መሬትና መሬት ነክ ሥራዎችን የሚሠሩ ተቋማት በቢሮ እንዲደራጁ ተወሰነ
የአዲስ አበባ አስተዳደር ካቢኔ የመሬት አስተዳደርና ግንባታ ፈቃድ ባለሥልጣንና የከተማ ማደስና የመሬት ባንክ እንዲዋሀዱ ወሰነ፡፡
የአዲስ አበባ አስተዳደር ካቢኔ የመሬት አስተዳደርና ግንባታ ፈቃድ ባለሥልጣንና የከተማ ማደስና የመሬት ባንክ እንዲዋሀዱ ወሰነ፡፡
ኢትዮጵያ ውስጥ የተከሰተው ድርቅ በምንም ዓይነት ሁኔታ ወደ ረሃብ እንደማይሸጋገር የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ምትኩ ካሳ አስታወቁ፡፡ መንግሥት እያደረገ ባለው ጥረት ችግሩ ከቁጥጥር ውጭ እንዳልሆነ አቶ ምትኩ ጨምረው ገልጸዋል፡፡
– ሞሐ ለጊዜው አልጨመርኩም ብሏል የኢስት አፍሪካ ቦትሊንግ ከትናንት ጀምሮ በሚያመርታቸው የለስላሳ መጠጥ ምርቶች ላይ ጭማሪ አደረገ፡፡
የቀድሞው የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር የአሁኑ በአሜሪካ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ግርማ ብሩ፣ ከአሜሪካ ለንግድና ኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ሥልጠና ከመጡት አምባሳደሮች መካከል አንዱ ናቸው፡፡ አጭር ቆይታ ከሪፖርተር ጋር አድርገዋል፡፡
የኢጣሊያ የባህር ጠረፍ ጠባቂዎች ይፋ እንዳደረጉት፤ በአንዲት ወደ ሶስት መቶ የሚጠጉ ስደተኞችን ባሳፈረች የአሳ አጥማጆች ጀልባ የ25 ሰሜን አፍሪቃውያን አስክሬን አግኝተዋል።
ኤርትራ የምስራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግስታት ኢጋድን በአባልነት መልሳ መቀላቀሏን ገልጻለች።
የኢትዮጵያ መንግስት በአሜሪካ ድምጽ ራድዮ የአማርኛው ስርጭት እንዳይቀርቡ የስም ዝርዝራቸውን ለጣቢያው ኃላፊዎች አስተላልፏል ከተባሉት መካከል አንዱ ጀርመናዊው የህዝብ እንደራሴ ቲሎ ሆፕ ናቸው።
በአፍሪካ አኅጉር ለመጀመሪያ ጊዜ በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው 19ኛው የዓለም ዋንጫ ከኢትዮጵያ ተመልካቾችን ለመላክ ተብሎ በተፈጠረ ማጭበርበር ምክንያት፣ ከህዳር 3 ቀን 2003 ዓ.ም. ጀምሮ በጀርመን ፖሊስ ቁጥጥር ሥር የነበሩት የአስካሉካን ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ባለቤት ለኢትዮጵያ ተላልፈው ተሰጡ፡፡
– የ121 ሚሊዮን ብር ቦንድ በወለድ ለመግዛት ወስነዋል በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ሪል ስቴት ኩባንያዎች በዓባይ ወንዝ ላይ ለሚገነባው የህዳሴ ግድብ ሊያዋጡ የነበረው 200 ሚሊዮን ብር ሊሟላላቸው አለመቻሉን ገልጸው፣ ቦንድ በወለድ ለመግዛት 121 ሚሊዮን ብር ማሰባሰብ መቻላቸውን ገለጹ፡፡
