ሁለት የአየር ኃይል አውሮፕላኖች ተጋጭተው አንድ ፓይለት ሞተ

በልምምድ ላይ የነበሩ ሁለት የኢትዮጵያ አየር ኃይል የጦር አውሮፕላኖች ተጋጭተው ተከሰከሱ፡፡ በአደጋው አንድ ፓይለት ሲሞት ሌላ አብራሪና ሁለት ሠልጣኞች ከፍተኛ አደጋ ደርሶባቸው በሕክምና ላይ ይገኛሉ፡፡