የ310 ሺሕ ቶን ማደበሪያ ግዢ ጨረታ በቅርቡ ይከፈታል

–    የመጀመርያው ዙር ጨረታ ተሰርዞ በድርድር ግዢ ተፈጸመ

መንግሥት ለሚቀጥለው የምርት ዘመን የሚያስፈልገውን 310 ሺሕ ቶን ማዳበሪያ ለመግዛት ሁለተኛ ዙር ጨረታ አወጣ፡፡