የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ፤ መንግሥታዊ ወይስ ሃይማኖታዊ ?! ———————- “የእስልምና ጠቅላይ ጉዳዮች ምክር ቤት (መጂሊስ) እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን (ሲኖዶስ) የሃይማኖት መሪዎች ለእምነታቸው ካላቸው ተገዢነት ይልቅ ፣ በሥልጣን ላይ ላለው መንግሥት ታማኝነታቸውና አገልግሎታቸው የበዛ እንደሆነ ይነገራል፡፡” ————————- በአገራችን …

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ፤ መንግሥታዊ ወይስ ሃይማኖታዊ ?! (Yidnekachew Kebede) Read more »

✓ ለአጥንት ጤናማተትና ጥንካሬ ቴምር በውስጡ የያዛቸው ንጥረ ነገሮች እንደ ሴሌኒየም ማንጋኒዝ፣ኮፐር እና ማግኒዚየም ለአጥንት ጤናማ እድገት እና ጥንካሬ እጅግ ጠቃሚ እንዲሆን ይደርገዋል። ✓ ለሆድ ድርቀት ቴምርን መመገብ የሆድ ድርቀትን ይከላከላል። የሆድ ድርቀት የሚያስቸግርዎ ከሆነ ቴምርን በውሃ ዘፍዝፈው በማሳደር ጠዋት …

ቴምርን የመመመገብ የጤና ጥቅሞች (በዶ/ር ሆነሊያት ኤፍሬም ቱፈር) Read more »

የምንሄድበት መንገድ ያሳፍራል ያሳዝናል!!! የሕወሓት ቅልብ ዘረኞች ለለውጥ የሚደረገውን ትግል እያመሱ ነው:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Oromoprotests‬ ‪#‎EthiopianOppositionParties‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ ‪#‎EPRDF‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ሕወሓት የሚዘውረው የሚመራው አገዛዝ ይህን አደረገ ይህን አደረገ ዘረፈ ሰቀለ ገለፈ አሰረ ገደለ አሳደደ ወዘተ የሚሉ እኩይ ተግባራቱ ብንዘረዝረው …

የምንሄድበት መንገድ ያሳፍራል ያሳዝናል!!! የሕወሓት ቅልብ ዘረኞች ለለውጥ የሚደረገውን ትግል እያመሱ ነው::(ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች በሳምንት ሁለቴ ፍ/ቤት ይቀርባሉ *አቶ የሺዋስ አሰፋ ለ7 ወራት በቤተሰቦቹ እንዳይጠየቅ መደረጉን ገልጹዋል *ዳንኤል ሺበሽ ጨለማ ቤት መታሰሩን ተናግሯል በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር በፌደራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት ከተከሰሱበት የሽብር ክስ ነጻ የተባሉትና አቃቤ ህግ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ …

ከተከሰሱበት የሽብር ክስ ነጻ የተባሉትና አቃቤ ህግ ይግባኝ የጠየቀባቸው የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች በሳምንት ሁለቴ ፍ/ቤት ይቀርባሉ Read more »

በዋሽንግተን ዲሲ ታላቅ እና ደማቅ ህዝባዊ ሰልፍ በኢትዮጵያውያን እየተደረገ ነው። ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎USA‬ ‪#‎DCDemonstration‬ ‪#‎Oromoprotests‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ከዲሲ እና አቅራቢያ የአሜሪካ ሰቴት የተሰባሰቡ ኢትዮጵያውያን በተለያዩ ድርጅቶች በጋራ የተጠራውን የተቃውሞ ሰልፍ እያደረጉ ሲሆን ከጠዋቱ 9 ሰአት ከአሜሪካ የውጪ ጉዳይ …

በዋሽንግተን ዲሲ ታላቅ እና ደማቅ ህዝባዊ ሰልፍ በኢትዮጵያውያን እየተደረገ ነው። Read more »

News Ethiopia Wetatoch Dimts February 8,2016 የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ አድማጮች እና ተመልካቾች ሳምንታዊ ዜናዎችን እና መጣጥፎችን ከጣፋጭ ሙዚቃዎች ጋር አዘጋጅተን ወደናንተ ቀርበናል ታዳምጡን ዘንድም ጋብዘናችኋል። [youtube http://www.youtube.com/watch?v=3dAR9-45DQQ]

አቧራውን ጨምቆ ነዳጅ ያወጣው ተመራማሪ ። ★ የጎንደር ዩኒቨርስቲው ተመራማሪ አቡሀይ እሸቴ በሰሜን ተራራ የሚገኝ ዶቤ የተሰኘ አፈርን ከውሀ ጋር በመቀላቀልና በተለያየ ደረጃ የሙቀት መጠን በማሳለፍ የተጣራ ነዳጅ አግኝቷል ። ★ ወጣቱ ተመራማሪ እንዳረጋገጠው ከአንድ ኪሎ አፈር አንድ ሊትር ነዳጅ …

