ዘረኛው እና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ለመጪዎቹ አምስት አመታት በእድገት ስም ላወጣው እቅድ እርዳታ መሰብሰብ በሚል ሰበብ ህዝብ ለመዝረፍ የጠነሰሰው አላማ የህዝብ ተቃውሞ ገጥሞታል። ከአዲስ አበባ የደረሱን መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፥ ገንዘብ እንዲያዋጡ በአገዛዙ ካድሬዎች ማስፈራራት እየተደረገባቸው ያሉት የመዲናይቱ ነዋሪዎች እምቢታቸውን በድፍረት እየገለጹ …

የኢትዮጵያ ህዝብ የዘረኛውን አገዛዝ ዘረፋ እየተቃወመ ነው Read more »

በወያኔ የተሳሳተ የኢኮኖሚ ፖሊሲ የተፈጠረውን የኑሮ ውድነት ለማረጋጋት ተብሎ የወጣው የምግብ ሽያጭ ተመን አነጋጋሪ ሆኖ መሰንበቱ ተዘገበ። የገና በአልን አስመልክቶ የጎጠኛው ቡድን መሪ መለስ ዜናዊ የነግድ ማህበረሰቡን ሰብስቦ ያደረገው ንግግርና ያነን ተከትሎ የወጣው የዋጋ ተመን ሰሞኑን የህዝብ የመነጋገሪያ አጀንዳ ሆኖ …

በወያኔ የተሳሳተ የኢኮኖሚ ፖሊሲ የናረው የምግብ ሽያጭ ተመን አነጋጋሪ ሆኖ መሰንበቱ ተዘገበ Read more »

ጎጠኛው የወያኔ ቡድን የፈጠራቸውን ሰው ሰራሽ ችግሮች ሽሽት በየጎረቤት ሀገራቱ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ከየሚኖሩባቸው ሀገራት መንግስታት ጋር በመደራደር በግዴታ ወደ አገርቤት እንዲመለሱ እያደረገ መሆኑ ይታወቃል፥ ፣ ሰሞኑን ደግሞ በደቡብ ሱዳን የሚታየውን የፖለቲካ ትኩሳት ምክንያት በማድረግ በሱዳን ሃገር በስደት ላይ የሚኖሩ …

በኢትዮጵያውያን ስደተኞች ላይ የሚደረገው ማሳደድ ተጡዋጡፎ መቀጠሉ ተገለጸ Read more »

የኬንያ ፖሊስ የፈረንጆቹ አዲስ አመት ከጀመረ አንስቶ እስከ አርብ ድረስ ብቻ ሁለት ሺህ ህገ-ወጥ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ማሰሩ ተዘገበ። ደይሊ ኔሽን የተባለው የኬንያ የዜና አውታር እንደዘገበው፥ ድህነትን ሽሽት ወደ ኬንያ የሚፈልሱ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች ቁጥር በአገሪቱ ላይ ከፍተኛ ጫናን እያደረገ ነው። የታሰሩ፣ …

የኬንያ ፖሊስ በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ ሁለት ሺህ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን አስሬያለሁ አለ Read more »

የአዲስ አበባው አራት ኪሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በዚህ ሳምንት ተቃውሞ ማሰማታቸውን እና የዘረኛው አገዛዝ ፌዴራል ፖሊስ ወደ ግቢው መግባቱን የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ድርጅት – ኢሳት – ዘግቦ ነበር። ተቃውሞው የተነሳው የዩኒቨርሲቲው የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታይ ተማሪዎች የገናን በዓል በዩኒቨርሲቲው ግቢ ለማክበር …

የአራት ኪሎ ዩኒቨርሲቲ ተቃውሞን ተከትሎ የታሰሩ ተማሪዎች መድረሻቸው አልታወቀም Read more »

