በየሳምንቱ ረቡዕ ምሽት በኢቢኤስ ቴሌቭዥን የሚቀርበው የ“ሞጋቾቹ” ተከታታይ ድራማ ደራሲ በሆነው ኃይሉ ፀጋዬና በፕሮዱዩሰሯ መካከል በተፈጠረ አለመግባባት የተለያዩ ሲሆን ድራማው በታዋቂው ፀሐፌ ተውኔት ውድነህ ክፍሌ ይቀጥላል ተብሏል፡፡ የድራማው ደራሲ አንጋፋው የተውኔት ፀሐፊ ኃይሉ ፀጋዬ ለአዲስ አድማስ እንደተናገረው፤ ከዚህ ቀደም በተለያዩ …

የ“ሞጋቾቹ” ድራማ ደራሲና ፕሮዱዩሰሯ ባለመግባባት ተለያዩ Read more »

Written by  ዮሐንስ ሰ.=== በኢትዮጵያ የረሃብ አደጋ ላይ ያተኮረው የቢቢሲ ዘገባ፣ ይሄውና ብዙዎችን እያወዛገበ ሁለተኛ ሳምንቱን ይዟል። የጋዜጠኛውን ዘገባ፣ በአድናቆት የሚያሞግሱ በርካታ ሰዎች፣ ‘መንግስት፣ የረሃብ አደጋውን ችላ ብሏል፤ መረጃም ደብቋል’ በማለት መራራ ትችት አውርደውበታል። መንግስት በበኩሉ፣ በቢቢሲ ዘገባ ተቆጥቶ፣ በየአቅጣጫው …

ድርቅ ባይኖርም በየቀኑ፣ከ500 በላይ ሕፃናት ይሞታሉ; የኢትዮጵያ ችግር፣ ከቢቢሲ ዘገባም ይብሳል! Read more »

የብሄር ማፈናቀልና ሰብአዊ በደል አድርሰዋል በሚል የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ ይፋ ባደረጋቸው የኦሮሚያና አፋር ወረዳ የመንግስት ኃላፊዎች ላይ እርምጃ ባለመወሰዱ ነዋሪዎች ለበቀል ጥቃት እንደተጋለጡና 71 አባወራዎች ከቀዬአቸው እንደተፈናቀሉ ከትናንት በስቲያ የአካባቢው ተጎጂዎች ለጋዜጠኞችና ለዲፕሎማቶች አስረድተዋል፡፡ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ኖኖ …

“ለምን መረጃ ሰጣችሁ” በሚል ተፈናቃዮች በመንግስት ኃላፊዎች ለበቀል ጥቃት ተጋለጡ:: Read more »

በአባይ ወንዝ አጠቃቀምና በህዳሴ ግድብ ግንባታ ሳቢያ ለ5 ዓመት እየከረረና እየረገበ የዘለቀው የኢትዮጵያና የግብፅ ግንኙነት፤ ከሰሞኑ ትኩሳት አገርሽቶበታል፡፡ የግብፁ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ የህዳሴ ግድብ ግንባታ እንዲዘገይ ማድረግ እንችላለን በማለት እንደተናገሩ ሰኞ እለት የዘገቡ አልጀዚራና ምስር ጆርናል፤ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር …

በአባይ ወንዝ አጠቃቀምና በህዳሴ ግድብ ግንባታ ሳቢያ ለ5 ዓመት እየከረረና እየረገበ የዘለቀው የኢትዮጵያና የግብፅ ግንኙነት፤ ከሰሞኑ ትኩሳት አገርሽቶበታል፡፡ Read more »

በሽታን ተከላካይ የሆኑ አረንጓዴ ተክል ምግቦች  – (በዶ/ር ሆነሊያት ኤፍሬም ቱፈር) የአረንጓዴ ተክሎች ለጤና ጠቃሚ መሆን የማያጠራጥር ሲሆን ለዛሬ በጥቂቱ ስለተክሎቹ አይነትና ጥቅሞቻቸዉ ልነግራችሁ ወደድኩኝ፡፡ ✔ ብሮኮሊ ይህ አትክልት በቫይታሚን ሲ እና በፋይበር የበለጸገ ሲሆን በዉስጡ የያዛቸዉ ንጥረ ነገሮች በሽታን …

በሽታን ተከላካይ የሆኑ አረንጓዴ ተክል ምግቦች Read more »

እንቅልፍ ከመተኛትዎ በፊት ማድረግ የሌለብዎን ያውቃሉ?  (በዶ/ር ሆነሊያት ኤፍሬም ቱፈር) ✔ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የአካል ብቃት እቅስቃሴ ማድረግ ለጤናማ ሕይወት መሰረትና ለጥሩ እና ሰላማዊ እንቅልፍዎ ተመራጭ መፍትሔ ነው፡፡ ነገር ግን እንቅልፍ ከመተኛትዎ በፊት በ3 ሰዓታት ውስጥ የሚሰሩ ከሆነ የሰውነት ሙቀት …