አቧራውን ጨምቆ ነዳጅ ያወጣው የጎንደር ዩኒቨርስቲው ተመራማሪ Read more »

የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ የአይሲስ ፈጣሪ በመባል በሮም ተደበደቡ (ቭድዮ ይመልከቱት)Video: John Kerry attacked in Rome; attacker cried “You created ISIS!” [youtube http://www.youtube.com/watch?v=yoiVp5Y6IUg]

የክቡር ሚኒስትሩ ሚስት ተበሳጭተዋል – ምን ሆነሻል? – ምን ሆንኩ? – ፊትሽ የጠቋቆረው:: – ለምን አይጠቁር? – እኮ ምን ሆነሻል? – ተያዘ:: – ያ ሱቅ? – ክፈል ክፈል ብዬ ስንቴ ነው የነገርኩህ? – እና ሱቁ ተያዘ? – ሱቁማ ቢሆን የተሻለ …

የክቡር ሚኒስትሩ ከብስጩ ሚስታቸው ከዲያስፖራው ከሹፌራቸው እና ከአማካሪያቸው ጋር ተወያዩ:: Read more »

የፓርላማው አባላት የፀረ ሙስና ኮሚሽን ክስ ያለመመሥረት ዳተኝነት ላይ የሰላ ትችት ሰነዘሩ Author ዮሐንስ አንበርብር ‹‹ቀማኛ በምክር አይመለስም›› ሲሉ ተችተዋል በአንድ ጀምበር ሚሊየነር የሚሆኑ ግለሰቦችን ጉዳይ አንስተዋል የፓርላማው አባላትና የሕግ ፍትሕና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሰላ ትችታቸውን በፌዴራል ሥነ ምግባርና …

በሙስና የተዘፈቁ የወያኔ ባሰልጣናት በምክር ይታለፋሉ ሲሉ አንድ የጸረ ሙስና ባለስልጣን ገለጹ::በአንድ ጀምበር ሚሊየነር የሚሆኑ ግለሰቦችን ጉዳይ አንስተዋል Read more »

– በፊናቸው ጠቅላላ ጉባኤ እናካሂዳለን ብለዋል – አንዱ ሌላውን “ከሃላፊነት አግጃለሁ” ሲሉ ወስነዋል የመኢአድ ላዕላይ ምክር ቤት፤ የፓርቲው ፕሬዚዳንት አቶ አበባው መሃሪን የከሰሰ ሲሆን፤ ፍ/ቤት አቶ አበባውን ለጊዜው በማገድ፣ የክስ መልስ እንዲያዘጋጁ የአንድ ወር ቀጠሮ ሰጠ፡፡ ለአመታት ከተለያዩ ውዝግቦች እፎይታ …

የመኢአድ ዋና መሪዎች፤ እርስበርስ “የእገዳ” ውሳኔ አስተላለፉ Read more »

በአቃቤ ህግ ይግባኝ የተጠየቀባቸው የዞን 9 ጦማሪያን፣ በቀረበባቸው አቤቱታ ላይ ትናንት ለጠቅላይ ፍ/ቤቱ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ቀደም ሲል አቃቤ ህግ፣ ለከፍተኛው ፍ/ቤት በተከሳሾቹ ላይ ያቀረባቸው ማስረጃዎች በአግባቡ ታይተው አልተመዘኑልኝም በሚል የጠቅላይ ፍ/ቤቱ እንደገና እንዲመለከትለት አቤቱታውን ማቅረቡ ይታወሳል፡፡ በአቃቤ ህግ አቤቱታ ላይ …

በአቃቤ ህግ ይግባኝ የተጠየቀባቸው የዞን 9 ጦማሪያን፣ በቀረበባቸው አቤቱታ ላይ ለጠቅላይ ፍ/ቤቱ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ Read more »

በ “ማስተር ፕላን” መነሻነት በተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች የተፈጠሩ ግጭቶችን፤ እንዲሁም በጐንደር “የአማራ ተወላጅ፣ የቅማንት ተወላጅ” በሚል የተከሰተውን ሁከት እንደመረመሩ የገለፁ የመንግስት እና ገለልተኛ የሰብአዊ መብት ተቋማት፣ የምርመራ ሪፖርት እንደሚያቀርቡ ገለፁ፡፡ መንግስታዊ ተቋሞቹ፤ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን እና የህዝብ እንባ ጠባቂ፤ …

በኦሮሚያና በጐንደር ግጭቶች ላይ የምርመራ ሪፖርቶች ሊቀርቡ ነው Read more »

