አቶ ኤርሚያስ አመልጋ የአክሰስ ካፒታል ሊቀመንበር ሲሆኑ ከስምንት ዓመት የአካዳሚ ጥናትና ከ12 ዓመት ውጤታማ የኢንቨስትመንት ባንክ ተሞክሮ በኋላ እ.ኤ.አ በ1996 ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸው ይታወሳል፡፡

(ፍኖት) – «በሽብርተኝነት ተጠርጥራ.» በፌደራል ወንጀል ምርመራ በእስር ላይ የምትገኘው ጋዜጠኛና መምህርት ርዮት ዓለሙ በህመም ላይ እንደምትገኝ ወላጅ አባቷ አቶ ዓለሙ ጐቢቦ ለፍኖት ነፃነት ዝግጅት ክፍል ገለጹ፡፡ አቶ ዓለሙ እንዳሉት ርዮት በህመም ላይ የምትገኝ ሲሆን፣ መድኃኒት ገዝተዉ እንዳስገቡላትም ገልጸዋል።። ሰውነቷ …

ርዮት አለሙ በሕመም ላይ እንደምትገኝ ተገለጸ! Read more »

ከጌታቸው በጋሻው አርሊንግተን፣ ቨርጂኒያ ውስጥ፣ July 10, 2011 በተደረገው ስብሰባ ላይ ኦነግን አስመልክቶ ባደረግኩት ንግግር ዙሪያ ምስጋናና ማበረታቻ ብቻ ሳይሆኑ ከተራ ስድቦች አንስቶ እስከ መሰረታዊ ብሄራዊና አገራዊ የደህንነት ጥያቄዎች ድረስ ቀርበውልኛል። ይህ ንግግሬ ይህን ያህል ሰዎችን ለማነጋገር በመቻሉና የዘር ድርጅቶች …

ከኦነግና ሌሎች የዘር ድርጅቶች ጋር መነጋገርና መተባበር ለምን ያስፈልጋል? Read more »

በተመድ የጸጥታ ጥበቃ ምክር ቤት የሚገኙ ምዕራባውያት ሀገሮች አምባሳደሮች በመንግስቱ ተቃዋሚዎች ላይ የኃይል ርምጃ ተጠናክሮ በቀጠለባት ሶርያ አንጻር ያለሙ መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ አካል ጠንካራ ርምጃ እንዲወስድ ጠየቁ።

ሲሳይ አጌና “አባባ ታምራት፣አርቲስቶቻችን እና የህዳሴው ግድብ”) በሚል ርዕስ ባለፈው ባቀርብኩት ጽሁፍ ላይ ያልተቋጨ እና በይደር የተውነው ነገር መኖሩ ዕውነት ነው፤በዚያ ጽሁፍ ላይ የሰዎቹ ስም ባለመጠቀሱ ቅር ያላቸው፣ልብ ወለድም የመሰላቸው አጋጥመውኛል፤በኤሌክትሮኒክስ የመልዕክት ሳጥኔ ውስጥ::እንከሳለን ያሉም ጽፈውልኛል ፤ክሱ ሄግ ይሁን ልደታ …

በባንክ ዕዳ ሲፈለግ -የሸፈተው “ታጋይ” Read more »

በሚንቀሳቀስባቸዉ የተለያዩ የአርሲ ወረዳዎች፣ የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ እርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር ቢጨምርም፣ አስፈላጊዉ ድጋፍ ግን እየተደረገ መሆኑን በም

በሚንቀሳቀስባቸዉ የተለያዩ የአርሲ ወረዳዎች፣ የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ እርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር ቢጨምርም፣ አስፈላጊዉ ድጋፍ ግን እየተደረገ መሆኑን በምግብ እደላ ስራ የተሰማራው የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን የእርዳታ ድረጅት አስታውቋል። አቅርቦቱን ከካቶሊክ የእርዳታ ድርጅት በመቀበል ስርጭቱን የሚያካሄደዉ የመቂ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን የልማት ክፍል መሆኑም …

በምዕራብ አርሲ አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር ጨመረ Read more »

ምሥራቅ አፍሪቃን በመታው ድርቅ ሰበብ የምግብ እርዳታ የሚያሻውን ወደ 4.5 ሚሊዮን የሚጠጋ የኢትዮጵያ ህዝብ ለመርዳት በመንቀሳቀስ ላይ ከሚገኙት ግብረ ሰናይ ድርጅቶች አንዱ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ነው ።

የፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናትንና የፖለቲካ ተሿሚዎች የሚፈጽሙትን የሙስና ወንጀል ለማጋለጥም ሆነ የሕግ ተጠያቂዎች ለማድረግ እንደሚፈራ አንድ ጥናት አመለከተ፡፡

የቀረጥና የታክስ መጠኑ 889,666.95 ብር የሆነ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃ በቱኒዝያ ኤምባሲ ስም ከዱባይ ተጭኖ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ከደረሰ በኋላ ሊወስዱ ሙከራ ያደረጉ ግለሰቦች በፅኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ፡፡

በረሃብ አለንጋ እየተገረፈች ላለችው ሶማሊያ ዕርዳታ እንዳታገኝ ማነቆ ሆኖባት የከረመው ጽንፈኛው አልሸባብ፣ ዋና ከተማዋን ሞቃዲሾን ለቅቆ መውጣቱ ለሶማሊያውያንም ሆነ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የተደበላለቀ ስሜትን መፍጠሩን የውጭ ሚዲያዎች በመዘገብ ላይ ናቸው፡፡

እርዳታውን የሚሰበስበውም የሚታየውን ክፍተት ለመሙላት መሆኑን ገልጿል። የእርዳታው እንቅስቃሴ መሠረት ያደረገውም መንግሥታ ያወጣውን ሠነድ መሆኑን ማኅበሩ አስታውቋል፡፡ ከሐምሌ ጀምሮ ባሉት ስድስት ወራት 4 ነጥብ 5 ሚሊየን ኢትዮጵያዊያን አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው በግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር የአደጋ መከላከል፣ ዝግጁነትና ዋስትና ዘርፍ …

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል በአፋጣኙ ርብርብ ውስጥ Read more »

ከሲሳይ አጌና “አባባ ታምራት፣አርቲስቶቻችን እና የህዳሴው ግድብ” በሚል ርዕስ ባለፈው ባቀርብኩት ጽሁፍ ላይ ያልተቋጨ እና በይደር የተውነው ነገር መኖሩ ዕውነት ነው፤በዚያ ጽሁፍ ላይ የሰዎቹ ስም ባለመጠቀሱ ቅር ያላቸው፣ልብ ወለድም የመሰላቸው አጋጥመውኛል፤ በኤሌክትሮኒክስ የመልዕክት ሳጥኔ ውስጥ:: እንከሳለን ያሉም ጽፈውልኛል ፤ክሱ ሄግ …

በባንክ ዕዳ ሲፈለግ – የሸፈተው “ታጋይ” Read more »

በኢትዮጵያ የምግብ ዋጋ ባለፈው አመት ሃምሌ ወር ከነበረው 50ከመቶ የሚጠጋ ጭማሪ ማሳየቱን የመንግስቱ ማእከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ አስታወቀ። ስሟ እንዳይጠቀስ የፈለገችው አራት ልጆች ብቻዋን የምታስተዳድር የአሰላ ከተማ ነዋሪ ዛሬ ማርፈጃውን ገበያ ወርዳ ነበር። “ከበርበሬ አቅም በፊት 30 እና 40 ብር የነበረው …

በኢትዮጵያ የምግብ ሸቀጦች ዋጋ በ50 ከመቶ ጨመረ Read more »

“የመጣሁት ከሳለሪ ነው። እንደ ፍየል የሆነ ቅጠል እበላ ነበረ። ዝናም በመጥፋቱ ምክኒያት አሁን ያም ቅጠልም ጠፋ።” ከሳለሪ ተብሎ ከሚጠራ አካባቢ የአራት ቀን የእግር ጉዞ አድርገው ዶሎ የደረሱ አንዲት የ80 አመት

“ድርቁ ያስከተለው የምግብ እጥረት የዝናብ መጥፋት፥ ማዳበሪያ የመግዛት አቅም ማጣትና የጉልበት ማነስ ናቸው። አልፎ አልፎ ይዘንባል። ደግሞም ጨርሶ ይጠፋል። መዝነብ በሚገባው ወቅት አይዘንብም። ቢዘንብም ያለ ወቅቱና

