ክርክር፥ በኢትዮጵያ የጸረ-ሽብር ኅግና የመገናኛ ብዙኃን ይዞታ

የጸረ-ሽብር ህግና የመገናኛ ብዙኃን የምሽቱ እሰጥ አገባ ትኩረት የሚያደርግበት ርዕስ ነው።

ኅጉ ረቂቅ ሳለ የሁለት ወገኑን የተቃርኖ ዕይታዎችን ያንጸባረቁት ተሳታፊዎች ናቸው፥ ዛሬ ኅጉ ተግባራዊ ከሆነ በኋላ ባሉት ሁኔታዎችም ላይ እንዲከራከሩ የተጋበዙት።

አቶ መኮንን ካሳ ከዚህ ከዩናይትድ ስቴትስ ከሲያትል ከተማ የኢትዮጵያን መንግስት በመደገፍ፤ አቶ ግዛው ለገሰ ከዋሽንግተን ዲሲ የመንግስቱን ፖሊሲ በመቃወም ይከራከራሉ።

የክርክሩን የመጀመሪያ ክፍል ከዚህ ያድምጡ፤

ሁለተኛውን ክፍል ለመስማት ከዚህ በታች ያለውን ይጫኑ፤