ሁለት መንግሥታዊ ተቋማት የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣንን ሊከፋፈሉት ነው
– ለ2003 የበጀት ዓመት 12.9 ቢሊዮን ብር በጀት ተይዞለታል
(በውድነህ ዘነበ)
በመስከረም 2003 ዓ.ም. ይፋ በሚደረገው የፌዴራል መንግሥት መሥሪያ ቤቶች መዋቅር፣ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን በሁለት መንግሥታዊ ተቋማት ሥር እንደሚደራጅ ታወቀ፡፡
(በውድነህ ዘነበ)
በመስከረም 2003 ዓ.ም. ይፋ በሚደረገው የፌዴራል መንግሥት መሥሪያ ቤቶች መዋቅር፣ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን በሁለት መንግሥታዊ ተቋማት ሥር እንደሚደራጅ ታወቀ፡፡