የስደተኞች መርጃ ደንብ 60ኛ ዓመት፦ምራብና ምሥራቅ አፍሪቃ

በሌላዉ የአፍሪቃ ጠርዝ-ምሥራቅ አፍሪቃ አንፃራዊ ሠላም የሠፈነባት ኬንያ የደቡብ ሱዳን፥ የኢትዮጵያ፥ የሶማሊያ ስደተኞች መጠለያ እንደሆነች ዓመታት አስቆጥራለች