ጀርመን ራዲዮ ዜናዎች – Sep 15, 2011
የዕለቱ ዜና
የዕለቱ ዜና
“አንድ ለመጀመሪያና ለመጨረሻ ጊዜ የምናገረው ሃሳብ አለኝ፡፡ እየተፈፀመ ያለው ተግባር የተቃዋሞ ፖለቲካውን ለማፈን የተወሰደ እርምጃ ነው፡፡ ከእንግዲ ወዲያ ፍርድ ቤቱ የፈለገውን እርምጃ ሞትም ቢሆን መውሰድ ይችላል፡፡ ሌላ የምሰጠው አስተያየት የለኝም” አቶ አንዱዓለም አራጌ
“በ2004 ዓ.ም. በሀገሪቱ ውስጥ የሽብር ተግባር ለመፈፀም በቡድን ተደራጅተው ሲንቀሳቀሱ ማስረጃ አግኝቼባቸዋለው” በማለት በትናንትናው እለት በቁጥጥር ስር ያዋላቸው የፓርቲ አመራሮችና ጋዜጠኛ አራዳ […]
“አንድ ለመጀመሪያና ለመጨረሻ ጊዜ የምናገረው ሃሳብ አለኝ፡፡ እየተፈፀመ ያለው ተግባር የተቃዋሞ ፖለቲካውን ለማፈን የተወሰደ እርምጃ ነው፡፡ ከእንግዲ ወዲያ ፍርድ ቤቱ የፈለገውን እርምጃ ሞትም ቢሆን መውሰድ ይችላል፡፡ ሌላ የምሰጠው አስተያየት የለኝም” አቶ አንዱዓለም አራጌ
“በ2004 ዓ.ም. በሀገሪቱ ውስጥ የሽብር ተግባር ለመፈፀም በቡድን ተደራጅተው ሲንቀሳቀሱ ማስረጃ አግኝቼባቸዋለው” በማለት በትናንትናው እለት በቁጥጥር ስር ያዋላቸው የፓርቲ አመራሮችና ጋዜጠኛ አራዳ […]
መስክረም 4 ቀን 2004 ዓ.ም
የአንድነት ለዲሞርካሲና ለፍትህ ፓርቲ ምክትል ፕሬዘዳንት አቶ አንዱዋለም አርጌ፣ እዉቁ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ብሄራዊ ምክር ቤት አባላት አቶ አስማማዉ እና አቶ ናትናዔል ብርሃኑን ጨምሮ አምስት ኢትዮጵያዉያን ፣ ዛሬ ሐሙስ መስከረም 4 ቀን ከሰዓት በኋላ፣ ፍርድ ቤት እንደቀረቡ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ገለጸ።
«መረጃ የበለጠ ለማሰባሰብ ቀናቶች ያስፈልጉኛል» […]
መስክረም 4 ቀን 2004 ዓ.ም
የአንድነት ለዲሞርካሲና ለፍትህ ፓርቲ ምክትል ፕሬዘዳንት አቶ አንዱዋለም አርጌ፣ እዉቁ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ብሄራዊ ምክር ቤት አባላት አቶ አስማማዉ ብርሃኑን እና አቶ ናትናዔል ጨምሮ አምስት ኢትዮጵያዉያን ፣ ዛሬ ሐሙስ መስከረም 4 ቀን ከሰዓት በኋላ፣ ፍርድ ቤት እንደቀረቡ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ገለጸ።
«መረጃ የበለጠ ለማሰባሰብ ቀናቶች […]
የክረምቱ ጭጋግ እና ብርድ አልፎ፣ አሮጌ ዘመን ሄዶ አዲስ ዘመን ተተክቶአል፣ በመስከረም ስፍራዉ ሁሉ ለምለም፣ እዮሃ አበባዪ ብለናል! የጨለማ ተምሳሌት የሆ…
የኢትዮጵያ ፖሊስ የሐገሪቱን ሠላምና ፀጥታ ለማደፍረስና ሕገ-መንግሥታዊዉን ሥርዓት ለማፍረስ አሲረዋል ያላቸዉን አራት የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትና አንድ ጋ
የኢትዮጵያ ፖሊስ የሐገሪቱን ሠላምና ፀጥታ ለማደፍረስና ሕገ-መንግሥታዊዉን ሥርዓት ለማፍረስ አሲረዋል ያላቸዉን አራት የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትና አንድ ጋ
