“ሰሞኑን ሽብርና አመፅን የማቀናጀት ሤራ እየተጠነሰሰ ነው” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ተሣታፊዎች በሙሉ ዋጋ እንደሚከፍሉ አሳስበዋል። አቶ መለስ ይህን አስተያየት  የሰጡት የመንግሥታቸውን የስምንት ወራት የሥራ ሪፖርት ለፓርላማው ባሰሙበት ወቅት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች መልስ ሲሰጡ ነው። የመለስካቻው አምሃን ዝርዝር ዘገባ ያዳምጡ፡፡

“ኦካምፖ 6” በሚል በአቃቤ ሕጉ ስም በዘፈቀደ የተሰየሙት እነዚህ ተጠርጣሪዎች በሰብዕና ላይ በተፈፀሙ ወንጀሎች ነው የክስ ዶሴ የተከፈተባቸው፡፡ ክሱ የተመሠረተባቸው በ2007 ዓ.ም በተካሄደው የኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ወቅት የተነሣውን አመፅና ብጥብጥ አቀናብራችኋል፣ ወይም እጃችሁ አለበት ተብለው ነው፡፡ ሦስቱ ተጠርጣሪዎች ወይም ተከሣሾች …

ኬንያ፥ ‘ኦካምፖ-6’ ሄግ ችሎት ቀረቡ Read more »

ከጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች የሚፈረጀው የሴቶች ግርዛት የሚያስከትላቸውን አስከፊ ጉዳቶች ለማስቀረት ታለመው የተከናወኑ ሥራዎች ሁነኛ ለውጥ ማስመዝገብ ቢያስችሉም፤ የተለያዩ የተሳሳቱ አስተሳሰቦች በወለዷቸው እምነቶች ሳቢያ ግን ቁጥራቸው የበዙ ሴቶች ዛሬም ግርዛት ይፈፀምባቸዋል። ይህን መሰሉ በሥፋት የታመነበት፥ አደገኝነቱና በሴቶች ላይ በዘለቄታው የሚያስከትላቸው ጉዳቶች …

በኢትዮጵያ ቁጥራቸው የበዙ ሴቶች ዛሬም ግርዛት ይፈፀምባቸዋል Read more »

ዓለም ዓቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ሂዉማን ራይትስ ዎች የኢትዮጵያ መንግስት ካለ ክስ በጅምላ ያሰራቸዉን የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት እንዲለቅ ጠይቋል። ዶቼ ቬለ ያነጋገራቸዉ ሎንዶን የሚገኘዉ የድርጅቱ ጽህፈት ቤት የአፍሪቃ ጉዳይ ተወካይ የኢትዮጵያ መንግስት በሰብዓዊ መብቶች ከበሬታ ረገድ ጥሩ ስም እንደሌለዉ በመግለፅ …

ሂዉማን ራይትስ ዎች እስረኞች እንዲፈቱ ጠየቀ Read more »

የዶቸ ቬለ የፕሮግራሞች የበላይ ሐላፊ ክርስቲያን ግራምሽ የኢትዮጵያ መንግሥት የዶቸ ቬለ ሥርጭት ከእወካ ነፃ መሆኑን እንዲያረጋግጥ ጠይቀዋል። የዶቼ ቬለ የአማርኛ ሥርጭት ባለፉት ጥቂት ቀናት ዉስጥ አልፎ አልፎ ግን ሆን ተብሎ እየታፈነ ወይም ጃም እየተደረገ መሆኑንን የጣቢያዉ የቴክኒክ ባለሙያዎች አስታወቁ።የሥርጭቱን አድማስና …

የዶቼ ቬለ መታፈን በኢትዮጵያ Read more »

Bad statisticians make a lot of measurement mistakes. Average growth over 1960-2008 might have zero mistake ON AVERAGE, but there will randomly be some countries with a string of exaggerated growth rates. Other countries will randomly have a string of underestimated …

Does growth reflect good and bad dictators, or just good and bad statisticians? Read more »