በአዲስ አበባ የበሽታ ወረርሽኝ ተከሰተ ‪አራት‬ ሰዎች ‪‎መሞታቸው‬ መንግሥት ያመነ ቢሆንም የሟቾች ቁጥር ከዚህ እንደሚበልጥ ይገመታል። የበሽታው መተላለፊያ መንገድ የአጭር ርቀት የትንፋሽ ልውውጦችና የአፍንጫ ፈሳሽ ንክኪዎች ሲሆን የበሽታው ምልክቶችም እንደ ማንኛውም ጉንፋን ቢሆኑም ጠንከር ያሉ ሊሆኑ ይችላሉ። ወረርሽኝ እ.ኤ.አ. ከ2009 …

በአዲስ አበባ የበሽታ ወረርሽኝ ተከሰተ ‪አራት‬ ሰዎች ‪‎መሞታቸው‬ መንግሥት ያመነ ቢሆንም የሟቾች ቁጥር ከዚህ እንደሚበልጥ ይገመታል። Read more »

ሕወሃት በኢትዮጵያ ውስጥ የትግራይ አይሁድ ስርአትን የመዘርጋት ምስጢራዊ እቅድ አለው። Minilik Salsawi የትግራይ ይሁድ ለመፍጠር ማለት ልክ እስራኤላውያን በአለም ተሰራጭተው ቁልፍ ቦታዎችን በመያዝ እይስፈራሩ እንደሚኖሩት ሁሉ የትግራይ ተወላጆችም በህወሃት ውሳኔ መሰረት በአገሪቷ ቁልፍ ቦታዎችን በምያዝ ኢትዮጵይውያንን እያስፈራራ ለማኖር እና ለመግዛት …

ሕወሃት በኢትዮጵያ ውስጥ የትግራይ አይሁድ ስርአትን የመዘርጋት ምስጢራዊ እቅድ አለው። Read more »

የኦሕዴድ አባላት የድርጅቱ ከፍተኛ አመራሮች መገፋትን አስመልክቶ አቤቱታ አቀረቡ:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Oromoprotests‬ ‪#‎OPDO‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ ‪#‎Freedom‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – በዛሬው እለት በተለይ ከኦሕዴድ ምንጮች እንዲሁም በተለያዩ ድህረገጾች እና የማህበራዊ ሚዲያዎች የተሰራጨውን የኦሕዴድ ከፍተኛ አመራሮች ከድርጅቱ ተገፍተዋል የሚለውን መረጃ ተከትሎ …

የኦሕዴድ አባላት የድርጅቱ ከፍተኛ አመራሮች መገፋትን አስመልክቶ አቤቱታ አቀረቡ:: Read more »

ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የምስክርነት ቃሉን ሰጠ *‹‹የህሊና እስረኛ ነኝ›› እስክንድር ነጋ በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር በሽብርተኝነት ወንጀል ጥፋተኛ ተብሎ 18 አመት እስር ተፈርዶበት በእስር ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የመከላከያ ምስክርነት ቃሉን ሰጥቷል፡፡ በእነ ዘላለም ወርቃገኘሁ የክስ መዝገብ አንደኛ ተከሳሽ ለሆነው …

በእነ ዘላለም ወርቃገኘሁ የክስ መዝገብ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የመከላከያ ምስክርነት ቃሉን ሰጠ Read more »

አሁን ለነ ዶር ብርሃኑ የምጠይቀው …… – ግርማ ካሳ አንዳንንድ ወገኖች በግንቦት ሰባቶች ላይ የግል ችግር ያለብኝ ይመስላቸዋል። አይደለም። ከነርሱ ጋር የአላማ ልዩነት የለኝም። ልዩነት ያለኝ የስትራቴጂ ልዩነት ነው። ግንቦት ሰባት ዉስጥ ያሉ ወገኖች ዳይናሚክ የሆኑ ትልቅ ፖቴንሻል ያላቸው እንደሆነ …

አሁን ለነ ዶር ብርሃኑ የምጠይቀው …… – ግርማ ካሳ Read more »

#Ethiopia #AU ለአፍሪካ አንድነት ከደከሙ ኢትዮጵያውያን አንዱዋ ወይዘሮ ሂሩት በፈቃዱ ፤(ከስሜነህ ጌታነህ) ========== የተባበሩት መንግስታት የሴቶች ጉዳይ ኮንፈረንስ በቤጂንግ በሚካሄድበት ወቅት፣ በአፍሪካ አንድነት ድርጅት (አአድ) ውስጥ የሴቶች ክፍል አቋቁማለች። የአፍሪካ የተግባር አቋም (African Platform for Action) የተሰኘውን ሰነድ ለማዘጋጀትና በቤጂንግ …

ለአፍሪካ አንድነት ከደከሙ ኢትዮጵያውያን አንዱዋ ወይዘሮ ሂሩት በፈቃዱ (Hirut Befikadu) ፤ (ከስሜነህ ጌታነህ) Read more »

