አቡነ ጳውሎስ እና ፕሮቴስታንታዊ የተሐድሶ-ኑፋቄን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ላይ እየፈጠሩ ያሉት ጫና (ጥልቅ ሪፖርታዥ)
(ደጀ ሰላም፤ ማርች 29/2011)፦ ማክሰኞ፣ የካቲት 14 ቀን 2003 ዓ.ም ከቀትር በኋላ፤ ከፓትርያርኩ ልዩ ጽ/ቤት ስልክ የተመታላቸው አንድ የብሔራዊ ደኅንነት እና መረጃ አገልግሎት ከፍተኛ ሓላፊ መረጃ የሚቀበሉ የደኅንነት መኰንኖችን በአስቸኳይ እንዲልኩ ይጠየቃሉ፡፡ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ሁለት የብሔራዊ ደኅንነት እና መረጃ አገልግሎት አባላት ከብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ፊት ይገኛሉ፡፡ ከጥቂት የመግባቢያ ጭውውት በኋላ ፓትርያርኩ፣ “ለመሆኑ ምን እየሠራችሁ ነው? ሰሞኑን ወጣቶቹ [ማኅበረ ቅዱሳን] ምን እንቅስቃሴ እያደረጉ እንደሆነ ታውቃላችሁ? እንዴ፣ የዐረቦቹ ብጥብጥ'ኮ የተነሣው በወጣቱ ነው?” ሲሉ ልብ እና ማስተዋላቸውን ይገዛል ያሉትን አገባብ ተጠቀሙ፡፡
(Read More ወደሚቀጥለው ገጽ ይዞራል . . . . .)
