የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የ33.3 ሚሊዮን ብር ክስ መሠረተ

የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር በአዲስ መለዋወጫ ዕቃዎች አስመጪና አከፋፋይ አክሲዮን ማኅበርና በባለቤቱ ላይ የ33.3 ሚሊዮን ብር ክስ ህዳር 21 ቀን 2004 ዓ.ም. አቀረበ፡፡