ጋብ ብሎ የነበረው የኦሮሚያ ክፍለ ሃገር ተቃውሞ አገርሽቷል:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Oromoprotests‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎OPDO‬ ‪#‎Miniliksalsawi‬ Minilik Salsawi – Ethiopian DJ – የወያኔው አገዛዝ በቁጥጥር ስር አውየዋለሁ ሲለው የነበረው እና ባለፉት ወራቶች በተከታታይ ሲካሄድ የነበረው የኦሮሚያ ክፍለ ሃገር ተቃውሞ በተለያዩ አከባቢዎች አገርሽቶ መዋሉ …

ጋብ ብሎ የነበረው የኦሮሚያ ክፍለ ሃገር ተቃውሞ አገርሽቷል:: Read more »

በሐዋሳ ታቦር ትምህርት ቤት አሰቃቂ ግድያ በወያኔ ፖሊስ ተፈጸመ:: #Ethiopia #Hawassa በደቡብ ኢትዮጵያ በሐዋሳ ከተማ በዛረው እለት ከጠዋቱ አራት ሰአት በታቦር ትምህርት ቤት አቅራቢያ አንድ ወጣት በፖሊስ ጥይት በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድሏል:: የወያኔ ፖሊሶች ‹‹ስለት ይዘህ ሰው አስፈራርተሀል›› በሚል በጥይት ደብድበው …

በሐዋሳ ታቦር ትምህርት ቤት አሰቃቂ ግድያ በወያኔ ፖሊስ ተፈጸመ:: Read more »

መቼ ነው በሐገራችን ውስጥ እረሃብ የሚጠፋው? ሰርተን፤ በልተን፤ ጠግበን የምንኖረው? መቼ ነው በተማርነው መሰረት ያለዘመድ ሥራ የምናገኘው? መቼ ነው ዘረኝነት የሚጠፋው? እኩልነት የሚሰፍነው? መቼ ነው ዝርፊያው፤ ሙስናውና ብዝበዛው የሚቆመው? መቼ ነው የሐገሪቷ ሀብት ወደ ውጭ ሀገር የሚሰረቀው? ገንዘቧ የሚራቆተው? የመግዛት …

የወቅቱ አንገብጋቢ ጥያቄ “የዘረኛነትን ችግኝ ከሥሩ ነቅሎ፤ በአንድነት ቆሞ ዲሞክራሲያዊ መንግሥትን መመስረት” ከደጀኔ አያኖ Read more »

“አውዳሚ የምላቸውን ሐሳቦች ለመፋለም ሞክሬያለሁ”በዕውቀቱ ስዩም ደራሲ እና ገጣሚ በዕውቀቱ ስዩም “ባለፉት ሁለት ዐሥርት ዓመታት የሚጻፉ አንዳንድ መጽሐፎች በሕብረተሰብ መካከል፣ በተለይ በኢትዮጵያ ሕዝቦች መካከል ያለውን ትስስር የሚያላሉ፣አልፎ አልፎ ደግሞ እንዲበጠስ የሚያግዙ አስተያየቶችን እና ሐሳቦችን አያለሁ፡፡”ይላል፡፡ ዋሽንግተን ዲሲ — ወጣቱ ደራሲና ገጣሚ …

“አውዳሚ የምላቸውን ሐሳቦች ለመፋለም ሞክሬያለሁ”በዕውቀቱ ስዩም Read more »

የቤተ ክርስቲያን ወቅታዊ ኹኔታ ያሰጋው ማኅበረ ቅዱሳን የፓትርያርኩ የክሥ መመሪያ የእውነት ጠብታ የሌለበት እጅግ ከባድ አደጋ እንዳለው ገለጸ   – ቅዱስ ሲኖዶስ እርምትና አስቸኳይ መፍትሔ እንዲሰጥበት ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳቱን ተማፅኗል – ከኑፋቄ፣ ከአስተዳደር በደል እና ከዝርፊያ የተነሣ የቤተ ክርስቲያን ወቅታዊ …

ማኅበረ ቅዱሳን የፓትርያርኩ ክሥ የእውነት ጠብታ የሌለበት እጅግ ከባድ አደጋ እንዳለው ገለጸ Read more »

22 የሚሆኑ የወልቃይት አማራ ብሔር ማንነት ጥያቄ አስተባባሪ ኮሚቴዎች በማእከላዊ ታስረው በሽብር ተከሰው ተፈቱ:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Welkaite‬ ‪#‎Gonder‬ ‪#‎Tigray‬ ‪#‎AddisAbaba‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ ጥር 20 ቀን 2008 ዓ.ም. ወደ አዲስ አበባ እንዳይገቡ የታገዱት የወልቃይት የአማራ ብሔር የማንነት ጥያቄ አስተባባሪ ኮሚቴዎች፣ የኃይማኖት አባቶችና የአካባቢ …

