ኢትዮጵያችን ‹‹ፀረ – ኢኮኖሚ ቀውስ›› ክትባት ተከትባለችን?
በየዓመቱ፣ በየወሩ፣ በየቀኑ ያለውን የዓለማችን የኢኮኖሚ ሁኔታ እየተገረምክም፣ እየሳቅክም፣ እየተናደድክም በየጊዜው የምትከታተለው ‹‹ሰው ለሰው››
በየዓመቱ፣ በየወሩ፣ በየቀኑ ያለውን የዓለማችን የኢኮኖሚ ሁኔታ እየተገረምክም፣ እየሳቅክም፣ እየተናደድክም በየጊዜው የምትከታተለው ‹‹ሰው ለሰው››
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ሰባተኛ ፍትሐ ብሔር ችሎት፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሼክ መሐመድ ሁሴን አል አሙዲ ስም ከሚገኝ ሒሳብ 905‚158.06 ዶላ
‹‹የጥቂቶችን ጥቅም ለማስቀረት በሚል ሰበብ ብዙኀኑ ተጎድተዋል›› የነዋሪዎች ተወካይ ‹‹ልማታዊ መንግሥታችን ልማታችንንና የሕዝብ ተጠቃሚነትን ለድር
የዱር እንስሳት ውጤቶችን ደብቀው በሕገወጥ መንገድ ወደ አገራቸው ይዘው ሊወጡ ሲሉ እጅ ከፍንጅ የተያዙ አምስት ቻይናውያን፣ ታህሳስ 23 ቀን 2004 ዓ.ም. የገንዘ
በጋምቤላ ክልል ጐደሬ ጥብቅ ደን ክልል ውስጥ ለህንዱ ኩባንያ በተሰጠው የእርሻ መሬት ከተለያዩ አቅጣጫዎች ተቃውሞ እየበረታበት ባለበት ወቅት፣ የኢትዮጵያ…
• የከተማ ታሪፍ የሚስተካከለው በሚኒስትሮች ምክር ቤት ነውኢትዮ ቴሌኮም በመደበኛ የስልክ መስመር ከአንድ ክልል ወደ ሌላ ክልል ለሚደረጉ ጥሪዎች በአ
‹‹ትክክለኛው አካሄድ ፍርድ ቤት እስኪወስን ድረስ ፀጥ ማለት ነው›› አቶ በረከት ስምኦንበቅርቡ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የተላለፈው ‹‹አኬልዳማ›› የተሰ
• ደበበ እሸቱ በምሥረታው ላይ ተገኝቷልበወጣቶች አነሳሽነት የተቋቋመው ‹‹ሰማያዊ›› ፓርቲ መሥራች ጉባዔውን ባለፈው እሑድ አካሄደ፡፡
. ከአርሶ አደሩ ለ99 ዓመት መሬት የተከራዩ አሉበትበምሥራቅ ሸዋ ዞን ሥር ባሉ የተለያዩ ወረዳዎች የእርሻ መሬት ተከራይተው አትክልትና ፍራፍሬ በማምረት ላ
– የመጀመርያው ዙር ጨረታ ተሰርዞ በድርድር ግዢ ተፈጸመመንግሥት ለሚቀጥለው የምርት ዘመን የሚያስፈልገውን 310 ሺሕ ቶን ማዳበሪያ ለመግዛት ሁለተኛ ዙር
ባሻ ወልዴ ችሎት ሠፈር በመባል የሚታወቀው በአራት ኪሎ አካባቢ በሚገኘው የመልሶ ልማት አካባቢ ምትክ ቦታ የወሰዱ ነዋሪዎች በተሰጣቸው ቦታና በሚያለሙት ል
የፊታችን ቅዳሜ ተከብሮ የሚውለውን የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ ከተማ ለገበያ የቀረቡት የቁም ከብቶችና ልዩ ልዩ ዓይነት ዶሮዎች የሽ
የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር በአዲስ መለዋወጫ ዕቃዎች አስመጪና አከፋፋይ አክሲዮን ማኅበርና በባለቤቱ ላይ የ33.3 ሚሊዮን ብር ክስ ህዳር 21 ቀን 2004 ዓ.