የብሪታንያ የዜና አገልግሎት ድርጅት፡ ቢቢሲ በኢትዮጵያ ረሀብ እና ከውጭ ሀገራት ወደ ኢትዮጵያ ስለሚገባ የርዳታ ገንዘብ አላግባብ መዋል የሚተርክ አንድ የምርመራ ጥናታዊ ተንቀሳቃሽ ስዕል ሰሞኑን አሰራጭቶ ነበር።

(ፎኖት) — ሽብርተኝነት” ተጠርጥረው በፌደራል ወንጀል ምርመራ ታስረው የሚገኙት የአውራምባ ታይምስ ጋዜጣ ም/ዋና አዘጋጅ ውብሸት ታዬ፣ የፍትህ ጋዜጣ አምደኛ ርዮት ዓለሙ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፓርቲ/ኢብአፓ/ ሊቀመንበር አቶ ዘሪሁን ገ/እግዚሐብሄርና የኢብአፓ ከፍተኛ አመራር የሆኑት አቶ ደጀኔ ተፈራ ፓሊስ የምርመራ ጊዜን አለጣናከኩም …

የታሰሩ ጋዜጠኞችና የፓርቲ መሪዎች በድጋሚ ጊዜ ቀጠሮ ተጠየቀባቸዉ Read more »

የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ / አንድነት/ የአዲስ አበባ ከተማ ጊዚያዊ ም/ቤት መቋቋሙን የፓርቲው ም /ሊቀመንበርና የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ አቶ አስራት ጣሴ ለዝግጅት ክፍላችን ገለጹ፡፡ አቶ አስራት እንዳሉት ከአዲስ አበባ 23ቱ የምርጫ ወረዳዎች ሁለት ሁለት ተወካዮች ተወክለው በ46 የም/ቤት አባላት ጊዛዊ …

ፍኖት – የአንድነት ፓርቲ የአዲስ አበባ ጊዚያዊ ም/ቤት ተቋቋመ Read more »

የልጅነት ዕድሜን ለዛ ከሚያጣፍጥ መካከል የድብብቆሽ “ሌባና ፖሊስ ጨዋታ” አንዱነው፡፡ ይህ ጨዋታ አሁን በልጆች መካከል ብዙ እየተስተዋለ አይደለም፡፡ ይልቅ ቤተሰብን በተለይም ልጆችን በሚያስተዳድሩ ነጋዴዎችና ሀገርን በሚያስተዳድረው መንግስት መካከል ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ ነገር ግን ህፃናት በጨዋታው መካከል ሲገናኙ በመሀከላቸው መተማመን አለ፡፡ ምክንያቱም …

ፎነት- በነጋዴዎችና በመንግስት የሌባና ፖሊስ ጨዋታዉ ቀጥሏል Read more »

የሶማልያው ጽንፈኛ እስላማዊ ቡድን ዐል ሸባብ ባለፈው ቅዳሜ ከሞቕድሹ እንደወጣ ይታወሳል። የሶማልያው ፕረዚዳንት ሼኽ ሸሪፍ አሕመድ አማጽያኑ መሸነፋቸውን ገልጸዋል። ዐል-ሻባባ ግን ወታደራዊ ማፈግፈግ ነው ያደረግኩት ይላል። ስለ ጉዳዩ እንዲያብራሩልን የጋበዝናቸው የአፍሪቃ ጥናትና ምርምር ምሁር ዶክተር አለም ሃይሉ በበኩላቸው ዐል-ሻባብ ከሞቕድሾ …

አል-ሻባብ ከሞቕድሾ የወጣሁት ለወታደራዊ ታክቲክ ነው አለ Read more »

የሶማሊያው እሥላማዊ የዓመጽ ቡድን አሸባብ በሞቃዲሾ ይገኝ የነበረ ሃይሉን ቅዳሜ እለት ከስፍራው ማስወጣቱ ተገልጿል። ይሁንና በትናንትናው እለት በሞቃዲሾ በአሸባብ እና በመንግስት ወታደሮች መካከል ተኩስ ተከፍቶ እንደነበር ተሰምቷል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአገር ውስጥ በረራዎች በክረምቱ ጭጋጋማና ደመናማ የአየር ፀባይ ምክንያት በሰሜን ኢትዮጵያ የሚደረጉ በረራዎች ለመሰረዝና ለማዘግየት መገደዱን አስታወቀ፡፡