(VOA) — መለስ ዜናዊ ትናንት ከፓርላማ አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ፣ የአንድነት ለፍትሕና ለዴሞክራሲ ፓርቲ አባላት በኢትዮጵያ አመፅ ለመቀስቀስ እየተንቀሳቀሱ በመሆናቸው፥ ድርጊቱ አባላቱን ዋጋ ያስከፍላቸዋል ሲሉ ማስጠንቀቃቸው ይታወቃል። አንድነት ይህን ከባድ ክስ እንዴት ያየዋል? የፓርቲውን የውጭ ጉዳይ ኃላፊ አቶ ስዬ …

መለስ ዜናዊ ተቃዋሚዎችን የግብፅ ነጭ ለባሾች ሲል ከሰሰ Read more »

ናኦሚ በጋሻው – ሎንግ ቢች ካሊፎርኒያ ([email protected])  በግብጽና በቱኒዚያ የታየውን ህዝባዊ እንቅስቃሴ እንደ ምሳሌ በመጥቀስ፣ ድርጅታዊ ሥራ ሳይሠራ የኢትዮጵያ ህዝብ ከዛሬ ነገ ሊነሳ ይችላል ብለው ብዙዎች ይጠባበቃሉ። እነዚህ ሰዎች እንደጠበቁትም ህዝቡ ሊነሳ ይችላል። የወደፊቱን እንዲህ ነው ብሎ በርግጠኝነት ለመተንበይ ይከብዳል። …

ኢትዮጵያ ግብጽ አይደለችም – አንድ ተብሎ የሚጀመረው Read more »

አሉላ ([email protected]) ኢትዮጵያ ሀገራችን ስላለችበት አስቸጋሪ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ሁኔታና መወሰድ ስለሚገባው ኢርምጃ በግልም ሆነ በድርጅት ደረጃ የተለያዩ ጽሑፎች ይወጣሉ። ትክክለኛው የለውጥ መንገድ፣ መወሰድ የሚገባው እርምጃ ግን በታጋይ ፖለቲካ ድርጅቶች ዘንድ አሁንም አወዛጋቢና ወጥነት የሌለው ነው።

 በእስክንድር ነጋ (አዲስ አበባ)       «ገራገር ይመስላል» አለኝ አንድ ወዳጄ ትክ ብሎ ምስላቸውን በመመልከት። «ውዥምዥም ሳይሆን አይቀርም» ብሎ ምስሉ ያረፈበትን የአውራአምባ ጋዜጣ ሲያቀብለኝ ከት ብዬ ሳቅኹኝ። የአማርኛ ችሎታው ላቅ ያለ ነው። የእኔ አላዋቂነት መቀለጃው ነው።  

ሁሉም በአግባቡና በሥርዐት ይሁን፡፡  (1ኛ ቆሮ.14፥40) (ወልደ ያሬድ አበ ማቱሳላ):- የአድዋ ድል መታሰቢያ ዕለት ነው፤ በጾም ወራት መንገድ ከመሔድም መጾም ይገባል ብዬ እኔ መንገደኛው ወደ መንፈሳዊ ጉባኤ ታደምሁ፡፡ ቀኑ ብሔራዊ በዓል በመሆኑ ሥራና ትምህርት ስለሌለ ጉባኤው በጊዜ እንዲጀመርና ብዙ ምእመናን …

ስለ እግዚአብሔር ክብር… Read more »

All you heard about Ethiopia is not true ነገሩ ወዲህ ነው፡፡ CBC News የተሰኘው የካናዳ መገናኛ ብዙሐን በድረ ዓምባው ‹‹ለጋሽ ሃገራት በኢትዮጵያ ላይ ጫና እንዲያደርጉ›› Human Rights Watch የተሰኘው የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች መጠየቁን የሚያመለክት ዜና ይዞ ወጥቶ ነበር፡፡ በዘገባው ላይ …