እንቅልፍ ከመተኛትዎ በፊት ማድረግ የሌለብዎን ያውቃሉ? Read more »

ተስፋሁን አለምነህ – የምስራቅ አፍሪቃ መንግስታት ካላቸዉ አባገነንነት የተነሳ የጎንዮሽ ትብብራቸዉ ስልጣናቸዉን ማስቀጠል ላይ መሰረት ያደረገ ነዉ። የሃገር ሉአላዊነትን ባላስጠበቀ መልኩ መንቀሳቀስ ደግሞ ለወያኔ ልምዱ ነዉ። የኢትዮ-ሱዳን በአዲስ መልክ የድንበር ማካለል እንደ ሚደረግ የሱዳኑ ትሪቡን ጋዜጣ መዘገቡን ተከትሎ ግጭቱ አገርሽቶ …

የኢትዮ-ሱዳን ድንበር ማካለል እንደሚደረግ መዘገቡን ተከትሎ ግጭቱ አገርሽቶ ወደ ለየለት የሞት ሽረት እያመራ ነዉ። Read more »

ፕ/ር መስፍን ወልደማርያም

በፈረንጆች ባህል እውቀት ሥልጣን ነው፤ እንዲያውም እውቀት ኃይል ነው ይላሉ፡፡

በኢትዮጵያ ባህል እውቀት ሥልጣን የለውም፤ እንዲያውም ሥልጣን እውቀት ይመስለናል፡፡

በ1951 ዓ.ም. በትግራይ ችጋርን በዓይኔ አይቻለሁ፤ በጆሮዬ ሰምቻለሁ፤ በአካሌ ቀምሼዋለሁ፤ ጠኔ ይዞኝ ተደግፌ ወደቤቴ ገብቻለሁ፡፡

ሙሉውን አስነብበኝ …

በኦሮሚያ – ጊንጪ ከተማ ህዳር ዘጠኝ ቀን የጀመረው የተማሪዎች ተቃውሞ ዛሬም በምዕራብ ወለጋ ሁለት ከተሞች መቀጠሉን የአካባቢው ነዋሪዎች ለቪኦኤ ገልፀዋል።

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

በቆሎን የመመገብ የጤና ጥቅሞች (በዶ/ር ሆነሊያት ኤፍሬም ቱፈር) ✓ ለኪንታሮት ህመም እና ለፊንጢጣ ካንሰር የመጋለጥ እድልን ይቀንሳል በቆሎ በፋየበር የበለፀገ ስለሆን እንደ ሆድ ድርቀት እና ተያይዞ የሚመጣውን የኪንታሮት ህመም ተጋላጭነት በእጅጉ ይቀንሳል። ✓ ለሰውነታችን ጠቃሚ የሆኑ ንጥረ ነገሮችን ይዟል እንደ …

በቆሎ በፋየበር የበለፀገ ስለሆነ በቆሎን የመመገብ የጤና ጥቅሞች (በዶ/ር ሆነሊያት ኤፍሬም ቱፈር) Read more »

ኩባንያው ከስምንት ዓመት በፊት ወደ ኢትዮጵያ ገብቶ እጅግ ሰፊ መሬት በርካሽ ሊዝ ዋጋ ሲወስድ «ይህ ክስተት በርካታ ገበሬዎችን ያፈናቅላል፣ ለተፈጥሮ ሐብት ውድመትም ያጋልጣል» በማለት ሲቃወሙ የነበሩ ኢትዮጵያዊያንን «የጸረ ልማት ሃይሎች አጀንዳ ነው» በማለት መንግስት ሲያጣጥል መቆየቱ ይታወሳል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ …

የህንዱ ካራቱሪ አግሮ ፕሮዳክትስ ኃ/ተ/የግ/ማ ጨረታ ወጣበት፡፡ Read more »

Finote Democracy Voice of Ethiopian Unity Satellite Radio News የህዳር 15 ቀን 2008 ዓ.ም.ዜና (November 25, 2015 News) በድርቁ ምክንያት ከአሩሲ ተማሪዎች እየተሰደዱ መሆናቸው ታወቅ፤ በምስራቅና በምዕራብ ሀርርጌ በአንድ ወር ውስጥ የተረጅው ቁጥር በግማሽ ይጨምራል ተባለ የሳኡዲ ቱጃሮች ንብረታችን በወያኔ …

በድርቁ ምክንያት ከአሩሲ ተማሪዎች እየተሰደዱ መሆናቸው ታወቅ፤ በምስራቅና በምዕራብ ሀርርጌ በአንድ ወር ውስጥ የተረጅው ቁጥር በግማሽ ይጨምራል ተባለ Read more »

