የአሜሪካ ድምፅና ተቃዉሞ ሠልፍ

የአካባቢዋ ነዋሪ ኢትዮጵያዉያን-አሜሪካዉያን እንደሚሉት VOA ከኢትዮጵያ መንግሥት በሚደረግበት ጫና ምክንያት ቅድመ-ምርመራ (ሳንሱር) ማድረግ ጀምሯል