የዩናይትድ ስቴትስ ዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር ኢትዮጵያን በሐይማኖት ነፃነት አክባሪነት፥ ኤርትራን ባንፃሩ በሐይማኖት ነፃትን ረጋጭነት ፈረጃቸዉ።
መንግሥት የዊኪሊክስን መረጃና የመረጃ ምንጮች መሠረተ ቢስ ናቸው አለ
የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት በአዲስ አበባ ተቀማጭ ከነበሩ የአሜሪካ አምባሳደ…
ጎበዝ! ወሩ የአዲስ ዓመት መጀመሪያ ነው፡፡ የኑሮ ውድነቱን ጉዳይ ካምናው የተሻለ የሚያሰኘው ነገር የለም፡፡ እንዲያውም ከሰሞኑ ሮይተርስ የኢትዮጵያ ስታ
(ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
(ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
አዲሱን አይንሽታይን ወደፊት በአፍሪቃ ማፍራት ይቻል ይሆን!?
በኢንዱስትሪ የበለጸጉት አገሮች ፤ አሁን ከሚገኙበት ደረጃ ላይ ለመድረስ የበቁት፣ በትምህር
የመድረክ አመራር አንዷለም አራጌና ሌሎች 3 አባላትም በማዕከላዊ ናቸው Ethiopia Zare (ረቡዕ መስከረም 3 ቀን 2004 ዓ.ም. September 14, 2011)፦ በደፋርነቱና ለሀገ
ኢትዮጵያውያን በረጅም ዘመናት ታሪካቸው የመብታቸውም የኩራታቸውም መገለጫ የሆነው መሬታቸው ርስት ጉልታቸው እንዳይነካባቸው ፣ የውጭ ወራሪዎችን እየወጉ…
ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት ዓባል ለመሆን ከሚጥሩት አዳጊ አገሮች መካከል አንዷ እንደሆነች ይታወቃል። ማመልከቻ ከገባችም ይሄው ሰባት ዓመታት ያህል
መስከረም 3 ቀን 2004 ዓ.ም
ዛሬ ከቀኑ አሰር ሰዓት (10፡00) አከባቢ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበርና የህዝብ ግንኙነት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ አንደዓለም አራጌ በአገዛዙ የዯህንነት ሰዎች ታስሮዋል፡፡ በተመሳሳይ ሰዓት እውቁ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋም ተይዞዋል፡፡ አንደዓለምና እስክንድር ከሌሎች ሁለት የአንድት ፓርቲ አባለት ጋር ከቀኑ 8፡30 ገዯማ ጀምሮ አንድነት ፓርቲ አከባቢ በሚገኝ ካፍቴሪያ አከባቢ እሰከ […]
መስክረም 3 2004 ዓ.ም
እውቁ ጋዜጠኛ እስክድንር ነጋ፣ ዜጎችን የማሸበርን ተግባር በተያያዙት የወያኔ ታጥቂዎች፣ መታሰራቸዉን ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያመለክታል።
ከጥቂት ሰዓታት በፊት፣ የአንድነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊ፣ አቶ አንዱዋለም አርጌ መታሰራቸዉን መዘገባችን ይታወቃል።
ትግሉ ወደ ሰላማዊ ትግል መሸጋገር እንዳለበት የሚገልጽ ጽሁፍ በቅርቡ ለአንባቢያን ያቀረቡት ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ በሰላማዊ ትግል የሚያምኑ፣ ገዢዉን ፓርቲ በተለያዩ […]
መልካም አዲስ ዓመት/እንቁጣጣሽ!