የዓዲ ግራት ወይም የዓጋመ ኣገር ሽማግሌዎች ቁጣ ህወሓትን ክፉኛ ኣስደንግጠዋል። Amdom Gebreslassie የኣገር ሽማግሌዎቹ ሰሞኑ የምስራቃዊ ዞን ኣስተዳዳሪ ወይዘሮ ያለም ፀጋይና ከክልል የመጡ ባለስልጣናት ያደረጉት ስብሰባ በዓጋመ ብሎም በትግራይ ኣጋጥሞ ያለው ምስቅልቅሉ የወጣው ዘርፈ ብዙ ችግር ለመፍታት ያለው ብቸኛ ኣመራጭ …

የዓዲ ግራት ኣገር ሽማግሌዎች ቁጣ ህወሓትን ክፉኛ ኣስደንግጠዋል። Read more »

ወያኔ ትግሬ ስጋ እንጂ ነብስ የለውም ( ኄኖክ የሺጥላ ) የፍገራ ፖለቲከኛ ፣ ወያኔና ትግሬ አንድ አይደሉም ይላል ። ይህ የሞግዚት ፖለቲካ ነው፣ ይህ ቀላዋጭነት ነው ፣ ይህ ስቃይን በአንቀልባ መሸከም ነው ፣ ይህ ራስን መካድ ነው ። እውነቱ ግን …

ወያኔ ትግሬ ስጋ እንጂ ነብስ የለውም ( ኄኖክ የሺጥላ ) Read more »

ከአለም ኢኮኖሚዋ በቁጥር ቁልል የሚያድግ በምግብ ራሷን ያልቻለች ብቸኛ አገር ኢትዮጵያ ብቻ ናት:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Ethiopiafamine‬ ‪#‎EthiopiaEconomy‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – የድርቁ እና የረሃቡ ጉዳይ የተፈጥሮ አደጋ ጀምሮት ወያኔ እንዳባባሰው ልንዘነጋው አይገባም:: 50 ሊትር የመኪና ነዳጅ ወይም ባዮፊዩል …

ከአለም ኢኮኖሚዋ በቁጥር ቁልል የሚያድግ በምግብ ራሷን ያልቻለች ብቸኛ አገር ኢትዮጵያ ብቻ ናት:: ‪(ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

Minilik Salsawi – ከሃገር ውስጥ ነጋዴዎች ተገዝተው በተለያዩ ግለሰቦች አና የግል ተቋማት በኩል በድርቅ አና በረሃብ ለተጎዳው ሕዝብ በኣገዛዙ በኩል እንዲደርሱ የተለገሱ እህሎች በኣገዛዙ የደህንነት ሰዎች አና በስግብግብ ነጋዴዎች በተደረገ ስብጥር በተዘዋዋሪ አየተዘረፉ ለገበያ አንደሚቀርቡ ታውቋል። የእርዳታ አህሎቹ በድርቅ ለተጎዱ …

ክሃገር ውስጥ በረሃብ ለተጎዱ ወገኖች ለእርዳታ ተለግሰዋል የተባሉ እህሎች በተዘዋዋሪ እየተዘረፉ ነው። Read more »

በአቶ ማሙሸት አማረ ካቢኔ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የውጭ ጉዳይ ኃላፊ የነበረው አቶ አብርሃም ጌጡ ህዳር 14/2008 ዓ.ም አራዳ ከፍተኛ ፍርድ ቤት (ሰባራ ባቡር) ቀርቦ ይግባኝ ተጠይቆበታል፡፡ የአራዳ ምድብ ችሎት ለህዳር 11/2008 ዓ.ም ቀጥሮበት የነበር ቢሆንም ህዳር 7/2008 ዓ.ም …

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የውጭ ጉዳይ ኃላፊ ይግባኝ ተጠየቀበት Read more »

ሰሞኑን በወላይታ ሶዶ የተጀመረው የአርበኝነት ትግልን የሚያፋፍሙ ፅሁፎችንና ምስሎችን የያዙ ወረቀቶችን የመለጠፉ ተግባር አሁንም ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ የአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳዎችና ቀበሌዎች በሙሉ በትግል ጥሪ ወረቀቶች ተጥለቅልቀዋል፡፡ “አንዳርጋቸው ፅጌ የጀመረውን ትግል እኛ እንጨርሳለን!” የሚልና ሌሎችን መፈክሮች ከምስል ጋር የያዙት ወረቀቶች በአርባ …

በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳዎችና ልዩ ልዩ ቀበሌዎች ከፍተኛ ሽብር ነግሷል፡፡ Read more »

የስኳር በሽታን ተከትለው በዓይን ላይ የሚደርሱ ዋና ዋና የጉዳት ዓይነቶች ምን ይሆኑ? አስቀድሞ የሚታዩ ምልክቶችስ ይኖሩ ይሆን? ተከታታይ ቅንብራችን የሚመለከታቸው ጭብጦች ናቸው።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ኒው ዮርክ ከተማ (የተራድኦ ድግስ ምሽት፥ ኅዳር ፬ ቀን ፳፻፯ ዓ. ም. – November 14, 2015) [ ጌታቸው ኃይሌ ] ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን እንድታገለግሉ የተመረጣችሁ የተከበራችሁ ካህናትና ዲያቆኖት፥ የመድኃኔ ዓለም አባላት እንድትሆኑ የሐዋርያትን …

“በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን የጽሑፍ ቅርስ ላይ ከአለኝ ትዝብት” (ዳንኤል ክብረት) Read more »

የኢትዮጵያ ወታደሮች ሰሞኑን የኬንያን ድንበር ተሻግረው ሦስት የኬንያን ፖሊሶች በደፈጣ መግደል የሚናገሩ ዘገባዎች በኬንያ ጋዜጦች መውጣታቸው ይታወሣል፡፡ እኛም ጉዳዩን ለማጣራት እያደረግን ባለነው ጥረት ትናንት ያነጋገርናቸው የኬንያ ፖሊስ ቃል አቀባይ ቻርልስ ኦዊኖ ደፈጣውን የፈፀሙትና የኬንያ ፖሊሶችን የገደሉት የኢትዮጵያ መንግሥት ወታደሮች ሳይሆኑ …

ኦነግ የመርሳቢቱን ጥቃት አልፈፀምኩም አለ – VOA Read more »

ኀዳር ፲፬ (አስራ አራት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አወዛጋቢው የአዲስ አበባ ማስተር ፕላንን በመቃወም ከአመት በፊት አደባባይ የወጡ የኦሮምያ ክልል ወጣቶችና ተማሪዎች ህይወታቸው በመንግስት ታጣቂዎች ከተቀጠፈ በሁዋላ፣ ኢህአዴግ እቅዱን በድጋሜ ተግባራዊ ለማድረግ መንቀሳቀሱን ተከትሎ በአምቦ፣ በማንዲና በዙሪያ ከተሞችና ቀበሌዎች የሚገኙ ነዋሪዎች ተቃውሞአቸውን በመግለጽ ላይ ናቸው። ለኢሳት ደረሱት መረጃዎች እንደማለከቱት አካባቢው ከዚህ ቀደም እንደነበረው ሁሉ …

ኀዳር ፲፬ (አስራ አራት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በፎገራ ወረዳ፣ ወረታ ከተማ በቁሃር ሚካኤል ቀበሌ ነዋሪ የሆነው መንግስቴ ቢምር የተባለ የአካባቢ ሹም የህብረተሰቡን መሳሪያ በማስፈታት ከኢህአዴግ ጋር ሲሰራ ነበር በሚል መገደሉን ተከትሎ፣ እስካሁን በቁጥጥር ስር ያልዋሉት ገዳዮች በተገኙበት እንዲገደሉ መወሰኑን ምንጮች ገልጸዋል። ከሹሙ ግድያ ጋር በተያያዘ እየተፈለጉ ያሉትና ባለቡት ይገደሉ የተባሉት አርሶ አደር መንጋው …

መቀመጫዉን ዬኤስ አሜሪካ ኒዮርክ ከተማ ላይ ያደረገዉ ለጋዜጠኞች የሚሟገተዉ ድርጅት «ሲፒጄ» የተባለ ተቋም ለዞን ዘጠኝ ጦማርያን የ 2015 ዓ,ምን ዓለማቀፍ የፕሪስ ነፃነት ሽልማት አበረከተ።

ፓፓያ በሆድ ውስጥ የሚገኙ ትላትሎችን ለማጥፋት እና የጨጓራን አሲድነት ይቀንሳል፡፡ የፓፓያ ጁስ መጠጣትን ልምድ ማድረግ በአንጀት ውስጥ የሚፈጠርን ኢንፌክሽን እና ጎጂ ፈሳሽ ጠርጎ ያወጣል፡፡ ፓፓያ ዝቅተኛ የካሎሪ እና ከፍተኛ የጠቃሚ ምግብ ይዘት ስላለው በውፍረት መቀነስ ሂደት ውስጥ ላሉ ሰዎች አስተዋጽዖው …

ፓፓያ እና የጤና ጥቅሞቹ Read more »

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

የፊታችን ማክሰኞ የግንቦት ሰባት ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በብራስልስ ቤልጄም በሚገኘው የኣውሮፓ ሕብረት ፓርላማ ላይ በረሃቡ አና ድርቁ ዙሪያ ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል፥ለትጥቅ ትግል ኣስመራ የገቡት ፕሮሬሰሩ በኣውሮፓ ፓርላማ አባል በሆኑት በወይዘሮ ኣና ጎሜዝ ጋባዥነት የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ በረሃቡ አና …

የግንቦት ሰባት ሊቀመንበር በኣውሮፓ ሕብረት በረሃቡ አና ድርቁ ዙሪያ ንግግር አንዲያደርጉ በኣና ጎሜዝ ተጋበዙ። Read more »