5 Myths of Ethiopia Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኤፕሪል 2/2011)፦ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለኢትዮጵያ ያበረከትችውን አስተዋጽዖ መዘርዘር ለቀባሪው እንደማርዳት ነው። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በተለይ ሕግና ሥርዓትን አውጥታ፤ ካህናትና ምዕመናን በአንድነትና በመከባበር የቤተ ክርስቲያኒቱን ሥርዓተ እምነት፤ ዶግማና ቀኖና እንዲጠብቁና እንዲያስጠብቁ፤ በልማትና በማኅበራዊ ጉዳዮች …

ርዕሰ አንቀጽ፡- የሀገሪቱን ሰላም ለማስከበር የቤተ ክርስቲያኒቱን ሰላም ማስከበር Read more »

አቶ ግርማ ሞገስ በሙያ ሲቪል ኢንጂነር ናቸው። በዚህ ሙያ ከሃያ ዓመታት ለሚበልጥ ጊዜ በካናዳና  ዩናይትድ ስቴትስ አገልግለዋል። ከ97 ቱ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ወዲህ ግን የኢትዮጵያን የሥልጣን ሽግግር ታሪክ መመርመር እንደጀመሩና በቅርቡም በርእሱ ላይ መጽሐፍ እንደሚያሳትሙ ገልጸውልናል። አቶ ግርማ ሞገስ በሰላማዊ …

በሰሜን አፍሪቃ የተጀመረው የዴሞክራሲ ለውጥንና ጥቁሩ አፍሪቃ Read more »

(ካሳሁን ይልማ) የአሸዋው ጉም ላንድ ክሩዘሯን እንደ ሸራ አልብሷታል።  40 ዲግሪ ሴልሺየስ የሚጠጋው ሙቀት እንደ ዕቃ ተጠቅጥቀው የተጫኑትን ተሳፋሪዎች ትንፋሽ አሳጥሯቸዋል። አንዳቸውም ከሌላ ጋራ አይነጋገሩም። በረኀውን ሰንጥቆ እንደ ምንጣፍ የተዘረጋው አስፋልት የት እንደሚያደረሳቸው በማሰላሰል አዕምሮአቸውን ያስጨነቁ ይመስላሉ። ለሰዒድ ሐጎስ ግን …

እንዲህም ተኑሯል…(የአንድ መድረሻ ቢስ ስደተኛ ሕይወት…) Read more »

ውድ ደጀ ሰላማውያን፤ የፌስቡክ “ጓደኞቻችን” ቁጥር 5 ሺህ በመሙላቱ አዲስ ሰዎችን መጨመር አንችልም። ስለዚህ አዳዲሶችም ሆናችሁ የቀድሞ የፌስቡክ ጓደኞቻችን ከዚህ በታች ያለውን “Like” የሚለውን ቃል በመጫን በዚያ እንድትከታተሉን በትህትና እንጠይቃለን።

የኢትዮጵያ መንግስት ወደ 200 የሚጠጉ የኦሮሞ ነጻ አውጭ ግንባር (ኦነግ) ታጣቂዎችን ማሰሩን ይናገራል። እነዚህ ኦሮሚያ ክልል በጂማ፣ ነቀምቴ፣ ቡራዩ፣ ሆለታ እና ሰበታ አካባቢ የታሰሩት ሰዎች የሽብር ስራ ለማከናወን ለወራት በኤርትራ ከሚገኘው የኦነግ አንጃ ሰልጥነው መላካቸውን አንድ ከፍተኛ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለስልጣን …

በኦሮሚያ የታሰሩት ሰዎች አባሎቼ አይደሉም ሲል ኦነግ አስታወቀ Read more »

በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄዱ ባሉ ግንባታዎች ምክኒያት ከሚፈርሱት ቤቶች ጋር ቅርሶችም አብረው እየፈረሱ መሆናቸው ስጋት እንደፈጠረባቸው ጉዳዩ የሚመለከታቸው እየገለፁ ናቸው። ለዝርዝሩ በርዕሱ ዙሪያ ከአዲስ አበባ የተጠናረውን ዘገባ ያድምጡ።

የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አፍሪካ አዲስ የልማት ግብና እቅድ ሊኖራት እንደሚገባ በአዲስ አበባ ለተሰበሰቡ የአፍሪካ የገንዘብ ሚኒስትሮች መክረዋል። በዚህ በአዲሱ የልማት ግብ መንግስት በግሉ ዘርፍ የተያዙ ወይንም ሊያዙ የሚችሉ አውታሮችን በመተካትና በበላይነት በመምራት፤ አህጉሪቱን ወደተሻለ የኢኮኖሚ እድገት ለማምጣት ይቻላል …

መለስ ዜናዊ በአፍሪካ ኢኮኖሚ መንግስቱ መሪ ድርሻ እንዲኖረው ያቀረቡት ሀሳብ ሲተነተን Read more »

 ሪፖርታዡን በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ፤  ሪፖርታዡን እና ደብዳቤዎቹን በፒ.ዲ.ኤፍ  ለመመልከት ይህንን ይጫኑ፤  (ደጀ ሰላም፤ ማርች 29/2011)፦ ማክሰኞ፣ የካቲት 14 ቀን 2003 ዓ.ም ከቀትር በኋላ፤ ከፓትርያርኩ ልዩ ጽ/ቤት ስልክ የተመታላቸው አንድ የብሔራዊ ደኅንነት እና መረጃ አገልግሎት ከፍተኛ ሓላፊ መረጃ የሚቀበሉ የደኅንነት …

አቡነ ጳውሎስ እና ፕሮቴስታንታዊ የተሐድሶ-ኑፋቄን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ላይ እየፈጠሩ ያሉት ጫና (ጥልቅ ሪፖርታዥ) Read more »

 እስክንድር ነጋ የደርባባውና የ82 ዓመቱ አዛውንት ሆስኒ ሙባረክ ከስልጣን መውረድ ዓርብ አመሻሽ ላይ ሲበሰር፣ በግብፅ ታሪክ ተሰምቶ የማይታወቅ እልልታና ሆታ ቀለጠ… ሕዝብ በደስታ ሰክሮ ሌሊቱን አሳለፈ…. አይ ካይሮ ያቺን ምሽት!… እንዴት ትረሳለች?… እኛስ አብረናቸው አላደርንም እንዴ?… ዕድሜ ለአልጀዚራ፣ ለቢ.ቢ.ሲ፣ ለሲ.ኤን.ኤን፣ …

ኢትዮጵያ፡ ሕዝባዊ ተቃውሞና የወታደራዊ መንግሥት ጥያቄ Read more »

የብርሀንና ሠላም ማተሚያ ከትናንትና ጀምሮ በጋዜጦች የማተሚያ ዋጋ ላይ እስከ ሀምሳ በመቶ የሚደርስ ጭማሪ ማድረጉ ተገለፀ። ጭማሪውን ተከትሎ የጋዜጣ አሳታሚዎች በማማረር ላይ ናቸው። ድርጊቱ በተለይ የግሉን ፕሬስ መቀጠል ወደማይችልበት ሁኔታ ውስጥ እየከተተው እንደሆነ የጋዜጣ አሳታሚዎቹ ጠቅሰዋል።

“ቤን አሊን ተመልከቱ፣ ሙባረክን ወይንም ጋዳፊን ስሟቸው ሁሉም ህዝባዊ ጥያቄ ሲበረታባቸው የሰጡት መልስ ተመሳሳይ ነው። ‘እኔ ስልጣኔን ብልቅ ሀገሪቱ ቀውስ ውስጥ ትገባለች የእርስ በርስ ጦርነትም ይከሰታል።’ ነበር ያሉት ይህ የተበላበት ክርክር ሲሆን የሚያሳዝነው ግን የምእራቡ አለም መሪዎች በተወሰነ ደረጃ ሊቀበሉት …

ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ Read more »

የኒዎ ሊበራል መንገድ የገቢ ልዩነትን እንደሚያባብስና ሁሉን የሚጠቅም ሥርዓት እንዳልሆነ የዛሬው የዩናይትድ ስቴትስ ሁኔታ ምስክር ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ክርክር አቀረቡ። አፍሪካ በዓለም አቀፉ ኢኮኖሚ ያላት ሥፍራም ከተስፋፋው ኪራይ ሰብሳቢነት ጋራ ተያያዥነት ያለው ነው ብለዋል። ለዝርዝሩ የአዲስ አበባ …

የአፍሪካ የገንዘብና ምጣኔ ኃብት ስብሰባ በአዲስ አበባ Read more »

በጀርመን የኢኮኖሚ ትብብርና ልማት ሚኒስትር ሚስተር ዲርክ ኒበል የተመራ አንድ የጀርመን መንግሥት ልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርጎ ወደ ሃገሩ መመለሱና ያንን ጉብኝት ተከትሎ የጀርመን ፓርላማ የእርዳታና የኢኮኖሚ ትብብር ኮሚቴ ባለፈው ሣምንት ውስጥ በርሊን ላይ ገለፃዎችን አዳምጦ እንደነበር ተዘግቧል፡፡ ወደ …

የጀርመን ፓርላማ ኮሚቴ ኢትዮጵያዊያን አስረጂዎች Read more »

በምዕራብ ኦሮሚያ፥ በክርስትናና በእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች መካከል የተቀሰቀሱ ግጭቶችን መንስኤ ምንነት፥ ያስከተሏቸውን ጉዳቶችና ለመፍትሄ የሚረዱ መላዎችን ለመመርመር የሚጥር ውይይት ነው። ከሥሜትና ከ«እኔ ልክ – እኔ ልክ፤» ባሻገር፤ በተጨባጭ እና ዘላቂ ሰላም ለማምጣት በሚያግዙ ጭብጦችና እልባቶች ላይ ያተኩራል። ለዝርዝሩ ውይይቱን ያድምጡ። …

ውይይት፥ በሃይማኖት ግጭቶች መንስኤና እልባት ፍለጋ ዙሪያ Read more »

የዛሬ አስራ አምስት ቀን በወጣቶች መድረክ ዝግጅታችን የሰሐራ በረሀን ጨምሮ ሱዳን፣ ሊቢያና ቱኒዝያ ውስጥ መከራ ፍዳውን ሲበላ የነበረ አንድ ወጣት ማቅረባችን ይታወሳል። ይህን ዝግጅት ከተከታተሉ አድማጮቻችን መካከል በፅሁፍም በስልክም መልዕክታቸውን ያደረሱን አድማጮች በተለይ ሊቢያ ውስጥ ኢትዮጵያውያኑ እየደረሰባቸው ያለውን መከራ

በሊቢያ የመንግስቱ ጦር ኃይላት በሀገራቸው የተቃዋሙ ቡድኖች አንጻር ግዙፍ የኃይል ርምጃ ከወሰዱ በኋላ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በሊቢያ ላይ የበረራ ዕገዳ ማዕቀብ በመጣል ካለፈው ሳምንት ወዲህ ይህችኑ ሀገር በመደብደብ ላይ ይገኛል።

Ethiopia’s religious divide flares up in violence  ASENDABO, Ethiopia (Reuters) – The hollow chants of "Allahu Akbar!" reverberating from a distance seemed innocuous at first for Abera Gutema, who ventured home quietly from his shop just a short distance away. …

"Muslim Extremists Torch Protestant Churches": Two Related News Read more »

አንካራ ላይ በሚንስትሮች፥ ብራስልስ ደግሞ በአምባሳደሮች ደረጃ ዉይይቱ በሚደረግበት መሐል የዩናይትድ ስቴትስዋ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ወይዘሮ ሒላሪ ክሊንተን የፈረንሳይ፥የብሪታንያና የቱርክ መሪዎች እንዲስማሙ በስልክ አግባብተዋቸዉ ነበር