በመላው ዓለም የሚገኙ የኢትዮጵያ አምባሳደሮችና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለሥልጣናት፣ በንግድና በኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ መስክ በተባበሩት መንግሥታት የሥልጠናና የምርምር ተቋም (ዩኒታር) የሚሰጠውን የስድስት ቀን ሥልጠና ከነገ ጀምሮ ይከታተላሉ፡፡
የኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽንና የመንግሥት ልማት ተቆጣጣሪ ባለሥልጣንና የሐረርና በደሌ ቢራ ፋብሪካዎችን ለመሸጥ ያወጣውን ጨረታ ያሸነፈው ታዋቂው የሆላንዱ ሄኒከን ኩባንያ ኃላፊዎች ነሐሴ 4 ቀን 2003 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ሒልተን ስምምነቱ ሊያደርጉ ነው፡፡
. የወርቅ ማውጫ ማሽኖችን ሊገዛ ነው የኤፈርት እህት ኩባንያ የሆነው ኢዛና ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ ኩባንያ በትግራይ ክልል የወርቅ ክምችት ማግኘቱ ታወቀ፡፡
የተ.መ.ድ የጸጥታዉ ምክር ቤት በሱዳን ዳርፉር ያሰማራዉን የጸጥታ ጥበቃ ጓድ እና የአፍሪቃዉን ህብረት የጥበቃ ጓድ ተልኮ ለአንድ አመት ለማራዘም ወሰነ።
የአፍሪካ ኅብረት የዚህ ዓመቱን የመሪዎች ጠቅላላጉባዔ አዲስ አበባ ላይ ጠርቶ በነበረ ጊዜ የኤርትራ መንግሥት መጠነ ሰፊ ጥቃት ለማድረስ አቅዶ እንደነበረ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታወቀ፡፡ ጥቃቱ በታቀደው መሠረት ተፈፅሞ ቢሆን ኖሮ በሲቪሎች ላይ ጉዳት መድረሱ አይቀር እንደነበር የመንግሥታቱ ድርጅት የሰየመው የሶማሊያና …
«ኢትዮጵያ በጋዜጦች» የተሰኘው ፕሮግራማችን ሶስት ርዕሶችን ይዞ ቀርቧል። – ኤርትራ አዲስ አበባን ባግዳድ የማድረግ እቅድ እንደነበራት ተገለጸ -የአፍሪቃ ቀንድ ረሀብ የምዕተ-አመቱ ቅሌት ሊሆን ይችላል ተባለ -የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጊቤ ሶስት ግድብ ግንባታ እንዲቆም ጠየቅ የሚሉት ናቸው
በሌላዉ የአፍሪቃ ጠርዝ-ምሥራቅ አፍሪቃ አንፃራዊ ሠላም የሠፈነባት ኬንያ የደቡብ ሱዳን፥ የኢትዮጵያ፥ የሶማሊያ ስደተኞች መጠለያ እንደሆነች ዓመታት አስቆጥራለች
የዓለም የምግብ ድርጅት ሶማሊያዋ ርዕሠ-ከተማ ሞቃዲሾ ለሠፈሩ ረሐብተኞች የሚያከፋፍለዉ የምግብ ርዳታ በአዉሮፕላን ማጓዝ መጀመሩን ትናንት አስታዉቋል።
አንድን ስርዓት አብዛኛው የማህበረሰብ ክፍል ሲደግፈው ያ ስርዓት ጠንካራ ሆኖ ለረጅም ጊዜ ሊቆይ ይችላል። ነገር ግን አንድን ስርዓት ለረጅም ጊዜ የሚያቆየው ይህ ብቻ አይደለም፤ ለምሳሌ ሕዝብ ጠልቶት ነገር ግን ካልተቃወመው ወይም ደግሞ ሕዝብ ተቃውሞት ግን ሕዝቡ ሙሉ ለሙሉ ያልተሳተፈበት ተቃውሞ …