(ኢትዮ እማማ) የወያኔ መንግሥት ከገና ዋዜማ ጀምሮ ተግባራዊ ባደረገው የዋጋ ቅነሳ መመሪያ መሠረት በሸቀጣ ሸቀጥ ችርቻሮ ንግድ ላይ የተሠማራ የሀገሪቱ ነጋዴዎች ብቻ ሳይሆኑ ወደ ኢትዮጵያ ምርቶቻቸውን የሚልኩ ነጋዴዎች በአሁኑ ወቅት ኪሳራ እያጋጠማቸው መሆኑን ገለጹ። የኬኒያ ጅምላ ላኪ ነጋዴዎች በሚሊዮን የሚጠጋ …

በኢትዮጵያ የዋጋ ማስተካከያ የኬንያ ነጋዴዎችን ኪሳር ውስጥ ከተተ! ወደ ኢትዮጵያ ምርታቸውን መላክ ያቆማሉ! Read more »

ማሳሰቢያው ‹‹የጣልቃ ገብነት እና የዛቻ ቃል ከመሆን አልፎ ዐመፅን የሚያበረታታ እና የሚያባብስ ሆኖ አግኝተነዋል፡፡››  (የአ.አ.ዩ ፕሬዚደንት ጽ/ቤት) (ደጀ ሰላም፤ ጃኑዋሪ 13/2011፤ ጥር 5/2003 ዓ.ም)፦ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚደንት ጽ/ቤት የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት ከልደተ ክርስቶስ የበዓል ዋዜማ አከባበር ጋራ በተያያዘ …

ዩኒቨርሲቲው ለመንበረ ፓትርያርኩ ማሳሰቢያ ምላሽ ሰጠ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ጃኑዋሪ 13/2011፤ ጥር 5/2003 ዓ.ም)፦ በልደተ ክርስቶስ የበዓል ዋዜማ አከባበር ጋራ በተያያዘ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አራት ኪሎ ካምፓስ ‹‹ሁከት ቀስቅሳችኋል›› በሚል ለእስር የተዳረጉ 18 ተማሪዎች ዛሬ ጠዋት በአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ቀረቡ፡፡ (Read More …

ፍርድ ቤቱ ተማሪዎቹ የይቅርታ ጥያቄቸውን አስተካክለው እንዲያቀርቡ ወይም ‹ጥፋታቸውን› አምነው እንዲከራከሩ ምርጫ ሰጠ Read more »

የጀርመን የልማትና ትብብር ሚኒስትር ዴሪክ ኒብል ዛሬ የአራት ቀናት ጉብኝት በኢትዮዽያ ጀምሯዋል። ሚኒስትሩ የኢትዮዽያን የሰባዓዊ መብት ሁኔታ ትኩረት እንዲያደርጉ ተጠይቋል።

አጋፋሪ ተክሌ (ኦታዋ – ካናዳ) 1- ፖለቲከኛ የህዝብ ነው፦ ብርቱካን ፖለቲከኛ ነች። ወይም ነበረች። ስለዚህ ብርቱካን የህዝብ ነች። ብርቱካንን ጠምጃታለሁ። ምክንያቱም፡ በትንሹ፡ በአስራምናምን አመት የተገነባን ዝናና ሰብእና እንዲህ በዋዛ እንድናጣው አልፈቀድኩም። ይሄንን የግል ደብዳቤ አርቅቄ እንዴት እንደማደርሳት ግራ ቢገባኝ፡ የለም …

ብርቱካን “ቁርጣችንን ንገሪን” – ግልጽ ደብዳቤ ለብርቱካን ሚደቅሳ Read more »

ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ታኅሣሥ 28 ቀን 2003 ዓ.ም. በአገሪቷ ውስጥ ተጽዕኖ ፈጣሪ ናቸው የተባሉ 584 ነጋዴዎችን በጽሕፈት ቤታቸው አነጋግረዋቸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩም ለኅብረተሰቡ በጣም አስፈላጊ ነው ያሏቸውን 16 ምርቶች የሚሸጡባቸውን ዋጋ ለነጋዴዎቹ አሳውቀዋል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ የዱቄት ወተት (450 ግራም) ቀድሞ …

