የአጼ ቴዎድሮስ መታስብያ
«አልደፈር ብሎ ራሱን ገደለ፣ ጀግና ሰዉ ሰዉቶ ካሳ መች ከፈለ፣ ከመቅደላ በኩል ጩኸት በረከተ የሴቱን አናዉቅም ወንድ አንድ ሰዉ ሞተ፤ አባት እና እናቱ ካላንድ አልወለዱ አባ ታጠቅ ካሳ ያወንዱ ያዉ አንዱ፣ እጅ አልሰጥም ብሎ ለፈረንጅ ካቴና፣ ወድቆ ተሰበር ሽጉጠኡን ጠጣና»
«አልደፈር ብሎ ራሱን ገደለ፣ ጀግና ሰዉ ሰዉቶ ካሳ መች ከፈለ፣ ከመቅደላ በኩል ጩኸት በረከተ የሴቱን አናዉቅም ወንድ አንድ ሰዉ ሞተ፤ አባት እና እናቱ ካላንድ አልወለዱ አባ ታጠቅ ካሳ ያወንዱ ያዉ አንዱ፣ እጅ አልሰጥም ብሎ ለፈረንጅ ካቴና፣ ወድቆ ተሰበር ሽጉጠኡን ጠጣና»