የግንቦት 7፡ የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ራዕይ ሁሉንም የኢትዮጵያ ዜጎች፤ ሁሉንም የኢትዮጵያ ማኅበረሰቦች እና ሁሉንም የኢትዮጵያ አካባቢዎች ታስቦ የተቀረፀ ነው። የግንቦት 7 ተልዕኮ በሃገራችን ውስጥ አካባቢ ለይቶ፤ ዘውግንና ሃይማኖትን አማርጦ ተግባራዊ እንዲሆን የተቀረፀ አይደለም። ግንቦት 7፣ “ህዝብ የስልጣን ባለቤት መሆን …
ለዴሞክራሲና ለእኩልነት መረጋገጥ በጋራ የምናደረገውን ትግል የአንድነታችን መሠረት እናድርግ Read more »
በ1808 ዓ.ም እንግሊዞች በአጼ ዮሃንስ እየተመሩ መቅደላ ድረስ ገስግሰው ደርሰው ከአጼ ቴዎድሮስ ጋር ጦርነት ገጥመው ረቷቸው።አጼ ቴዎድሮስም ለባእድ እጄን አልሰጥም ብለው በገዛ ሽጉጣቸው ራሳቸውን ገደሉ። ይህም ጀግነንት ሆኖ ተቆጥሮላቸው እስከ ዛሬ ባለው ትውልድ ዘንድ ሲዘከር ይኖራል። አጼ ቴዎድሮስ በገዛ ሽጉጣቸው …
የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴለቪዥን ድርጅት ኢሳት ማክሰኞ ሐምሌ 19 ቀን በኒዘርላንድስ ዋና ከተማ አምስተርዳም ላይ አዘጋጅቶት በነበረው የገቢ ማሰባሰቢያ ስብሰባ ላይ በተጋባዥ እንግዳነት ንግግር ያደረጉት የግንቦት 7 ንቅናቄ ሊቀመንበር ዶር ብርሃኑ ነጋ፤ ድርጅታችን ግንቦት 7 ከኦሮሞ ነጻነት ግንባርና ከኦጋዴን ብሄራዊ ነጻነት …
በግንቦት7፣ በኦነግና በኦብነግ መካከል ተቀራርቦ የመስራት ጅመር ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባዋል ሲሉ ዶ/ር ብርሁኑ ነጋ ገለጹ Read more »
በሰሜን አፍሪቃ ህዝባዊ አመጽ ከተነሳና በርካታ የአፍሪቃ ሃገራትን ካርበደበደ ወዲህ በያቅጣጫው ውጥረት ውስጥ በመዘፈቁ የሚያደርገውና የሚጨብጠው ጠፍቶት የቆየው ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ የህዝብን የትኩረት አቅጣጫ ለማስቀየር በሚል የለቀቀው የአባይ ግድብ ግንባታ ነጠላ ዜማ ሽያጭ የታሰበውን ያህል ሊከናወን ባለመቻሉ ከያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ የሞባይል …
ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በህዝብ ላይ የአደባባይ ዝርፊያን አካሄደ፣ ከያንዳንዱ የሞባይል ቴሌፎን ተጠቃሚ ሃምሳ ብር ነጠቀ Read more »
ዩ ኤስ አይ ዲ በመባል የሚታወቀው የ አሜሪካ የልማት ተራድኦ ባወጣው ጥናታዊ ጽሁፍ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች ማንበብ በሚገባቸው ሰአት በብቃትና በጥራት እንደማያነቡ አጋለጠ። ዩኤስ አይ ዲ ባወጣው በዚሁ ጥናቱ እንዳመለከተው ኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙት 8 ክልሎች በሚገኙት የአንደኛ …
በኢትዮጵያ በስፋት እየታየ ያለው የትምህርት ጥራት ደረጃ ዝቅተኝነት በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የጎላ መሆኑ በጥናት ተረጋገጠ Read more »