የሰሞኑ የገበያ ውዥንብር Read more »

– አስከሬኑ ትናንት ምሽት ላይ ወደ አሜሪካ ተልኳል በታምሩ ጽጌ የገና በዓልን ከቤተሰቦቹ ጋር ለማክበር ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ የነበረው ትውልደ ኢትዮጵያዊው አሜሪካዊ ወጣት አረፈዓይኔ ቦብ ዊን ከፖሊስ በተተኮሰ ጥይት ሕይወቱ ማለፉን ቤተሰቦቹ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

• ከዳያስፖራው ጋር ሰፋፊ ውይይቶችን ለማካሄድ ተዘጋጅቷል በውድነህ ዘነበ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን (ዳያስፖራ) ወጥ በሆነ መንገድ ማስተናገድ ያስችላል ያለውን አዲስ ፖሊሲ አረቀቀ፡፡

• የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ለግንባታው ተባባሪ እንደነበረ አስታወቀ በጋዜጣው ሪፖርተር አምና በሜዲትራኒያን ባሕር ላይ ተከስክሶ በወደቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ላለቁት ኢትዮጵያውያን በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የተገነባው ሐውልት የፊታችን እሑድ ጥር 8 ቀን 2003 ዓ.ም. ይመረቃል፡፡

በብርቱካን ፈንታ በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ በሦስት የቀበሌ ገበሬ ማኅበሮች ውስጥ ስምንት መስጂዶችን አቃጥሏል ተብሎ በቁጥጥር ሥር የዋለው ግለሰብ ላይ ክስ ሊመሠረት መሆኑን፣ የወረዳው እስልምና ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤትና የዞኑ ፖሊስ አዛዥ ለሪፖርተር አስታወቁ፡፡

– 41.5 ሚሊዮን ብር በጀት ተይዞላቸዋል በታምሩ ጽጌ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ወረዳዎች በልመና ሥራ ላይ ተሰማርተው የሚገኙ የጎዳና ላይ ተዳዳሪ ወገኖችን፣ ዛሬ ፍቼ ከተማ ውስጥ ወደሚገኘው ማሠልጠኛ ጣቢያ እንደሚያስገባቸው በአስተዳደሩ የሠራኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ …

የጎዳና ላይ ተዳዳሪዎች ዛሬ ፍቼ ማሠልጠኛ ጣቢያ ይገባሉ Read more »

በብርቱካን ፈንታ ድንበር ዘለል ኩባንያዎችና ባለሀብቶች በኢትዮጵያውያን ሠራተኞች ላይ እየፈጸሙዋቸው ላሉ በደሎች መንግሥት መፍትሔ እንዲሰጥ የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ጥሪ አቀረበ፡፡

 ተማሪዎቹ ለዩኒቨርሲቲው አስተዳደር የይቅርታ ደብዳቤ ጽፈዋል  የመንፈቀ ዓመት ፈተና ተጀምሯል (ደጀ ሰላም፤ ጃኑዋሪ 11/2011፤ ጥር 3/2003 ዓ.ም)፦ ታኅሣሥ 27 ቀን 2003 ዓ.ም እኩለ ሌሊት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አራት ኪሎ ካምፓስ በፖሊስ ተይዘው ከተወሰዱት ከ200 በላይ ተማሪዎች 18ቱ እስከ አሁን አልተለቀቁም፡፡ በዓመቱ …

“ሁከት አነሣሥታችኋል” በሚል የታሰሩት ተማሪዎች አልተለቀቁም Read more »

በውኃ ኃብት የበለፀገችው ኢትዮጵያ 5 ሚሊየን ሄክታር መሬት በመስኖ ማልማት እና ከ30 እስከ 40 ሺህ ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት የሚችል የወንዞች ዕምቅ አቅም ቢኖራትም እስከአሁን ግን ያለማችው መሬት ከምትችለው ከ2 ነጥብ 5 ከመቶ የማይበልጥ እና የምታመነጨው ኃይልም 2 ሺህ …