የዞን ዘጠኝ ጦማርያን ከሲፒጂ የኣለም ኣቀፍ የፕሬስ ነጻነት የ2015 ሽልማት በክብር ተቀበሉ። Ethiopia’s Zone 9 bloggers were honored with the 2015 International Press Freedom Awards on Tuesday in New York City.  http://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=107092

ጋዜጠኞች ከመንግስት አካላት መረጃ በማግኘት ረገድ ከፍተኛ ችግር እንዳለባቸዉ ተመለከተ። ይህ የተገለፀዉ የኢትዮጵያ እንባ ጠባቂ ተቋም ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ጋር በመተባበር ዛሬ በሂልተን ሆቴል ባካሄደዉ የምክክር መድረክ ነዉ።

በኣምቦ አና ኣከባቢዋ የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን በመቃወም ከፍተኛ ተቃውሞ ሲሰማ ውሏል፥ይህም ተቃውሞ በጎረቤት ከተሞን የተዛመተ መሆኑ ታውቋል። Protest has erupted in Ambo and spreading to neighboring towns ~Protesters in Mandi have blocked the road that pass through the town

ረሃብ የወለደው መርዶ ************* ዛሬ እሮብ 15 / 03 / 2008 ዓ/ም ከቀኑ ኣምስት ሰዓት ኣከባቢ ከሑመራ ኣደባይ ቀበሌ የደረሰኝ የስልክ ጥሪ እጅግ የሚያሳዝን ረሃብ የፈጠረው መርዶ ነበር። ዛሬ ረፋድ የኣደባይ ከተማ ህዝብ ኣንዲት በረሃብ የሞቱት እናት ቀብር መዋሉን ከቦታው …

በረሃብ ጠኔ ኣደጋ የሟቾች ቁጥር አየጨመረ ነው፥ በሁመራ ሰዎች አየሞቱ ነው። Read more »

–    በቅዱስ ሲኖዶስ የጸደቀ መተዳደርያ ደንብ ያለው የማኅበረ ቅዱሳን ፕሮግራም ይገኝበታል –    ጉዳዩ ለምእመናንና ለቤተ ክርስቲያኒቱ ግርታና ክፍተት እንዳይፈጥር ማኔጅመንቱ ጠይቋል   ሕጋዊነቱና ተቀማጭነቱ በአሜሪካ የኾነው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ሰርቪስ (ኢ.ቢ.ኤስ) ቴሌቪዥን ሜኔጅመንት፣ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ስም መንፈሳዊ ዝግጅት …

ኢ.ቢ.ኤስ ቴሌቪዥን፤ በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ስም በሚተላለፉ ፕሮግራሞች ላይ ጊዜያዊ እገዳ አስተላለፈ Read more »

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ቁጭ ብሎ የማህበራዊ ድረ ገጽ ፉጨቶችን ልትሚያዎችን ጡዘቶችን እያዩ መታዘብ ደስ ይላል::የረሃቡን እና የድርቁን አጀንዳ ለመደበቅ ካርታውን ለመፐወዝ በወያኔ የተደረጉ ጥረቶች ከሞላ ጎደል ተሳክተዋል ቢባልም ወያኔ አስቻ ሰአት እየጠበቀ የሚጫወተው ሚና ስሜታውያን እና ያልበሰሉ ፖለቲካኛ …

ክሕወሓት ብኣዴን ተፋጩ እስከ ሰማያዊ ፓርቲ የስልጣን ማግለል አጀንዳ በማህበራዊ ድረ ገጽ ሲፈተል (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

መራዊ ላይ የታሰሩት ወጣቶች ከፍተኛ ድብደባ ተፈፀመባቸው • ሁለቱ የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ናቸው ህዳር 4/2008 ዓ.ም በምዕራብ ጎጃም ዞን መራዊ ከተማ የታሰሩት 8 ወጣቶች ከፍተኛ ድብደባ እንደተፈፀመባቸው ምንጮች ለነገረ ኢትዮጵያ ገለፁ፡፡ ህዳር 4/2008 ዓ.ም በሌሊት ቤታቸውን ተበርብሮ ከታሰሩት መካከል በተለይም …

በምዕራብ ጎጃም ዞን መራዊ ላይ የታሰሩት ወጣቶች ከፍተኛ ድብደባ ተፈፀመባቸው Read more »

ተለጣፊው የትእግስቱ ኣወሉ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ላለፉት ስድስት ወራት የተጠቀመበትን የቢሮ ኪራይ ባለመክፈሉ፣ የቤቱ አከራይ አቶ ዘካሪያስ ብርሃኑ ክስ መመሥረታቸውን ለሪፖርተር አስታወቁ፡፡ ቀበና አካባቢ የሚገኘውን ይህ ቤት ፓርቲው ላለፉት አራት ዓመታት ያህል በዋና ጽሕፈት ቤትነት እየተገለገለበት የሚገኝ ሲሆን፣ …