“ቀይ መስቀል ሊሰጠን የነበረውን ድንኳን ወረዳው ከልክሎናል” ነዋሪዎች“ሕጋዊ ያልሆኑትን ድንኳን ውስጥ ማስቀመጥ መፍትሔ አይሆንም” የወረዳ ስድስት
የመድረክ አባል የሆነው አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች በተለየ ሁኔታ ጐላ ያለ እንቅስቃሴ እያካሄደ መጥ
ሮያል ደች ሼል በመባል የሚታወቀው ግዙፉ የነዳጅ ኩባንያ ከደቡብ ሱዳን ወደ ኢትዮጵያ የነዳጅ ማስተላለፊያ ቧንቧ ለመዘርጋት እንዳቀደ ታወቀ፡፡
እኛ ኢትዮጵያዊያን ራሳችንንና ኢትዮጵያዊነትን ግለጹ ብንባል የምንገልጽባቸው የተለመዱ ዘዬዎችና ቃላት አሉ፡፡
ኢትዮጵያ ውስጥ በርካታ የአገር ውስጥና የውጭ ኩባንያዎች የሲሚንቶ ፋብሪካ ግንባታ ፈቃድ የተሰጣቸው በመሆኑ፣ መንግሥት አዲስ የሲሚንቶ ኢንቨስትመንት ፈ
‹‹ውሳኔው ጥሩ ነው ወይም አይደለም ለማለት ከደንበኛችን ጋር አልተወያየንም›› የተከሳሽ ጠበቆች የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና የበረራ አስተናጋጅ (ሆስተ…
‹‹የሊዝ አዋጅ በድጋሚ ሊታይ ይገባዋል›› ባለሙያዎችበአፍሪካ ጎዳና (ቦሌ መንገድ) ወርቤክ ሕንፃና በቦስተን ዴይ ስፓ ሕንፃ ጀርባ የሚገኙ ባለይዞታዎች በ
የመድን ሥራን በመፍቀድና በመቆጣጠር ረገድ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ትልቅ ሥልጣን የሚሰጥ አዲስ የመድን ሥራ ረቂቅ አዋጅ ለተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ፡፡
– ዓቃቤ ሕግ ባቀረባቸው ማስረጃዎች ላይ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ተሰጠበሽብር ወንጀል ተጠርጥረው ክስ ከተመሠረተባቸው 24 ተከሳሾች መካከል፣ በአገር ውስጥ…
መስከረም 2 ቀን 2004 ዓ.ም ከምሽቱ 4፡30 ሰዓት አካባቢ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ አስተናጋጅ (ሆስተስ) የነበረችውን አበራሽ ኃይላይን፣ በመኖሪያ ቤቷ ው
‹‹መንግሥቱ ዘለዓለም፣ ወምኩናንኒ ለትውልደ ትውልድ›› የሚለውን መዝሙር እየዘመሩ ከበሮ የሚደልቁ ካህናት ታቦቱን ይዘው ከሩቅ ይታያሉ፡፡ ‹‹መንግሥት…
– ድርጊቱን መፈጸሙ ተረጋግጦ ጥፋተኛ ተባለየኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና አስተናጋጅ (ሆስተስ) የነበረችውን አበራሽ ኃይላይን ሁለት ዓይኖች ማጥፋቱ የተ
‹‹አባላቱ የታሰሩት ልማት በማደናቀፋቸው ነው›› የዳምባ ጎፋ ወረዳ የምክር ቤት ሰብሳቢበደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጎፋ ልዩ ዞን በዘንጋ አዋንዴ ቀበሌ 27 የ
ተማሪዎችን ወደ ዓለም አቀፉ የጠፈር ምርመር ተቋም ናሳ አወዳድሬ እልካለሁ በሚል እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ የሚገኘውና የድጋፍ ደብዳቤ ከትምህርት ሚኒስቴር…
የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት ትናንት በአዲስ ቪው ሆቴል ባካሄደው አንደኛ መደበኛ ስብስባ፣ አሥር የሥራ አስፈጻሚ አባላትን፣
ወይዘሮ ሙሉ ሰለሞን፣ የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት
ወይዘሮ ሙሉ ሰለሞን ባሳለፍነው ሳምንት የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት…
– ከደቡብ ኮሪያ መንግሥት የገንዘብ ድጋፍ ይጠበቃልየኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ከሞጆ መገንጠያ እስከ ሐዋሳ ድረስ ለማሠራት ላቀደው የፍጥነት መንገ…