ከአስቸጋሪ የእስር ቆይታ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የማከብራትን የዛሬዋን እንቁጣጣሽ ከምወዳችሁ በስዊድን እና አካባቢዋ ከምትኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር ላሳልፍ በመቻሌ ደስታዬ ለከት የለውም።
ስለዚህም በዚህ በደመቀ በዓል ላይ እንግዳ ሆኜ እንድገኝ የጋበዘኝን በስዊድን የኢትዮጵያውያን ማኅበርን እጅግ አድርጌ ላመሰግን እወዳለሁ። ከዚህም በላይ ከእስር ሰንሰለት ወጥቼ የዛሬዋ የነፃነት ቀን የእኔ እንድትሆን አቅማችሁ የፈቀደውን ሁሉ በማድረግ ከፍተኛ […]
(UDJ) — ዛሬ ከቀኑ አሰር ሰዓት (10፡00) አከባቢ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበርና የህዝብ ግንኙነት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ አንዱዓለም አራጌ በአገዛዙ የደህንነት ሰዎች ታስሮዋል፡፡ በተመሳሳይ ሰዓት እውቁ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋም ተይዞዋል፡፡ አንዱዓለምና እስክንድር ከሌሎች ሁለት የአንድት ፓርቲ አባለት …
በወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ይመራ የነበረዉና በሕዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን እያገኝ የመጣዉ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ዋና ጸሃፊ ሆነዉ ከዚህ በፊት ያገለገሉት እና አሁን ደግሞ በሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊነት የሚሰሩት፣ ወጣት አንዱዋለም አርጌ፣ በገዢዉ ፓርቲ የደህንንት ሰዎች፣ አዲሱ አመት በገና በሁለት ቀናት ዉስጥ፣ ዛሬ፣ ታግተዉ መወሰዳቸዉን ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያመለክታል።
አቶ […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ያዳምጡ [podcast]http://radio-download.dw.de/Events/podcasts/amh/4347_podcast_amh_nachrichten/BE45FFD1_3-podcast-4347-6617506.mp3[/podcast]
ለኮንስትራክሽን ዘርፍ ግብዓት የሆኑ ምርቶችን ለማምረት የሚያስችሉ ፋብሪካዎችን ገንብተዋል፡፡ ያቋቋሟቸው ማምረቻዎች ከአነስተኛ የኮንስትራክሽን ዕቃ
እ.ኤ.አ. 2010 መጨረሻ አካባቢ በመንገድ ላይ ሆኖ ፍራፍሬ በመሸጥ የሚተዳደረው የ26 ዓመቱ ቱኒዚያዊ መሐመድ ቦአዚዝ ከአገሪቷ የፀጥታ አካላት በደረሰበት ተፅዕ
በአሁኑ ጊዜ በዓለም ላይ የኢኮኖሚ ቀውስ አለ፡፡ ዛሬና ነገ መሻሻል ያሳያል ተብሎ ቢጠበቅም መባባስን እንጂ መሻሻልን እያሳየ አይደለም፡፡
የኢትዮጵያ መንግሥት በ2003 የበጀት ዓመት መባቻ ግድም ይፋ ያደረገው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድን ለማስፈጸም፣ የአቅም ድጋፍ የሚሰጥ አዲስ ስትራቴጂ…