22 የሚሆኑ የወልቃይት አማራ ብሔር ማንነት ጥያቄ አስተባባሪ ኮሚቴዎች በማእከላዊ ታስረው በሽብር ተከሰው ተፈቱ:: Read more »

ማኅበረ ቅዱሳን ለቅዱስ ፓትርያርኩ መሠረተ ቢስ ደብዳቤ መልስ ሰጠ (ማኅቶት ዘተዋሕዶ)ማኅበረ ቅዱሳን ብፁዕ ወቅዱስ አባ ማትያስ ፓትያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ጥር 16/2008 ዓ.ም ለሦስቱ ኮሌጆች ማኅበሩን አስመልክተው ለጻፉት መሠረት ቢስ ደብዳቤ መልስ ሰጠ። …

ማኅበረ ቅዱሳን ለቅዱስ ፓትርያርኩ መሠረተ ቢስ ደብዳቤ መልስ ሰጠ Read more »

ትግሉን በተግባር ለመያዝ ሾውሸዌ ጯኺ አስመሳይ ጥሬ ዘላፊ አድር-ባይነትን እና አደርባዮችን እናስወግድ፡፡ ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎EthiopianOppositionparties‬ ‪#‎Freedomfighters‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ታጋይ መስለው ተመሳስለው መዛኝ አስመዛኝ ተሸካሚ ሳይሆኑ አሸካሚ አዋካቢ አማሳኝ የሆኑ በነፈሰበት የሚነፍሱ በተገኘው ጥሬ አስተሳሰባቸውን የሚያራግፉ ሳያስተውሉ እና …

ትግሉን በተግባር ለመያዝ ሾውሸዌ ጯኺ አስመሳይ ጥሬ ዘላፊ አድር-ባይነትን እና አደርባዮችን እናስወግድ፡፡ Read more »

ልዩነት ውበት ነው…ግን አልፈጠረብንም::መቻቻል ያልተጋባቸው ያልበሰሉ ጭፍኖች በ2 ጽንፍ ማሕበራዊ ድህረገጾችን ወረዋል:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Oromoprotests‬ ‪#‎Gambella‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ በኦሮሚያ ክልል አዲስ የጸጥታና የደህንነት/ስለላ መዋቅር ሊዘረጋ ነው::በጋምቤላ የሕወሓት ባለስልጣናትና ቤተሰቦቻቸው ንብረት በታጠቁ የደቡብ ሱዳን ቅጥረኞች እና በአግአዚ ወታደሮች መጠበቅ ተጀምሯል:: =========================================================== Minilik Salsawi …

በኦሮሚያ ክልል አዲስ የጸጥታና የደህንነት/ስለላ መዋቅር ሊዘረጋ ነው::በጋምቤላ የሕወሓት ባለስልጣናትና ቤተሰቦቻቸው ንብረት በታጠቁ የደቡብ ሱዳን ቅጥረኞች እና በአግአዚ ወታደሮች መጠበቅ ተጀምሯል:: Read more »

ግርማ ካሳ  = ሕወሃቶች ፎቅ ይሰራሉ ብአዴኖች ሎተሪ ይሸጣሉ – ግርማ ካሳ ከኢትዮጵያ በቅርብ ከመጣ ከአንድ ወዳጄ ጋር አወራን። ከጥቂት ወራት በፊት ብአዴን በባህር ዳር ባደረገው ጠቅላላ ጉባኤ፣ የተገኘ ። በስብሰባው ከፍተኛ ጭቅጭቅ እንደነበረ ነገረኝ። ከዚህ ወዳጄ ባገኙሁት መረጃ፣ በተለይም …

ሕወሃቶች ፎቅ ይሰራሉ ብአዴኖች ሎተሪ ይሸጣሉ !!! Read more »

ጃ`ዋር ወጣቱ የፖለቲካ ስካር ፣ የ-ግለት እና የግለኝነት አብሾ ( ሄኖክ የሺጥላ ) < እንጀራውን > በተገፉ እና በተከፉ ሰዎች ታሪክ ላይ ያደረገ ሰው ፣ ህይወቱን በሰዎች መከራ ላይ የገነባ ሰው ፣ ኑሮውን ባጋጣሚ ለድምጽ አልባ እና አቅም አልባ ወገኖቹ …

ጃዋር ወጣቱ የፖለቲካ ስካር ፣ የ-ግለት እና የግለኝነት አብሾ ( ሄኖክ የሺጥላ ) Read more »