ዓባይና የጋራ ልማት ሃሣብ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ጃኑዋሪ 11/2011፤ ጥር 3/2003 ዓ.ም)፦ በዚህ ሰሞን አዳዲስ የጡመራ መድረኮች ወደ ንባብ ብቅ ብለዋል። አዲስ የጡመራ መድረክ (ብሎግ) በመክፈት አገልግሎት መስጠት የጀመሩት “አደባባይ” (የዲ/ን ኤፍሬም እሸቴ) እና “ግእዝ በመስመር ላይ፤ GeezOnline” ይሰኛሉ።  http://www.adebabay.com/  http://www.geezonline.org/ መልካም ንባብ።

የካናዳ ባለስልጣናትና ኢትዮጵያዊ ምሁራን ንግግር ያደርጋሉ  Ethiopia Zare (ማክሰኞ ጥር 2 ቀን 2003 ዓ.ም. January 10, 2010)፦ የኢትዮጵያ ፖለቲካ እስረኞች አንድነት ኮሚቴ (ኢፖእአኮ) በካናዳዋ መናገሻ ኦታዋ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ ከህዝብ ጋር ለመወያየት የካናዳ ፓርላማ ተወካይ ሚስተር ፖል ዲዋርንና የፒስ …

የኢትዮጵያ ፖለቲካ እስረኞች ኮሚቴ ህዝባዊ ስብሰባ ጠራ Read more »

በደቡብ ኢትዮጵያ ግጭት ተቀስቅሶ አምስት ሰዎች ሲሞቱ በርካቶች መቁሰላቸው ተገለፀ። የግጭቱ መንስኤ በኦሮሚያና በደቡብ ክልል ነዋሪዎች ዘንድ የይገባኛል አተካሮ ያስነሳችው ኤዶ የተባለችው ቀበሌ መሆኗም ተነግሯል።

የዛሬ አስራ-ስምንት አመት ግድም ካስመራ-ተመሳሳይ ቃል ተስምቶ ነበር።በሁለት ሺሕ-ሁለት ከዲሊ-ምሥራቅ ቲሞር፥ ክዚያ በፊትና በመሐሉ ከብዙ የቀድሞ የሶቬት ሕብረት ሪፐብሎክ ርዕሠ-ከተሞች ብዙ ተስምቶ ነበር።ዛሬ ጁባ ነዉ-ተረኛዉ።ነገስ?

(ደጀ ሰላም፤ ጃኑዋሪ 10/2011፤ ጥር 2/2003 ዓ.ም)፦በገና በዓል አከባበር ዙሪያ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲ ተማሪዎች እና በአስተዳደሩ መካከል አለመግባባት መፈጠሩን ተከትሎ ተያያዥ ጉዳዮችን ስንዘግብ መቆታችን ይታወሳል። ይህንን ዜና “ሪፖርተር ጋዜጣ” እና “ኢትዮጵያ ትቅደም፤ EthiopiaFirst” የተሰኘው ድረ ገጽ ጽፈውበታል። በዚህ ጉዳይ ያለንን አስተያየት ማቅረባችንን …

የ ቤን (EthiopiaFirst ) ዓይነት ብዕሮች ይታረሙ!! ይማሩ Read more »

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰላምና የአንድነት ኮሚቴ በሜሪላን ከተማ ባለፈው ሳምንት መጀመሪያ ላይ አድርጎት በነበረው ስብሰባ ለመጪው የሰላምና የእርቅ ውይይት አስፈላጊ በሆኑ ቅድመ ዝግጅቶች ላይ እንደሚወያይና ውሳኔ እንደሚያስተላልፍ ተጠብቆ ነበር። በዚህም መሠረት የደረሰን ዘገባ እንደሚያመለክተው የእርቅ ውይይቱን ስፍራ እና …