– ‹‹በግምገማው የተዘጋ የትምህርት ተቋም የለም›› የግል ከፍተኛ ተቋማት ቦርድየትምህርትን ጥራት ከማረጋገጥ አኳያ የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥ
በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት መጀመርያ ሲያካሂድ የቆየውን የሲሚንቶ ፋብሪካ ማስፋፊያ ግንባታ ያጠናቀቀው ሙገር ሲሚንቶ ኢንተርፕራይዝ፣ እያመረተ ከሚገኘው…
‹‹ዋጋው ካልቀነሰ ምርት ለማቆም እንገደዳለን›› ፋብሪካዎች‹‹ባያዋጣቸው ኖሮ አይገዙም ነበር›› ቆዳ አቅራቢዎችየዘመን መለወጫን ተከትሎ የበግ ቆዳ…
– በዋጋ መናር ምክንያት የማዳበሪያ ጨረታ ተሰረዘየብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን በአገሪቱ የመጀመሪያ የሚሆኑትን ሁለት የማዳበርያ ፋብሪካዎችን…
– ሥራ አስኪያጇ በ75 ሺሕ ብር ዋስ ተፈቱ ከውጭ የሚገቡና ጊዜያቸው ያለፈባቸውን እሽግ ምግቦችንና መጠጦችን ለተጠቃሚዎች ሲሸጥ እጅ ከፍንጅ ተይዟል በሚል ታሽ…
ኢዚህ ይጫኑ
የግሪክን ምጣኔ ሃብት ከውድቀት ለማዳን የአውሮፓ ህብረት የተስማማበት ለግሪክ የሚሰጠው ሁለተኛ ዙር ብድር የሰሞኑ የጀርመን ህዝብና ፓለቲከኞች የመነጋገ
News, Ask the Doctor, Agriculture and Business
የጀርመንዋ መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክል መንግስታቸዉ ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፍ የሚሰጣት ግሪክ ሙሉ በሙሉ ከስራለች የሚለዉን ሃሳብ ዉድቅ አደረጉ።
ኢትዮጵያዊዉ እዉቅ ተዋኝና የመድረክ ሰዉ ደበበ እሸቱ በአሸባሪነት ጥርጣሬ መያዙ ወትሮም የተካረረዉን የመንግሥት፥ የተቃዋሚ ፖለቲከኞችና የመብት ተሟጋቾችን ዉዝግብ ይበልጥ አንሮታል። ኢትዮጵያ መንግሥት ደበበ የታሰረዉ ከአሸባሪ ቡድን ግንኙነት እንዳለዉ በመጠርጠሩ ነዉ ባይ ነዉ።ተቃዋሚ ፖለቲከኞችና የመብት ተሟጋቾች ግን መንግሥት ሰዎችን በአሸባሪነት የሚወነጅለዉና …
የእስራኤል ጦር ከወር በፊት አምስት የግብፅ ጠረፍ ጠባቂ ወታደሮችን በስሕተት መግደሉ ያስቆጣቸዉ ግብፃዉያን ካይሮ የሚገኘዉን የእስራኤል ኤምባሲን ባለፈ
የባህር በር ጥያቄ… ከልማትና እድገት ዋስትናነት አኳያ (ክፍል 4) አያልሰው ደሴ
የሽዋየ ስቅየት… የአሜሪካው ታዋቂ ቴሌቪዥን የሲ.ኤን.ኤን( CNN )ጋዜጠኛ ዳን ሪቪርስ በሜድትራንያን የባህር ዳርቻ ወደ ተሰራው የጋዳፊ ቅብጥብጥ ልጅ የሃኒባ
የላጭን እናት ቅማል በላት! (ታደለ መኩሪያ)
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ዳኛ ብርቱካን አዲሱን ዓመት በስዊድን ከኢትዮጵያውያን ጋር አሳለፉ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የአዲስ ዓመት የመልካም ምኞት መግለጫ አስተላለፉ Ethiopia Zare (ሰ
News, Sports, African Topics and Health
የኢትዮጵያዊነት ውርስና ቅርስ ድርጅት አዲስ አመራር ኮሚቴ መረጠ Ethiopia Zare (አርብ መስከረም 1 ቀን 2003 ዓ.ም. September 12, 2011)፦ ላለፉት ሶስት አመ…