በርካታ ሚሊየኖች በርሃብ አለንጋ እየተገረፉባት በምትገኘው ኢትዮጵያ የውጪ ሃገራት ኢንቨስተሮች በርካታ ሺህ ቶን የጥራጥሬ ምግብ እህልን እያመረቱ ለትርፍ ወደ ውጪ ሃገራት ኤክስፖርት እያደረጉ መሆኑ የሚያሳዝን እውነታ ነው በማለት ስዊስ ኢንፎ በመባል የሚታወቅ የዜና አውታር ገለጸ። እንደ ስዊስ ኢንፎ ዘገባ በሃገሪቱ …
በኢትዮጵያ ሚሊየኖች ይራባሉ፣ ነገር ግን የውጪ ሃገራት ኢንቨስተሮች በሺሆች የሚቆጠር ቶን እህል ኤክስፖርት ያደርጋሉ ተባለ Read more »
በያዝነው ዓመት እጂግ በርካታ ተማሪዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ትምህርታቸውን ተከታትለው በተለያዩ ደረጃዎች በመመረቅ ላይ ያሉ ሲሆን የግንቦት ሰባት ዘጋቢ ያነጋገራቸው ምሩቃን በሰጡት አስተያየት ምን እንደተማርን ሳናውቀውና እዚህ ግባ የሚባል እውቀት ሳንጨብጥ ለምረቃ በቃን፣ ይህም እኛን እያሳፈረንና እያሸማቀቀን ይኖራል በማለት ለዚህ …
የከፍተኛ ትምህርት ተቁዋማት የትምህርት ጥራት ደረጃ እጂግ አሳሳቢ ሆነ፣ ተመራቂዎች ምንም ቁም ነገር ሳንይዝ ለምረቃ በቃን አሉ Read more »
ከኢትዮ ቴሌኮም መሥርያ ቤት ሕግና ሥርዓት ሳይጠበቅ ሕገወጥ በሆነ መንገድ ከሥራ ገበታቸው ላይ ከተባረሩት መካከል፣ ከኤችአይቪ/ኤድስ ቫይረስ ጋር የሚኖሩ ሠራተኞች መድኃኒት እንዳይወስዱ መከልከላቸውን በማስረዳት ቦርዱ እንዲታደጋቸው መጠየቃቸውን ለአረመኔው አገዛዝ ቅርበት እንዳለው የሚነገርለት ሪፖርተር ጋዜጣ ዘገበ፡፡ ከኤችአይቪ/ኤድስ ቫይረስ ጋር የሚኖሩት ሠራተኞች …
አረመኔው የወያኔ አገዛዝ ከኤች አይቪ ቫይረስ ጋር የሚኖሩ የቴሌ ሠራተኞችን መድሃኒት እንዳያገኙ ከለከለ Read more »
የዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በአገራችን ውስጥ ባሰፈነው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውሶች ተስፋ ቆረጠው የተሻለ ህይወት ፍለጋ አገራቸውን ጥለው በሱዳን በኩል ከተሰደዱ በአስር ሺዎች ከሚቆጠሩ ወጣት ስደተኞች መካከል ቁጥራቸው ወደ 500 የሚጠጉትን የሱዳን ፖሊስ አሳልፎ ለወያኔ አገዛዝ እንዳስረከበ አንድ የመተማ ነዋሪ ለዝግጅት ክፍላችን …
ሱዳን ድንበሯን አቋርጠው ወደ ግዛቷ ከገቡት በርካታ ኢትዮጵያዊያን ወጣቶች ወደ 500 የሚጠጉትን በሃይል ወደ አገር ቤት መመለሷ ተገለጸ Read more »
በጥናቱ ፤እጅግ የተባባሰ የምሁራን ፍልሰት ከሚታይባቸው 10 አገሮች በቅደም ተከተል ከአንድ እስከ አራት የተቀመጡት፤ ከአፍሪካ ሲሆን፤ እነሱም ኢትዮጵያ፣ ናይጀሪያ፣ ኬንያና ደቡብ አፍሪቃ ናቸው። ከአምስተኛ እስከ አስረኛ ባለው ደረጃ እንደ ቅደም ተከተላቸው የተቀመጡት ደግሞ ኢራን፣ቻይና፣ሜክሲኮ፣ጃማይካ፣ ማሌዥያና እንግሊዝ ናቸው። ከፍተኛ ቁጥር ያለው …