ተለጣፊው የትእግስቱ ኣወሉ አንድነት ፓርቲ የቢሮ ኪራይ ባለመክፈሉ ክስ ተመሠረተበት Read more »

ከኤልኒኖ የአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዘ በተለያዩ የአገሪቱ ክልሎች የተከሰተው ድርቅ እያሳረፈ ያለው ተፅዕኖ እየሰፋ መምጣት የተረጂዎችን ቁጥር እንዲጨምር እያደረገ ነው፡፡ ሰሞኑን በድርቅ የተጎዱ አካባቢዎችን ለመቃኘት የተንቀሳቀሰው የጋዜጠኞች ቡድን ከተመለከታቸው አካባቢዎች መካከል፣ የምዕራብና የምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ውስጥ ከወራት በፊት የነበሩት …

የምሥራቅና የምዕራብ ሐረርጌ ዞን ተረጂዎች ቁጥር ከ50 በመቶ በላይ ጨምሯል Read more »

ማክሰኞ ኅዳር 14 ቀን 2008 ዓ.ም. አመሻሽ ላይ በፌስቡክ ገጹ ከፓርቲው ጋር መለያየቱን፣ ከአሁን በኋላ የሚወክለው የፖለቲካ ድርጅት እንደሌለና የሚወክለው ራሱን ብቻ እንደሚሆን ገልጿል፡፡ ‹‹ከአሁን በኋላ ማንኛውንም የፖለቲካ ፓርቲም ሆነ ቡድን የማልወክል እንደሆነ አሳውቃለሁ፡፡ የእኔ ውክልና ለራሴ ብቻ ነው፤›› ይላል …

የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ የነበረው ወጣቱ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ከፓርቲው ጋር መለያየቱን አስታወቀ፡፡ Read more »

ሁለት ወጣቶች በሚንያፖሊስ ከተማ፣ ሚነሶታ መኪና ውስጥ በተኩስ ተገድለው መገኘታቸውንና ሶስተኛው ወጣት ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበት በሆስፒታል እርዳታ እየተደረገለት መሆኑ ታውቋል። ባለፈው እሁድ እአአ ሕዳር 22 2015 ምሽት ላይ ሁለት ወጣቶች በሚንያፖሊስ ከተማ፣ ሚነሶታ መኪና ውስጥ በተኩስ ተገድለው መገኘታቸውንና ሶስተኛው ወጣት …

በሚነሶታ ሁለት ኢትዮጲያውያን ሞቱ ፣ አንዱ ደግሞ የከፋ ጉዳት ደርሶበታል – ህዳር 25, 2015 Read more »

የግዳጅ የቦንድ ግዥን ተግባራዊ ለማድረግ ወያኔ ለባንኮች ለኤንሹራንስ ኩባንያዎችና ለጡረታ ተቋሞች ተጨማሪ መመሪያ ሊያወጣ ነው፤ በወሰን አካባቢ በወያኔ ወታደሮችና በኬኒያ መካከል ውጥረቱ አለ ይባላል፤ የውጭ ምንዛሬ እጥረት ጫና እያሳደረ ነው፤ በዚህ ሳምንት ካርቱም ውስጥ ሊደረግ ታቅዶ የነበረው የሶስትዮሽ ስብሰባ ላልተወሰነ …

የግዳጅ የቦንድ ግዥን ተግባራዊ ለማድረግ ወያኔ ለባንኮች ለኤንሹራንስ ኩባንያዎችና ለጡረታ ተቋሞች ተጨማሪ መመሪያ ሊያወጣ ነው፤ Read more »

በመሰራጨት ያለው ጥቂት የእርዳታ እህል ለመዳበርያ፣ ለደደቢት፣ ለማህበራት፣ ለወይን ጋዜጣ ፣ ለኣንቡላንስ ወዘተ እየተባለ እየተቆረጠ ነው። ቅምያው ህዝቡ ክፉኛ እየተቃወመው ይገኛል።ረሃቡ በሰውና በእንስሳ ሂወት ላይ ጉዳት እያደረሰ መሆኑ የሚታወቅ ነው። የደጉዓ ተምቤን ወረዳ ሃላፊዎች በድርቅ የተጠቁ ቀበሌዎች ኣመራሮች ሰብስበው ” …

በመሰራጨት ያለው ጥቂት የእርዳታ እህል ለመዳበርያ፣ ለደደቢት፣ ለማህበራት፣ ለወይን ጋዜጣ ፣ ለኣንቡላንስ ወዘተ እየተባለ እየተቆረጠ ነው። Read more »

የጆሮ ኢንፌክሽን በባክቴሪያ ወይንም በቫይረስ አማካኝነት የሚመጣ ችግር ሲሆን ከ3 ወር እስከ 3 ዓመት ባሉ ሕፃናት ላይም ጎልቶ ይታያል፡፡ ነገር ግን በሁሉም የዕድሜ ክልል ያሉ ሰዎች በህመሙ ሊጠቁ ይችላሉ፡፡ በአብዛኛው ከጉንፋን በኋላ የሚመጣ ችግር ሲሆን ምክንያቱም የመካከለኛው የጆሮ ክፍል ከኋለኛው …

