በባሻ ወልዴ ችሎት ምትክ ቦታ የተሰጣቸው ነዋሪዎች ቅሬታ አቀረቡ Ethiopian Reporter January 4, 2012 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics ባሻ ወልዴ ችሎት ሠፈር በመባል የሚታወቀው በአራት ኪሎ አካባቢ በሚገኘው የመልሶ ልማት አካባቢ ምትክ ቦታ የወሰዱ ነዋሪዎች በተሰጣቸው ቦታና በሚያለሙት ልማት መካከል አለመጣጣም አለ በሚል ቅሬታ እያቀረቡ ነው፡፡