ከ200 በላይ አስገራሚ የታክሲ ላይ ጥቅሶች #Ethiopia #Taxi 1. እንኑር ብለን ነው እንጂ መሞት አያቅተንም! 2. የያዝናት እድሜ አይደለም ለጠብ ለፍቅር እንኩአን አትበቃም! 3. ብቸኝነት ደስ የሚለው ሽንት ቤት ብቻ ነዉ 4. ማች ከመሞቱ በፊት ፍቅረኛውን ዜብራላይ ይስም ነበር 5. …

ከ200 በላይ አስገራሚ የታክሲ ላይ ጥቅሶች Read more »

በቡታጅራ ከተማ ታላቅ ህዝባዊ ተቃዉሞ ተደረገ #Ethiopia #Butajira በደቡብ ክልል በጉራጌ ዞን በመሰቃን ወረዳ በዛሬዉ እለት ህዝባዊ እምቢተኝ ተስተዋለ።ፓሊሶች ተደብድበዋል።ፖሊሶች ተጎድተዋል። የመንግስት ታጣቂ ሐይላት ክላሽ ኢንኮቫቸዉን ተቀምተዋል። መንግስት ያወጣዉን የመሬት ይዞታ አዋጅ በመቃወም ዛሬ በድንገት የተደረገዉ ሰልፍ ፖሊሶች ህዝቡን መቆጣጠር …

በቡታጅራ ከተማ የመሬት ይዞታ አዋጅ በመቃወም ታላቅ ህዝባዊ ተቃዉሞ ተደረገ:: Read more »

አሰብን ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ….???Kidane Amene ============================== ሰሞኑን RED SEA AFAR DEMOCRATIC ORGANIZATION የተባለ ፀረ ሸዓብያ ድርጅት በሸዓብያ ስላላ አባላት ላይ ጠንካራ እርምጃ መውሰዱን እየሰማን ነው፡፡ በኔ በኩል ይበል የሚያሰኝ እርምጃ ነው፡፡ እኛ ኢትዮጵያውያንም ታሪካዊው የባህር በራችን ለማስመለስ ከፀሓይ በታች ያሉ …

አሰብን ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ….??? Kidane Amene Read more »

የኦሮሞዎችን ተቃዉሞ በተመለከተ ዶር ብርሃኑ የተናገሩት – ግርማ ካሳ ዶክተር ብርሃኑ ነጋ በዋሺንገትን ዲሲ ባደረጉት ንግግር በኦሮሚያ በተነሳው እንቅስቃሴ ዙሪያ 4 ነጥቦችን አንስተው ትምህርት ሰጪ ሃተታዎችን አድርገዋል። ሲጀምሩ በኦሮሚያ የተደረገው ነገር ለርሳቸው emotional እንደሆነ ነበር የገለጹት። “ሕጻናት፣ እርጉዞች፣ አሮጊቶችን መግደል፣ …

የኦሮሞዎችን ተቃዉሞ በተመለከተ ዶር ብርሃኑ የተናገሩት Read more »

ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ የተቃውሞ ፖለቲካ ጎራውን በመምራት ላለፉት 25 ዓመታት በአገሪቱ የፖለቲካ መድረክ ከፍተኛ የሆነ ሚና የተጫወቱ ፖለቲከኛ ናቸው፡፡ ከሽግግር መንግሥቱ ምሥረታ ጀምሮ የተለያዩ ኅብረቶችንና የፓርቲዎችን ስብስብ በመምራት የሚታወቁ ፖለቲከኛም ናቸው፡፡ በአሁኑ ወቅትም የአራት ፓርቲዎች ስብስብ የሆነው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ አንድነት …

‹‹የኢሕአዴግ ፀባይ እኛን መተንበይ የማንችል መሪዎች አድርጎ ነው ያስቀመጠን›› = ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ፣ የመድረክ ፕሬዚዳንት Read more »

‹‹አገሪቱ እየተዘረፈች ነው›› ዋና ኦዲተር አቶ ገመቹ ዱቢሶ ‹‹የማዕድን ዘርፉን እየመራችሁ ስለመሆኑ ሥጋት አለን›› የፓርላማው አባላት በፓርላማው የመንግሥት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴና የፌዴራል ዋና ኦዲተር የማዕድን፣ ፔትሮሊየምና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊዎችን ክፉኛ ወቀሱ፡፡ የሚኒስቴሩ የሥራ ኃላፊዎች ባለፈው …

‹‹አገሪቱ እየተዘረፈች ነው›› : ዋና ኦዲተሩ – የማዕድን ሚኒስቴር ኃላፊዎች ላይ ከፍተኛ ወቀሳ ሰነዘሩ Read more »

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ላዕላይ ምክር ቤት ሰኞ ጥር 16 ቀን 2008 ዓ.ም. ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ፣ የፓርቲውን ፕሬዚዳንት አቶ አበባው መሐሪን አገደ፡፡ ቀጣዩ ጠቅላላ ጉባዔ እስከሚካሄድ ድረስም ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ እንድርያስ ኤሮ ፓርቲውን እንዲመሩ ወስኗል፡፡ ‹‹ፕሬዚዳንቱ ስብሰባ እንዲጠሩንና …