የጆሮ ኢንፌክሽን (በዶ/ር ሆነሊያት ኤፍሬም ቱፈር) Read more »

*ለካንሰር ህመም የክሮሽያ ተመራማሪዮች ጥቁር አዝሙድ በውስጡ የያዛቸው ንጥረ ነገሮች የካንሰር ሴሎችን የመቀነስ ሀይል እንዳለው ይናገራሉ። *ለጤናማ ጉበት ጥቁር እዝሙድ ለጉበት ጤና እጅግ ጠቃሚ ሲሆን መድሀኒት በብዛት በመውሰድ፣ በአልኮል መጠጥ ወይንም በሌሎች ህመሞች ምክንያት የተጎዳን ጉበት የመዳን ሂደትን ያፋጥናል። *ለቆዳ …

የጥቁር አዝሙድ የጤና ጥቅሞች (በዶር ሆነሊያት ኤፍሬም ቱፈር) Read more »

የጆሮ ሕመም በአብዛኛው በልጆች ላይ የሚከሰት ሲሆን በአዋቂዎች ላይም ይታያል፡፡ የሕመሙ ዓይነት አልፎ አልፎ የሚመጣ ወይንም ዘላቂ የሆነ ሊሆን የሚችል ሲሆን በአንደኛው ጆሮ ብቻ አልያም በሁለቱም ጆሮዎች ሊከሰት ይችላል፡፡ ✔ የጆሮ ሕመም መከሰት ምክንያቶች የጆሮ ሕመም በራሱ በጆሮ ላይ በሚደርስ …

የጆሮ ሕመም(Ear Pain) (በዶ/ር ሆነሊያት ኤፍሬም ቱፈር) Read more »

የኩላሊት ጠጠር ከፍተኛ ህመምን ከሚያስከትሉ የጤና ችግሮች ዋነኛው እና የተለመደ ነው፡፡80 ፐርሰንት የሚሆነው የኩላሊት ጠጠር ከካልሺየም ክምችት ጋር ይያያዛል ለዚህም የካልሺየም ጠጠር / calcium stone/ ይባላል:: በዚሁ ሁኔታ በሰውነታችን ውስጥ የሚገኘው ካልሺየም ከፎስፌት ኦግዛሌት እና ከካርቦኔት ጋር በመደባለቅም ጠጠርን ይፈጥራሉ፡፡ …

የኩላሊት ጠጠርን በሚያስገርም ሁኔታ ለማጥፋት በቤት ውስጥ የሚዘጋጅ ውህድ Read more »

ከሰማያዊ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ በአዛዙ የአፈና መዋቅር የኢትዮጵያ ህዝብ የነፃነትና የእኩልነት ትግል አይቀለበስም! ህወሓት/ኢህአዴግ በህገ መንግስቱና በሌሎች ራሱ ባወጣቸው ህጎች በርካታ መብቶችን ለይስሙላ ቢደነግግብ ቅሉ፤ በተግባር ግን እነዚህን መብቶች ሆነ ብሎ ባደራጀው የአፈና መዋቅሩ እየደፈቃቸው ይገኛል፡፡ ምንም እንኳን አገዛዙ የመደራጀት …

በአገዛዙ የአፈና መዋቅር የኢትዮጵያ ህዝብ የነፃነትና የእኩልነት ትግል አይቀለበስም! – ከሰማያዊ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ Read more »

የማለዳ ወግ … የሳውዲው ባለሃብት በኢትዮጵያ መንግስት ላይ ቅሬታ ማሰማት ጀመሩ ! ========================================= * “በኢትዮጵያ በደልና ዘረፋ ተፈጸመብን !” ባለሃብቱ! * ” ቅሬታ ውንጀላው መሰረት ቢስ ነው ” የኢትዮጵያ ዲፕሎማት ዛሬ በወጣው ታዋቂው የሳውዲ ጋዜጣ አረብ ኒውስ የኢትዮጵያ መንግስት አንዳንድ …

የሳውዲው ባለሃብት በኢትዮጵያ መንግስት ላይ ቅሬታ ማሰማት ጀመሩ ! Read more »

የአንከር ወተት ማስታወቂያ ታገደ

ከኢትዮጵያ መድኃኒት፣ ምግብና ጤና ክብካቤ አስተዳደር ቁጥጥር ባለሥልጣን ጥቅምት 29 ቀን 2008 ዓ.ም. ለብሮድካስት ባለሥልጣን በተጻፈ ደብዳቤ የአንከር ወተት የቴሌቪዥን ማስታወቂያ ኅዳር 2 ቀን 2008 ዓ.ም. እንዲታገድ

መደረጉን፣ የባለሥልጣኑ ሕዝብ ግንኙነት ማስተባበሪያ ኃላፊ አቶ ወርቅነህ ጣፋ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

