የዋጋ ግሽበቱ 39.2 በመቶ ደረሰ Ethiopian Reporter August 10, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የሐምሌ ወር የዋጋ ግሽበት 39.2 በመቶ መድረሱን የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ከትናንትና በስቲያ አስታወቀ፡፡ የዋጋ ግሽበቱ በሰኔ ወር 38.1 በመቶ የነበረ ሲሆን፣ የሐምሌው የ1.1 በመቶ ዕድገት አሳይቷል፡፡