የመኢአድ ላዕላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንቱን አገደ Read more »

 የምንመገባቸው ምግቦችና መጠጦች ለከፍተኛ ራስ ምታት (ማይግሪን) መንስኤ ሊሆኑ ይችላሉ። በራስ ምታት የመያዝ አጋጣሚዎች በተለያዩ ምክንያቶች (በአየር ፀባይ መለዋወጥ፣ በጠንካራ ሽታዎች፣ በከፍተኛ ብርሃን፣ በሌሎች በሽታዎች ሳቢያ፣ በካፌይን ሱሰኝነት ወዘተ) የሚያጋጥመን ቢሆንም የምንመገባቸው ምግቦችና ወደ አንጀታችን የምንልካቸው የተለያዩ መጠጦችም ለከፍተኛው ራስ …

ለማይግሪን የሚያጋልጡ ምግቦች Read more »

የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች በመኪና አደጋ ህይወታቸው አለፈ:: ሶስት ህፃናት ሃዋሣ ዩኒቨርሲቲ ጉድጓድ ውስጥ ገብተው ሞቱ :: አምስት በሃዋሣ ከተማ ውስጥ በሚገኘው የሃዋሣ ዩኒቨርሲቲ ፍሳሽ ማጠራቀሚያ ገንዳ ውስጥ የገቡ 3 ህፃናት ህይወታቸው አለፈ፡፡ ዕድሜያቸው 8‚ 12‚ እና 14 የሚሆናቸው ህፃናት፤ በሽቦ አጥር …

ሶስት ህፃናት ሃዋሣ ዩኒቨርሲቲ ጉድጓድ ውስጥ ገብተው ሞቱ Read more »

ረሃቡ እና ድርቁ አስጨናቂና አሳሳቢ ሆኗል:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Ethiopiafamine‬ ‪#‎FAO‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ • በድርቁ አካባቢዎች 350ሺ ተጨማሪ ህፃናት ይወለዳሉ:: — • የነፍሰ ጡር እናቶች ቁጥር እየጨመረ ነው • የእርዳታ እህል በፍጥነት እንዲጓጓዝ ተጠየቀ:: — በድርቅ በተጐዱ የኢትዮጵያ አካባቢዎች በሚቀጥሉት 6 ወራት ውስጥ …

ረሃቡ እና ድርቁ አስጨናቂና አሳሳቢ ሆኗል:: Read more »

• ዩኒቨርሲቲው ለ15 ቀን ተዘግቶ ተማሪዎች ተሰናብተዋል • የመሬት መንቀጥቀጡ ትናንት ለ5 ተከታታይ ጊዜያት ተከስቷል • የኮንዶሚኒየም ነዋሪዎች ከቤት ወጥተው በድንኳን ውስጥ ናቸው • የርዕደ መሬቱን መጠን የሚለካ መሳሪያ ነገ ይተከላል • መንቀጥቀጡ ለቀጣዮቹ ዘጠኝ ቀናት ይቀጥላል በሃዋሣ ከተማና በዙሪያዋ …

ሃዋሳ አሁንም በሥጋት ተወጥራለች :: የመሬት መንቀጥቀጡ ለ5 ተከታታይ ጊዜያት ተከስቷል:: Read more »

የአዲስ አበባ ህዝብ ለምን ተቃውሞ አላሰማም ይህ ጥያቄ ሰሞኑን በተደጋጋሚ እዚህ ፌስቡክ ላይ ሲመላለስ እያየሁ ነው የአዲስ አበባ ልጅ እንደመሆኔ ጉዳዩ ስቦኝ የተወሰኑትን ፅሁፎች አነበብኩኝ አንዳንዶቹ በጭፍን የአዲስ አበባን ህዝብ ሲያጥላሉ የተወሰኑት ደግሞ የአዲስ አበባ ህዝብ ለምን አልተነሳም ሲሉ ይጠይቃሉ …

የአዲስ አበባ ህዝብ ለምን ተቃውሞ አላሰማም (ኤርሚያስ ቶኩማ‬) Read more »

በኦሮሚያ ክልል የተማሪዎች ተቃውሞ ዛሬም ቀጥሏል። ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Oromoprotests‬ ‪#‎OPDO‬ ‪#‎Miniliksalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – በወለጋ ዩንቨርስቲ የፌዴራል ፖሊስ በመግባት ተማሪዎች ላይ ኣስለቃሽ ጭስ በመተኮስ ላይ ሲገኝ መብራቱን በማጥፋት ጨለማን ተገን በማድረግ ወደ ሴቶች መኝታ ክፍል ገብቶ ሴቶችን ክፉኛ እየደበደበ …