ባለፈው ማክሰኞ በሸራተን አዲስ የተመረቀው የአቶ በረከት ስምኦን ‹‹የሁለት ምርጫዎች ወግ›› እንደተጠበቀው ተቃዋሚዎችን የሚያብጠለጥል፣ እንደተገመተ
– የአንዳንድ ወረዳዎች ኃላፊዎች የተከራይ አከራዮችን እያደራደሩ ነውየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የዲዛይንና ግንባታ አስተዳደር ልማት ቢሮ፣ በንግ
ዓለማዊና ምድራዊ ሕይወት ሲያበቃና ሲዘጋ በቀጣዩ መንፈሳዊና ሰማያዊ ሕይወት በፈጣሪ ተባርኮ ተቀድሶና ፀድቆ በመንግሥተ ሰማያት መኖር፣ መመኘት፣ መፈለግ
ከአንድ ወር በፊት በጐንደር ዩኒቨርሲቲ ተከስቶ በነበረው ወረርሽኝ በሽታ መነሻ፣ ረብሻ በማስነሳት በዩኒቨርሲቲው ንብረት ላይ ውድመት አድርሰዋል በተባሉ …
“ሙስና በከፍተኛ ሁኔታ ተስፋፍቷል” ሠራተኞች “ሙስና አልተስፋፋም አልፎ አልፎ ግን ስርቆት አለ” የፋብሪካው ዋና ሥራ አስፈጻሚ “የሚያዋጣችሁ ጠንክሮ …
የግልገል ጊቤ ሦስት የኃይል ማመንጫ በመገንባት ላይ የሚገኘው ሳሊኒ የተባለው የጣሊያን ኮንትራክተር የግድቡን መሠረት ሥራ አጠናቆ ባለፈው ቅዳሜ የግድቡን…
በዳግማዊ ምኒልክ ጎዳና በሚገኘው ሒልተን ሆቴል አዳራሽ ከሁሉም ክልሎች የንግዱ ኅብረተሰብ የወከላችውና ከ180 በላይ የሚሆኑ ተወካዮች ጠቅላላ ጉባዔያቸውን …
ፓርላማው በቅርቡ የመሬት ሊዝ አዋጅ አውጥቷል፡፡ ሕዝቡም በአዋጁ ላይ ያለውን አመለካከት እየገለጸ ነው፡፡
በአገር መከላከያ ሠራዊት ውስጥ ያለውን ብሔራዊ ተዋጽኦ ለማመጣጠን፣ ተሳትፎ ዝቅተኛ በሆነባቸው ክልሎች የምልመላ መስፈርቱ ዝቅ መደረጉን የአገር መከላከ
ከጤፍ ዱቄት ብስኩት፣ ኬክና ዳቦ እያመረተ ለአውሮፓ ገበያዎች የሚያቀርበው የኔዘርላንድ ኩባንያ፣ ከስሬያለሁ በሚል ኢትዮጵያ ማግኘት ያለባትን ገቢ በመከ
‹‹መሐመድ ሳቅና ዕድሜህን ያብዛልህ›› አቶ በረከት‹‹በምርጫ 97 አንዱ ሰለባ እኔ ነበርኩ›› ሼክ አል አሙዲ
– ተጎጂዎች የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች ድርጅትን ተጠያቂ ያደርጋሉበአዲስ አበባ ከሚገኙ ትላልቅ የገበያ ሥፍራዎች መካከል አንዱ በሆነው አቧሬ ገበያ
የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ፣ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአሸባሪ ድርጅትነት በተፈረጀው ግንቦት 7 ድርጅት ውስጥ ጥምረት በመፍጠር፣ አመራርና አባል በመሆን፣ የ
‹‹ቤቱ የግላቸው ሳይሆን የመንግሥት ነው›› የቦሌ ክፍለ ከተማ ሥራ አስፈጻሚ ሸራተን አዲስ ከተሠራበት ቦታ ላይ ተነስተው ወደ ሲኤምሲ ከተዛወሩ ከ15 ዓመታ
ሥልጠናው የክልሉን የቤት አውቶሞቢሎች ይጨምራልየኦሮሚያ ክልል ትራንስፖርት ቢሮ የክልሉ ሰሌዳ ያላቸውን ጨምሮ በክልሉ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ አሽከርካሪዎች…
በቅርቡ ወደ ሥራ ከገቡት ባንኮች አንዱ የሆነው ቡና ባንክ ከተለመደው የንግድ ባንኮች አሠራር ወጣ ባለ መንገድ፣ ዝቅተኛ መጠን ያላቸው እስከ 1,000 ብር ወይም
የቡና አድራጊና ፈጣሪዎቹ ቡናን ‹‹ቮላታይል›› እያሉ ጠባየ ቀዥቃዣ፣ ዋዣቂነቱን ይናገሩለታል፡፡
የኢትዮጵያ ኢንቨሰትመንት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ሆነው ለረዥም ዓመታት ያገለገሉት አቶ አቢ ወልደመስቀል ከኃላፊነታቸው ለቀቁ፡፡
በአሁኑ ጊዜ ኅብረተሰባችን የቢዝነስ እንቅስቃሴውን በሚመለከት መቀዛቀዝና አለመረጋጋት እየታየበት ነው፡፡
በልምምድ ላይ የነበሩ ሁለት የኢትዮጵያ አየር ኃይል የጦር አውሮፕላኖች ተጋጭተው ተከሰከሱ፡፡ በአደጋው አንድ ፓይለት ሲሞት ሌላ አብራሪና ሁለት ሠልጣኞች…