ምዕራቡ ዓለም በዋናነነት በሁለት ዋና ምሰሶዎች ላይ የተመረኮዙ መርሆዎችን በማራመድ ከኮሚኒዝም ጋር የተያያዘውን ትንቅንቅ በድል ለማጠናቀቅ ትልሙን ጣለ። ሁሉን አቀፍ ፀረ-ኮሚኒዝም ጦር መስበቅ እና የተጠናከረችና የፈረጠመች እስራኤልን በመኮከለኛው መስራቅ ማደላደል። እነዚህ ሁለት ምሰሶዎች ላይ በመመርኮዝ ኮሚኒዝምን የሚያወግዙና የእስራኤልን ደህንነት አደጋ …

የአምባገነኖች የመጨረሻ ቀናትና የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁዩኔታ! (አንዷለም አራጌ) Read more »

ምዕራቡ ዓለም በዋናነነት በሁለት ዋና ምሰሶዎች ላይ የተመረኮዙ መርሆዎችን በማራመድ ከኮሚኒዝም ጋር የተያያዘውን ትንቅንቅ በድል ለማጠናቀቅ ትልሙን ጣለ፡፡ ሁሉን አቀፍ ፀረ-ኮሚኒዝም ጦር መስበቅ እና የተጠናከረችና የፈረጠመች እስራኤልን በመኮከለኛው መስራቅ ማደላደል፡፡ እነዚህ ሁለት ምሰሶዎች ላይ በመመርኮዝ ኮሚኒዝምን የሚያወግዙና የእስራኤልን ደህንነት አደጋ …

የአምባገነኖች የመጨረሻ ቀናትና የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ Read more »

በኦሮሞ ተወላጆች ላይ እስራቱ ቀጥሏል Ethiopia Zare (አርብ መጋቢት 16 ቀን 2003 ዓ.ም. March 25, 2011)፦ ከእረፍት በኋላ ወደ ትምህርት ገበታቸው ለተመለሱ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሰኞ ጠዋት የተቃውሞ ሰልፍ እንዲወጡ የሚጠይቅ በራሪ ጽሁፍ በግቢው ውስጥ መበተኑን ምንጮች ገለጹ።

የ1967ቱን አብዮትና የተከተሉትን ሁኔታዎች ጨምሮ በኢትዮጵያ የቅርብ ጊዜ ግዙፍ ታሪክ የሚመለከት ታሪክ ቀመስ ልብወለድ ነው፤ ምርኮኛ። ተከትለውት የመጡ ብዙዎች ያልተረዱትን የዚያን የቀደመ ትውልድ የአገር ፍቅር፥ ፅናትና መስዋዕትነት ካልተነገረ ታሪክ ላይ ለደረሰው አዲስ ትውልድ ለማሳየት ጭምር የፃፉት መሆናቸውን ከሚያስረዱት ደራሲ ቆንጅት …

ቆይታ ከ”ምርኮኛ” ደራሲ ቆንጅት ብርሃን ጋር Read more »

የኢትዮጵያ መንግሥት ተቃዋሚ ቡድኖች «የሰሜን አፍሪቃና የመካከለኛው ምሥራቅ ዓይነቱን ሕዝባዊ መነሳሳት ለመከላከል ያለመ ነው» ሲሉ በገለጹት መሠረት፥ ብዛት ያላቸው የፖለቲካ እንቅስቃሴ መሪዎችን ይዞ አሥሯል። ባልደረባችን ፒተር ኃይንላይን ከአዲስ አበባ እንደዘገበው፥ አፈሳው ያተኰረው ከሀገሪቱ ከሲሦ በላይ የሚሆነው ሕዝብ በሚኖርበትና የፖለቲካው ስጋት …

በኦሮሚያ ተቃዋሚዎች እየታሠሩ መሆኑን ይናገራሉ Read more »