ሪፖርተር ከመድኃኒት አስተዳደርና ቁጥጥር ባሥልጣን ምንጮችና ከብሮድካስት ባለሥልጣን መረዳት እንደቻለው፣ ማስታወቂያው እንዲቋረጥ የተደረገው በሦስት ምክንያቶች ነው፡፡ የመጀመርያው ወተቱ ከኒውዚላንድ መጣ የሚለው የማስታወቂያው ነጥብ እየተነገረ እንዳለው ሳይሆን፣ እዚህ አገር የሚቀነባበርና የሚታሸግ መሆኑ መገለጽ አለበት የሚል ነው፡፡ 

ሁለተኛው ደግሞ ምንም እንኳ የወተቱ ማሸጊያ ላይ የተቀመጠ ቢሆንም፣ በቴሌቪዥን በሚነገረው ማስታወቂያ ወተቱን ሊጠቀሙ የሚችሉ የዕድሜ ገደብ ሊገለጽ ይገባል የሚል ነው፡፡ የመጨረሻው ከሰላሳ በላይ ንጥረ ነገሮች ያሉት ተብሎ መነገሩ የሚያሳየው ይህ ነው የሚባል ግልጽ ቁጥር ባለመኖሩ፣ በትክክል በውስጡ የሚገኘው ንጥረ ነገር መጠን መቀመጥ ይኖርበታል የሚል ነው፡፡ 

የኒውዚላንድ ሚልክ ፕሮዳክትስ ኢትዮጵያ ሼር ካምፓኒ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዘኮ ኢብሮ ማስታወቂያው ሲነገር መገለጽ ነበረባቸው የተባሉት መረጃዎች በወተቱ እሽግ ላይ መገለጻቸውን በመጠቆም፣ በማስታወቂያው ያልተነገሩት በሰላሳ ሰከንድ ውስጥ ዋና ዋና ነገሮችን ለመግለጽ ሲባል መሆኑን ይናገራሉ፡፡ 

የወተቱ ዱቄት በእርግጥም የኩባንያው እናት ኩባንያ ከሆነው የኒውዚላንዱ ፍሮንቴራ ኩባንያ እንደሚመጣ ገልጸዋል፡፡ ያላቸው የንግድ ፈቃድም እዚህ አገር ለማደባለቅና ለማሸግ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ 

እሳቸው እንደገለጹት፣ የተጠቃሚዎች ዕድሜን ስለመግለጽና የወተቱን ‹ከኒውዚላንድ የመጣ› በሚል መተዋወቅን በሚመለከት፣ ከመድኃኒት አስተዳደርና ቁጥጥር ባለሥልጣን ጋር ተነጋግረው መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡ ማስታወቂያውን ሲያሠራጭ ከነበረው ከኢትዮጵያ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን ጋርም እንዲሁ ተነጋግረዋል፡፡ 

ወተቱ ምን ያህል ንጥረ ነገር አለው? (ትክክለኛ ቁጥር) የሚለውን ለማወቅ የላብራቶሪ ምርመራ እንዲደረግ ስምምነት ላይ ተደርሶ ናሙና ወደ ውጭ ተልኮ ውጤት በመጠባበቅ ላይ መሆናቸውን አቶ ዘኮ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ 

ማስታወቂያው እንዲቋረጥ የተደረገው ትክክለኛውን ምግብና ምግብ ነክ ነገሮች የሚተዋወቁበትን አግባብ ተከትሎ እንዲተዋወቅ ለማድረግ ሲባል እንደሆነ፣ በሚመለከታቸው የቁጥጥር ተቋማት ተገልጿል፡፡ 

በፋፋ ፉድስ ኢትዮጵያና በኒውዚላንድ ወተት አምራች ድርጅት ፎንቴራ የአሥር ሚሊዮን ዶላር የጋራ ኢንቨስትመንት፣ አንከር ወተት በዚህ ዓመት መጀመርያ ላይ ለገበያ መተዋወቁ ይታወሳል፡፡ 

 

ፖሊስ የቤተሰብ አባላትን እየጠረነፈ ነው ፖሊስ ቤተሰብን በወረዳ፣ በብሎክ ብሎም በቤት ደረጃ በማደራጀት እየጠረነፈ መሆኑን የነገረ ኢትዮጵያ ምንጮች ገልፀዋል፡፡ ከአሁን ቀደም በየካ ከፍለ ከተማ በየግቢው የታደሉ ‹‹የቤተሰብ ተጠሪ ፎረም›› የሚሉ ቅፆችን በማስደገፍ መዘገባችን የሚታወቅ ሲሆን ሰሞኑን በሳሪስ በተመሳሳይ አደረጃጀት ቤተሰቦችን …

ፖሊስ ቤተሰብን በወረዳ፣ በብሎክ ብሎም በቤት ደረጃ በማደራጀት እየጠረነፈ ነው:: Read more »