የግብፅና የእስራኤል ግንኙነት
የእስራኤል ጦር ከወር በፊት አምስት የግብፅ ጠረፍ ጠባቂ ወታደሮችን በስሕተት መግደሉ ያስቆጣቸዉ ግብፃዉያን ካይሮ የሚገኘዉን የእስራኤል ኤምባሲን ባለፈዉ ሳምንት ከወረሩ ወዲሕ ከካይሮ የወጡት የእስራኤል ዲፕሎማቶች እስካሁን ወደ ግብፅ አልተመለሱም።
የእስራኤል ጦር ከወር በፊት አምስት የግብፅ ጠረፍ ጠባቂ ወታደሮችን በስሕተት መግደሉ ያስቆጣቸዉ ግብፃዉያን ካይሮ የሚገኘዉን የእስራኤል ኤምባሲን ባለፈዉ ሳምንት ከወረሩ ወዲሕ ከካይሮ የወጡት የእስራኤል ዲፕሎማቶች እስካሁን ወደ ግብፅ አልተመለሱም።