“አንድ ለመጀመሪያና ለመጨረሻ ጊዜ የምናገረው ሃሳብ አለኝ፡፡ እየተፈፀመ ያለው ተግባር የተቃዋሞ ፖለቲካውን ለማፈን የተወሰደ እርምጃ ነው፡፡ ከእንግዲ ወዲያ ፍርድ ቤቱ የፈለገውን እርምጃ ሞትም ቢሆን መውሰድ ይችላል፡፡ ሌላ የምሰጠው አስተያየት የለኝም” አቶ አንዱዓለም አራጌ
“በ2004 ዓ.ም. በሀገሪቱ ውስጥ የሽብር ተግባር ለመፈፀም በቡድን ተደራጅተው ሲንቀሳቀሱ ማስረጃ አግኝቼባቸዋለው” በማለት በትናንትናው እለት በቁጥጥር ስር ያዋላቸው የፓርቲ አመራሮችና ጋዜጠኛ አራዳ […]

“አንድ ለመጀመሪያና ለመጨረሻ ጊዜ የምናገረው ሃሳብ አለኝ፡፡ እየተፈፀመ ያለው ተግባር የተቃዋሞ ፖለቲካውን ለማፈን የተወሰደ እርምጃ ነው፡፡ ከእንግዲ ወዲያ ፍርድ ቤቱ የፈለገውን እርምጃ ሞትም ቢሆን መውሰድ ይችላል፡፡ ሌላ የምሰጠው አስተያየት የለኝም” አቶ አንዱዓለም አራጌ
“በ2004 ዓ.ም. በሀገሪቱ ውስጥ የሽብር ተግባር ለመፈፀም በቡድን ተደራጅተው ሲንቀሳቀሱ ማስረጃ አግኝቼባቸዋለው” በማለት በትናንትናው እለት በቁጥጥር ስር ያዋላቸው የፓርቲ አመራሮችና ጋዜጠኛ አራዳ […]

መስክረም 4 ቀን 2004 ዓ.ም
የአንድነት ለዲሞርካሲና ለፍትህ ፓርቲ ምክትል ፕሬዘዳንት አቶ አንዱዋለም አርጌ፣ እዉቁ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ብሄራዊ ምክር ቤት አባላት አቶ አስማማዉ እና አቶ ናትናዔል ብርሃኑን ጨምሮ አምስት ኢትዮጵያዉያን ፣ ዛሬ ሐሙስ መስከረም 4 ቀን ከሰዓት በኋላ፣ ፍርድ ቤት እንደቀረቡ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ገለጸ።
«መረጃ የበለጠ ለማሰባሰብ ቀናቶች ያስፈልጉኛል» […]

መስክረም 4 ቀን 2004 ዓ.ም
የአንድነት ለዲሞርካሲና ለፍትህ ፓርቲ ምክትል ፕሬዘዳንት አቶ አንዱዋለም አርጌ፣ እዉቁ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ብሄራዊ ምክር ቤት አባላት አቶ አስማማዉ ብርሃኑን እና አቶ ናትናዔል ጨምሮ አምስት ኢትዮጵያዉያን ፣ ዛሬ ሐሙስ መስከረም 4 ቀን ከሰዓት በኋላ፣ ፍርድ ቤት እንደቀረቡ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ገለጸ።
«መረጃ የበለጠ ለማሰባሰብ ቀናቶች […]

መስከረም 3 ቀን 2004 ዓ.ም
ዛሬ ከቀኑ አሰር ሰዓት (10፡00) አከባቢ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበርና የህዝብ ግንኙነት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ አንደዓለም አራጌ በአገዛዙ የዯህንነት ሰዎች ታስሮዋል፡፡ በተመሳሳይ ሰዓት እውቁ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋም ተይዞዋል፡፡ አንደዓለምና እስክንድር ከሌሎች ሁለት የአንድት ፓርቲ አባለት ጋር ከቀኑ 8፡30 ገዯማ ጀምሮ አንድነት ፓርቲ አከባቢ በሚገኝ ካፍቴሪያ አከባቢ እሰከ […]

መስክረም 3 2004 ዓ.ም
እውቁ ጋዜጠኛ እስክድንር ነጋ፣ ዜጎችን የማሸበርን ተግባር በተያያዙት የወያኔ ታጥቂዎች፣ መታሰራቸዉን ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያመለክታል።
ከጥቂት ሰዓታት በፊት፣ የአንድነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊ፣ አቶ አንዱዋለም አርጌ መታሰራቸዉን መዘገባችን ይታወቃል።
ትግሉ ወደ ሰላማዊ ትግል መሸጋገር እንዳለበት የሚገልጽ ጽሁፍ በቅርቡ ለአንባቢያን ያቀረቡት ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ በሰላማዊ ትግል የሚያምኑ፣ ገዢዉን ፓርቲ በተለያዩ […]

