የጀርመን የልማትና ትብብር ሚኒስትር ጉብኝትና የኢትዮዽያ የሰብዓዊ መብት ሁኔታ

የጀርመን የልማትና ትብብር ሚኒስትር ዴሪክ ኒብል ዛሬ የአራት ቀናት ጉብኝት በኢትዮዽያ ጀምሯዋል። ሚኒስትሩ የኢትዮዽያን የሰባዓዊ መብት ሁኔታ ትኩረት እንዲያደርጉ ተጠይቋል።