ኢትዮጵያ በተማረ ሀይል ፍልሰት ከዓለም የመጀመሪያ ደረጃ ላይ መቀመጧ ኦን ላይን ዩኒቨርሲቲ ባወጣው ጥናት አስታወቀ Read more »
የፊናንስ ጠበብት እንደሚሉት፡ በዩኤስ አሜሪካ የውጭ ዕዳ ጣራን ከፍ በማድረጉ ጥያቄ ላይ ዴሞክራቶች እና ሬፓብሊካውያን ስምምነት ላይ ባይደርሱ፣ ሀገሪቱ እስካሁን እንደተገለጸው እአአ እስከ ነሀሴ ሁለት 2011 ድረስ ሳይሆን እስከ ነሀሴ አስር ድረስ ዕዳ የመክፈል አቅሟ እንደተጠበቀ ይቆያል።
የድርቅና ረሐቡ ችግር በምግብ ርዳታ ብቻ የሚወገድ ባለመሆኑ ገበሬዉ እራሱን ለዘላቂዉ የሚችልበት ሥልት ሊቀየስ ይገባል።
ሐምሌ ፲፰ ቀን ፳፻፫ ዓመተ ምህረት በዳኮታ የጥናት ማዕከል የቀረበውን የሁሉን-አቀፍ ትብብር መፍትሄነት ተመለከትነው። የዳኮታ የጥናት ማዕከልን ለቀረቦታቸውና ለበሳል ትንታኔያቸው እናመሰግናቸዋለን። በኛ በኩል ደግሞ ይኼን ጨዋነት የተሞላበት የበሰለ የፖለቲካ ዉይይት የኛን ሀሳብ በማቅረብ እንቀላቀለዋለን። እዚህ ላይ ማሳሰብ የምንፈልገው፤ የመወያያ ርዕሱ፤ …
ከዳኮታ የጥናት ማእከል የቀረበዉ የሁሉን-አቀፍ ትብብር መፍትሄነት ከእስከመቼ የዝግጅት ክፍል Read more »
በአሁኑ ወቅት በአፍሪቃ ቀንድ አገሮች በሶማሊያ፤ በኬንያ፤ በጂቡቲና በኢትዮጵያ በ60 አመት ታሪክ ዉስጥ ያልታየ በአይነቱ አስከፊ የሆነ የድርቅ አደጋ ተከስቷል። በዚህም 4.5 ሚሊዮን በሚሆኑ ወገኖቻችን ላይ የሞት አደጋ አንዣቧል። በመላዉ አለም በድርቅና በረሃብ በመደጋገም ከሚጠቀሱትና ከሚታወቁት አገሮች ኢትዮጵያ በግንባር ቀደምትነት …
ድርቅ፤ ረሃብ፤ የዉጭ ርዳታና የምግብ ዋስትና የማጣታችን አዙሪት ከንጉሤ ጋማ Read more »
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የተባበሩት መንግሥታት የፀረ-ሽብር መስሪያ ቤት ባዘጋጀዉ ሥብሰባ ላይ የአስራ-አራት የአፍሪቃ ሐገራት ባለሥልጣናት እና የሽብር ጉዳይ ባለሙያዎች ተካፍለዋል።
የመንግሥታት መሪዎች፣ ዓለም አቀፍ የገንዘብና የግብርና ተቋማት ፤ የመንግሥት ያልሆኑ የግብረ-ሠናይ ድርጅቶችና በሰብአዊ እርዳታ ላይ ያተኮሩ ታዋቂ ዓለም አቀፍ የኪነ ጥበብ ሰዎች፤
የዓለም ዜና
– እዚህ ያካሄደው ስብሰባ ዛሬ ይጠናቀቃል የምሥራቃዊና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ (ኰሜሳ) የሰሜን ሱዳን ሪፐብሊክንና በቅርቡ የተመሠረተችውን የደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክን ፍጻሜ ለመዳኘት ፍላጐት እንዳለው ገለጸ፡፡
በታምሩ ጽጌ | Reporter የኦሮሞ ብሔራዊ ኮንግረስ (ኦብኮ) ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ቶለሳ ተስፋዬ፣ ትናንትና ጧት የፍርድ ቤት ማዘዢያ ይዘው በቤታቸው የተገኙ ሁለት ፖሊሶችን አምልጠው መሰወራቸውን ምንጮች ለሪፖርተር አስታወቁ፡፡ ‹‹ሁኔታው እስከሚጣራ ድረስ እጄን ለፖሊስ አልሰጥም፤›› ሲሉ አቶ ቶለሳ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ የኦብኮ …
