የሶርያ ስደተኞች ይዞታ
የሶርያ የመንግሥት ፀጥታ ኃይሎች ተቃዉሞ በቀጠለባት የሆምስ ከተማ ጥቃታቸውን ማጠናከራቸውና ሩስያና ቻይናም በተመድ የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት የቀረበውን የሶርያ ረቂቅ ውሳኔን ድምፅን በድምፅ የመሻር መብታቸው ተጠቅመው ያገቱበት ድርጊት ከያቅጣጫው ብዙ ወቀሳ ተፈራርቆበታል።
የሶርያ የመንግሥት ፀጥታ ኃይሎች ተቃዉሞ በቀጠለባት የሆምስ ከተማ ጥቃታቸውን ማጠናከራቸውና ሩስያና ቻይናም በተመድ የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት የቀረበውን የሶርያ ረቂቅ ውሳኔን ድምፅን በድምፅ የመሻር መብታቸው ተጠቅመው ያገቱበት ድርጊት ከያቅጣጫው ብዙ ወቀሳ ተፈራርቆበታል።