ሰበር ዜና – ከቤተ ክርስቲያን የሰላምና የአንድነት ኮሚቴ Read more »

በውድነህ ዘነበ በአገሪቱ ንግድ ውስጥ ተጽእኖ መፍጠር የሚያስችል አቅም አላቸው የተባለላቸው ነጋዴዎች ያሉባቸውን ችግሮች መግለጽ ባልደፈሩበት መድረክ፣ መንግሥት ባልተጠበቀ ሁኔታ በመሠረታዊ የፍጆታ ዕቃዎች ላይ የመሸጫ ዋጋ ጣሪያ ወስኗል፡፡

– መርማሪ ቡድኑ አዲስ አበባ ሊመጣ ነው– የሊባኖስ ባለሥልጣናት የተጠየቁትን መረጃዎች አልሰጡምበቃለየሱስ በቀለ ባለፈው ዓመት ጥር ወር ከቤይሩት ወደ አዲስ አበባ 82 መንገደኞችን አሳፍሮ በረራ ሲጀምር በሜዲትራኒያን ባሕር ላይ ድንገተኛ አደጋ በደረሰበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737-800 አውሮፕላን ላይ በመካሄድ …

የቤይሩት አውሮፕላን አደጋ ሪፖርት ይፋ ሊደረግ ነው Read more »

በአስፋው ብርሃኑ፣ ከሐዋሳ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መስተዳድር ሲዳማ ዞን፣ ወንዶ ገነት ወረዳ፣ በጉጂ ኦሮሞ ተወላጆችና በሲዳማ ብሔረሰብ መካከል ታኅሣሥ 24 ቀን 2003 ዓ.ም. ከምሽቱ 4 ሰዓት አካባቢ በተቀሰቀሰ ግጭት፣ የአምስት ሰዎች ሕይወት የጠፋ ሲሆን፣ ለጊዜው ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ …

በወንዶ ገነት በተፈጠረ ግጭት አምስት ሰዎች ሞቱ Read more »

በየማነ ናግሽ በምሥራቅ አፍሪካ አዲስ አገር ይፈጥራል ተብሎ የሚጠበቀው የደቡብ ሱዳን ሕዝበ ውሳኔ ዛሬ ይደረጋል፡፡ በዛሬው ዕለት በ2,638 የምርጫ ጣቢያዎች የሚደረገው ሕዝበ ውሳኔ ዝግጅት በቂ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት አስታውቋል፡፡

በታምሩ ጽጌ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሳይንስ ፋኩልቲ ተማሪዎች በገና በዓል አከባበር ምክንያት ከዩኒቨርሲቲው ኃላፊዎች ጋር ባለመስማማታቸው፣ ታህሣሥ 27 ቀን 2003 ዓ.ም. ከቀኑ 11 ሰዓት አካባቢ ጀምረውት የነበረውን ረብሻ የአዲስ አበባ ፖሊሶችና ፌዴራል ፖሊስ በመተባበር በቀላሉ ተቆጣጠሩት፡፡

በጋዜጣው ሪፖርተር የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) ለሚያካሂደው 5ኛ ጠቅላላ ጉባዔ ባደረገው ቅድመ ውይይት፣ ኢትዮጵያ ከሊበራል ዴሞክራሲ አስተሳሰብ ጋር ሳትተዋወቅ በመቆየቷ ምክንያት ለውስብስብ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ችግሮች መጋለጧን አስታወቀ፡፡

በታምሩ ጽጌ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሦስተኛ ወንጀል ችሎት በተለያዩ ሁለት የእምነት ቦታዎች ላይ ሰኔ 26 እና ሐምሌ 25 ቀን 2002 ዓ.ም ሁለት ግለሰቦችን መግደላቸው በምስክርና በማስረጃ የተረጋገጠባቸው ሁለት ወንድማማቾች፣ በሞት እንዲቀጡ ታህሣሥ 27 ቀን 2003 ዓ.ም የቅጣት ውሳኔ አስተላለፈ፡፡