በኦሮሚያ ክልል የተማሪዎች ተቃውሞ ዛሬም ቀጥሏል። Read more »

አዲስ አበባ ለምን ዝም አለች ~~~~~~~~~~ <<ቅድስት ብዙ ግዜ እያመሸች ትሰራልች። አንድ ቀን ለአይን ያዝ ማድረግ ሲጀምር ከስራ ወጥታ ወደምትኖርበት የጨረቃ ቤቶች ወደሚበዙበት መንደር ታዘግማለች። ጓደኛዋ ጋር ደውላ ስራ በማምሸቷ ምክንያት ልታገኘው እንዳልቻለች በማውራት ላይ ሳለች ሁለት ጎረምሶች ስልኳን በጉልበት …

አዲስ አበባ ለምን ዝም አለች (Eyasped Tesfaye) Read more »

ሕዝቡ ለደርጅቶች የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠት አለበት- ግርማ ካሳ ======================================== በሚቅጥሉት ሁለት፣ ሶስት ሳምንታት የተለያዩ የፖለቲካ ስብሰባዎች ይደረጋሉ። የፊታችን እሁድ ጥር 22፣ የግንቦት ሰባት አርበኞች ንቅናቄ፣ ሊቀመንበሩ ዶር ብርሃኑ ነጋ ባሉበት በዲሲ ስብሰባ ያደርጋል። “ታላቅ ሕዝባዊ ስብሰባ” ብለዉታል። http://ecadforum.com/…/grand-public-meeting-with-professor…/ በሳምንቱ ጥር …

ሕዝቡ ለደርጅቶች የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠት አለበት- ግርማ ካሳ Read more »

ከጧት ጀምሮ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የፌደራል ፖሊስ በከተማዋ ፈሷል፡፡ በትላንትናው ዕለት በአኙዋክና በኑዌር ብሔረሰቦች መካከል በተቀሰቀሰው ግጭት ቁጥሩ በውል ያልታወቀ በርካታ ሰው መሞቱ የሚታወስ ነው፡፡ ከሟቾቹ መካከል የቀድሞ የክልሉ የፋይናንስ ቢሮ ሐላፊ ከቅርብ ጊዜ ጀምረው ደግሞ የክልሉ የገጠር መንገድ ስራዎች …

ጋምቤላ ከፍተኛ ውጥረት ላይ ነች፡፡ Read more »

የቃሊቲ ማረሚያ ቤት አስተዳደር ጀግኖቻችን ላይ እያደረገ ያለውን ወከባ ሊያቆም ይገባል! እስረኞችን ማንገላታት ይቁም! አርብ ጥር 20/2008 የቃሊቲ ማረሚያ ቤት አስተዳደር ጀግኖች ታሳሪዎቻችንን አላግባብ እያንገላታ ይገኛል፡፡ በትናንትናው እለት በማረሚያ ቤቱ ከተነሳ ጸብ እና ወከባ ጋር በተያያዘ ‹‹እናንተ ናችሁ ያስበጠበጣችሁት›› በሚል …

የቃሊቲ ማረሚያ ቤት አስተዳደር ጀግኖቻችን ላይ እያደረገ ያለውን ወከባ ሊያቆም ይገባል! እስረኞችን ማንገላታት ይቁም! Read more »

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን አሳፍራ ወደ አዲስ አበባ ስትጓዝ በነበረች ተሽከርካሪ ላይ የከፋ የትራፊክ አደጋ ደርሶ የአምስት ሰዎች ህይወት አለፈ።ተሽከርካሪዋ ከአዲስ አበባ ወደ ሀዋሳ ሲጓዝ ከነበረ ኤፍ ኤስ አር አይሱዙ የጭነት መኪና ጋር በመጋጨቷ ነው አደጋው የደረሰው። ዛሬ ሰባት ሰዓት ላይ …

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን አሳፍራ ስትጓዝ በነበረች ተሽከርካሪ ላይ የከፋ የትራፊክ አደጋ ደረሰ Read more »

ፓትርያርክ አባ ማትያስ ማኅበረ ቅዱሳን፣ “የቅዱስ ሲኖዶስን ሥልጣን በመጋፋት እና ቤተ ክርስቲያንን በማተራመስ ቀኖና የለሽ ሥርዓት ሲከተል ይስተዋላል፤ ታሪክ ይቅር የማይለው ጥፋት እየፈጸመ ነው፤” ሲሉ ከሠሡ ፓትርያርክ አባ ማትያስ ጥር 16 ቀን 2008 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ለሚገኙት ለቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ …

ፓትርያርክ አባ ማትያስ ማኅበረ ቅዱሳንን ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት፣ ለፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር፣ ለፍትሕ ሚኒስቴር፣ ለፌዴራል ፖሊስ ከሠሡ !!! Read more »