በአራዳ ክፍለ ከተማ በቀድሞ ቀበሌ 15/16 ክልል ልዩ ቦታው አራት ኪሎ ታላቁ ቤተ መንግሥት ውስጥ አንድ የግምጃ ቤት ኃላፊና አንድ ሾፌር በ12 እና በአምስት ዓመታት ፅኑ እስራት፣ በ20 ሺሕ ብርና በአምስት ሺሕ ብር የገንዘብ ቅጣት እንዲቀጡ ዓቃቤ ሕግ ጠየቀ፡፡
‹‹አውቀን ሳይሆን ነገሮች ተገጣጥመው ነው›› የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ‹‹ድርጅቱ መፍትሔ ካላመጣ ወደ ሕግ እንሄዳለን›› የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ፌዴሬሽን ማገርኮን ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር በውኃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ሕንፃ ግንባታ ፕሮጀክት ይሠሩ የነበሩ 67 የሠራተኛ ማኅበር አባላት ያለምንም ቅድመ ማስጠንቀቂያ መባረራቸውን …
የኢትዮጵያ ንግድ መርከብን፣ የኢትዮጵያ ባህርና ትራንዚት ኢንተርፕራይዝንና የኢትዮጵያ ደረቅ ወደብ ኢንተርፕራይዝ ድርጅቶችን ለማዋሀድና በአንድ ኮርፖሬሽን ሥር ለማደራጀት ጥናቱን እንዲሠራ የተዋቀረው ኮሚቴ፣ ጥናቱን አጠናቆ ባለፈው ዓርብ ለትራንስፖርት ሚኒስትሩ ለአቶ ድሪባ ኩማ አቀረበ፡፡
በጋዜጣው ሪፖርተር የሐዋሳ ከተማን የትራንፖርት ችግር ለመፍታት የከተማ አውቶቡሶች ለማስገባት ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ፡፡
የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ዝግጅቶቹን እንዲቀይር ከኢትዮጵያ መንግስት የሚደርስበት ምንም አይነት ጫና እንደሌለ አስታወቀ። የሚመራው በነጻነት እንዲያገለግል በአዋጅ በተቋቋመበት ህግና በቻርተሩ ሃላፊነት መሆኑን ቪኦኤ ገልጿል። የኢትዮጵያ መንግስት በቪኦኤ የአማርኛው ዝግጅት ክፍል ላይ ያቀረበውን ክስና፣ የቪኦኤ ምላሽ፣ ከሰሞኑ የመገናኛ ብዙሃን ዘገባዎች ጋር …
ለረሐብ ለተጋለጠዉ የምሥራቅ አፍሪቃ ሕዝብ ለሚቀጥሉት አምስት ወራት ምግብና መድሐኒት ለማቅረብ ከአንድ መቶ አስራ-አንድ ሚሊዮን ዶላር በላይ ተጨማሪ እርዳታ እንደሚያስፈልገዉ የአለም ምግብ ድርጅት አስታወቀ።
ለሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ድርጅት- የሂውማን ራይትስ ግልፅነት ይጎድለዋል ያለውን የኢትዮጵያ መንግስት ስራ ላይ ያዋለው የፀረ አሸባሪነት ህግ ለሌላ አላማ መጠቀም እንዲያቆም ጥሪ አደረገ።
የአካባቢዋ ነዋሪ ኢትዮጵያዉያን-አሜሪካዉያን እንደሚሉት VOA ከኢትዮጵያ መንግሥት በሚደረግበት ጫና ምክንያት ቅድመ-ምርመራ (ሳንሱር) ማድረግ ጀምሯል