መሬት ከሰዎች አሠፋፈር፤ ከሰብዓዊ፣ የዜግነትና የንብረት መብቶች፣ ከተፈጥሮ አካባቢ ጥበቃና ልማት ጋር በጥብቅ የተቆራኘና የተሣሰረ በመሆኑ በየደረጃው የሚሰጠው ትርጉም የዚያኑ ያህል ጠበቅ ያለ ነው፡፡ የመሬት ይዞታን ሥሪት ከሚደነግገው መንግሥት በስንዝር መሬት ሙግት ሙሉ ዕድሜአቸውን እስከሚፈጁ ግለሰቦች አንገብጋቢና ትርጉም ያለው የሃብት …

የመሬት ቅርምትና ኪራይ እሰጥ አገባ Read more »

ይህ World Heritage Committee የሚባለው የዩኔስኮ አካል ባሕላዊና አካላዊም እሴትና ትርጉም ያላቸውን አካባቢዎች እየመዘገበ የሚይዝ ተቋም ሲሆን ግዙፉ ግቤ ሦስት ግድብ እየተገነባ ያለበት ኦሞ ወንዝ የሚገባበትን በኢትዮጵያና በኬንያ ድንበር ላይ ያለውን ቱርካና ሐይቅም በዓለም ቅርስነት መዝግቦታል፡፡ የተቋሙ ቃል አቀባይ ነፃ …

የግቤ ሦስት ግንባታ እንዲቆም ተጠየቀ Read more »

አቶ ሽመልስ አዱኛ፣  የቀድሞ የዕርዳታ ማስተባበሪያና ማቋቋሚያ ኮሚሽን፣ ኮሚሽነርየዛሬው የቆይታ አምድ እንግዳችን አቶ ሽመልስ አዱኛ ናቸው፡፡ አቶ ሽመልስ የተወለዱት በጅጅጋ ከተማ ጥቅምት 2 ቀን 1928 ዓ.ም. ነው፡፡ እርሳቸው የተወለዱት ጣሊያን ኢትዮጵያን በወረረበት ጊዜ ስለነበር ከእናታቸው ጋር ወደ ኬንያ ሄደው ለአምስት …

‹‹ግለሰብም ሆነ መንግሥት የራሱን ሕዝብ መመገብ እስካልቻለ ድረስ አንገቱን ቀና አድርጐ መሄድ አይችልም›› Read more »

ቲፎዞነት የጋርዮሽ ስርዓትን ይመስለኛል፡፡ ሰዎች በቡድን ሆነው አንድን ነገር ብቻ በፍጹም ልቦና ለመደገፍ የመቁርባቸው ነገር – ካሰቡት ያስቃል፡፡ ሰዉ ሁሉ በየፊናው የሚደግፈው የእግር ኳስ ቡድን፣ የፖለቲካ ቡድን፣ የሃይማኖት ቡድን፣ የፆታ ቡድን ራሱ ሳይቀር ያበጃል፡፡ማንቸስተር ዩናይትድ (ብልጫ አወዛጋቢ ቢሆንም) በጨዋታ ብልጫ …

ለመደገፍ መደገፍ፤ ለመቃወም መቃወም Read more »

በረሃብ እጅግ የተጎዱ ህፃናት እና እናቶች በየሠፈሩ ይታያሉ። በቂ እርዳታ አላገኘንም የሚሉም አሉ። የመለስካቸው አምሃ ሪፖርት ይቀጥላል፡፡ ዶሎ ኦዶ ከተማ በደቡባዊ ምሥራቅ ኢትዮጵያ አገሪቱን ከሶማሊያ ጋር ከሚያገናኙ ትናንሽ ከተሞች አንዷ ናት። በዶሎ ኦዶ ከተማና በሶማሊያ ድንበር መካከል ያለው ልዩነት 2 …

ቸነፈር ያበረራቸው የሶማሊያ ስደተኞች በዶሎ ኦዶ Read more »

የዛሬው «ኢትዮጵያ በጋዜጦች» ዝግጅታችን የሚከተሉትን ርዕሶች ይዟል -ኢትዮጵያ አርብቶ-አደሮችን በዘለቄታ ለማስፈር አቀደች -ኢትዮጵያ ለካሩቱሪ ኩባንያ የተመደበውን መሬት ቀነሰች -ኢትዮጵያ በስድስት አመታት ውስጥ ጋዝ ልታመርት እንደምትችል አስታወቀች