለሁት ‹‹አባታችን ሆይ›› አይደለም፤ ‹‹መለስ ሆይ!›› ነው።
ደረጀ ሀብተወልድ-ሆላንድ
አቶ መለስ ዜናዊ ሰሞኑን ለፓርላማቸው የበጀት ዓመቱን የስድስት ወራት የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት ማቅረባቸውን ተከትሎ፤ከብቸኛው የ
የዛሬው የወጣቶች ዝግጅት በአደንዛዥ እፅች ላይ ነው ያተኮረው። ባለሙያዎች እንደሚገምቱት እስከ 15 ከመቶ የሚሆነው የኢራን ህብረተሰብ የአደንዛዥ እፅ ሱሰ
አቶ መለስ ዜናዊ በሚቆጣጠሩት ፓርላማ ለቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ በሰጡበት ወቅት፣ በኤርትራ ጉዳይ ላይ ሰፋ ያለ ገለጻ አቀረቡ። የኢትዮጵያ ሕዝብ እና የኤርትራ ህዝብ ወንድማማች ሕዝቦች እንደሆኑ የገለጹት አቶ መለስ ያላቸው ጠብ በስልጣን ላይ ካለዉ ቡድን ጋር እንደሆነም አስረድተዋል። የኤርትራ መንግስት አካባቢዉን የማተራመስ ሥራ እየሰራ እንደሆነ የተናገሩት አቶ መለስ፣ እንደዚያም ሆነ ግን ከአቶ ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር በማንኛዉም […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የጋራ ዓላማዎች ምንድናቸው? እውነት የጋራ ግቦች አሉን? ለኢትዮጵያ ዴሞክራሲ ፍትሕ ነጻነት እኩልነት ብልጽግና ሁሉም ሰው እመኛለሁ ይላል። ይኼንኑም እውን ለማድረግ በተናጠልና ተበታትኖ ከመልፋት በጋራ ተደራጅቶ የጋራ ዓላማ ሰንቆ መታገል አማራጭ የለውም እያለ ደቂቁም ግዙፍም የፓለቲካ ድርጅት ይሰብካል። ታዲያ ልምዳችን የሚመሰክረው ይኼንኑ ነው? ለመሆኑ የጋራ ዓላማ ምንድ ነው? እንዴትስ ይገነባል? የጋራ ዓላማ ባለቤቶችስ እነማን ናቸው? መጋራትና […]
ለማንበብ ኢዚህ ይጫኑ
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ለፓርላማ ላሰሙት ሪፓርት ከምክር ቤት ተወካዮች የቀረበዉን ጥያቄና ጨምሮ መለስካቸዉ አመሃ ያጠናቀረዉን ሪፓርት ያደምጡ
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በኢትዮጵያ “በፖለቲካ ተቃውሞ ስም የአገር ደህንነትን የሚፈታተኑ ግለሰቦችን” መቅጣት እንደሚቀጥል ለፓርላማ ተናገሩ።
አንድነት ፓርቲ የሊዝ አዋጁ እንዲሻር ጠየቀ
ወደ ኢትዮጽያ እና ኬንያ በመጓዝ የዶሎ አዶን እንዲሁም ካኩምን የረሃብተኞች ካንፕ ጎብኝቶ የተመለሰዉ የጀርመን ሸንጎ አባሎች የልዑካን ቡድን ስለጉዞዉ በ