ትኩረት በአፍሪካ

ሶማሊያ ብጥብጡ አይሏል። የአፍሪካ ህብረት የሰላም አስከባሪ ኃይል ተጨማሪ ጦር አግኝቷል። በሌላ በኩል ሩዋንዳ ከመንግስታቱ ድርጅት ጋር ፍጥጫ ውስጥ ገብታለች።