መልካም አዲስ ዓመት/እንቁጣጣሽ!
ከአስቸጋሪ የእስር ቆይታ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የማከብራትን የዛሬዋን እንቁጣጣሽ ከምወዳችሁ በስዊድን እና አካባቢዋ ከምትኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር ላሳልፍ በመቻሌ ደስታዬ ለከት የለውም።
ስለዚህም በዚህ በደመቀ በዓል ላይ እንግዳ ሆኜ እንድገኝ የጋበዘኝን በስዊድን የኢትዮጵያውያን ማኅበርን እጅግ አድርጌ ላመሰግን እወዳለሁ። ከዚህም በላይ ከእስር ሰንሰለት ወጥቼ የዛሬዋ የነፃነት ቀን የእኔ እንድትሆን አቅማችሁ የፈቀደውን ሁሉ በማድረግ ከፍተኛ […]

(UDJ) — ዛሬ ከቀኑ አሰር ሰዓት (10፡00) አከባቢ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበርና የህዝብ ግንኙነት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ አንዱዓለም አራጌ በአገዛዙ የደህንነት ሰዎች ታስሮዋል፡፡ በተመሳሳይ ሰዓት እውቁ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋም ተይዞዋል፡፡ አንዱዓለምና እስክንድር ከሌሎች ሁለት የአንድት ፓርቲ አባለት …

አንዱዓለም አራጌና እስክንድር ነጋ ታሰሩ Read more »

በወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ይመራ የነበረዉና በሕዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን እያገኝ የመጣዉ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ዋና ጸሃፊ ሆነዉ ከዚህ በፊት ያገለገሉት እና አሁን ደግሞ በሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊነት የሚሰሩት፣ ወጣት አንዱዋለም አርጌ፣ በገዢዉ ፓርቲ የደህንንት ሰዎች፣ አዲሱ አመት በገና በሁለት ቀናት ዉስጥ፣ ዛሬ፣ ታግተዉ መወሰዳቸዉን ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያመለክታል።

አቶ […]

ለኮንስትራክሽን ዘርፍ ግብዓት የሆኑ ምርቶችን ለማምረት የሚያስችሉ ፋብሪካዎችን ገንብተዋል፡፡ ያቋቋሟቸው ማምረቻዎች ከአነስተኛ የኮንስትራክሽን ዕቃ

የኢትዮጵያ መንግሥት በ2003 የበጀት ዓመት መባቻ ግድም ይፋ ያደረገው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድን ለማስፈጸም፣ የአቅም ድጋፍ የሚሰጥ አዲስ ስትራቴጂ…

ኢትዮጵያዊዉ እዉቅ ተዋኝና የመድረክ ሰዉ ደበበ እሸቱ በአሸባሪነት ጥርጣሬ መያዙ ወትሮም የተካረረዉን የመንግሥት፥ የተቃዋሚ ፖለቲከኞችና የመብት ተሟጋቾችን ዉዝግብ ይበልጥ አንሮታል። ኢትዮጵያ መንግሥት ደበበ የታሰረዉ ከአሸባሪ ቡድን ግንኙነት እንዳለዉ በመጠርጠሩ ነዉ ባይ ነዉ።ተቃዋሚ ፖለቲከኞችና የመብት ተሟጋቾች ግን መንግሥት ሰዎችን በአሸባሪነት የሚወነጅለዉና …

የአርቲስት ደበበ እሸቱ መታሰርና ውዝግቡ Read more »

የሽዋየ ስቅየት… የአሜሪካው ታዋቂ ቴሌቪዥን የሲ.ኤን.ኤን( CNN )ጋዜጠኛ ዳን ሪቪርስ በሜድትራንያን የባህር ዳርቻ ወደ ተሰራው የጋዳፊ ቅብጥብጥ ልጅ የሃኒባ

ዳኛ ብርቱካን አዲሱን ዓመት በስዊድን ከኢትዮጵያውያን ጋር አሳለፉ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የአዲስ ዓመት የመልካም ምኞት መግለጫ አስተላለፉ Ethiopia Zare (ሰ