የምግብ ርዳታ ለሶማሊያ ረሐብተኞች

የዓለም የምግብ ድርጅት ሶማሊያዋ ርዕሠ-ከተማ ሞቃዲሾ ለሠፈሩ ረሐብተኞች የሚያከፋፍለዉ የምግብ ርዳታ በአዉሮፕላን ማጓዝ መጀመሩን ትናንት አስታዉቋል።