በቅድሚያ እንኳን ለዘመን መለወጫው አዲስ ዓመት አደረሳችሁ! መጪው ዘመን መብላትን አስበን ሳይሆን እህል በልተን የምንጠግብበት፤ መዳንን ተመኝተን ሳይሆን ታክመን የምንድንበት፤ከሰቀቀን ኑሮ ተላቀን እፎይ የምንልበት፤ የጎሪጥ ከመተያየት ይልቅ ተሳስበን የምንወያይበት፤በፍራቻ ሳይሆን በመምረጥ የምንኖርበት ዘመን እንዲሆንልን እመኛለሁ፡፡
ሃገራችን በየወቅቱ ከሚጋረጥባት እጦት ተገላግላ ራሷን የምትችልበት፤የሚሸሽባት ሳትሆን የምንሰባሰብባት፤ የምናፍርባት ሳትሆን የምንኮራባት ኢትዮጵያ እንድትሆን ሁላችንም ለሃገራችን እንደ የአቅማችን እንጣር፡፡ ለዚህ ደግሞ […]

እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ከ2005 እስከ 2010 ባሉት ዓመታት  ውስጥ የአሜሪካ የዲፕሎማቲክ ሚስዮኖች ለአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የላኳቸው  መልዕክቶች ከአሜሪካ ቁጥጥር ውጭ በሆነ ቡድን እጅ ውስጥ ገብተው ሰሞኑን “ዊኪሊክስ” በተሰኘ ዓለም ዓቀፍ የመረጃ ድረገጽ ላይ ተዘርግፈዋል። በዚህም ምክንያት በከፍተኛ ምስጢርና ጥንቃቄ የተላኩ መረጃዎች ለአደባባይ እይታ በቅተዋል። ከእነዚህም ውስጥ በኢትዮጵያ ከሚገኙ የአሜሪካ ዲፕሎማቶች ወደ አሜሪካ  የውጭ […]

ከዝግጅት ክፍላችን ከሰሞኑ በህወሃት መንደር ስንሰማው የኖርነው ሟርት እንደገና ታድሶ መወራት ጀምሯል።ሊቢያ፤ ግብጽ፤ ቱኒዚያና ሌሎችም አገሮች ውስጥ የሚታየው ዓይነት አብዮት በኢትዮጵያ ቢነሳ ኢትዮጵያ ትጠፋለች የሚል የተለመደ ሟርት በሰፊው መወራት ጀምሯል። ይህ ባዶ ማስፈራሪያ አይደለም። ህወሃቶች ህዝቡ በነጻነት ከሚኖር ይልቅ ዜጎች እርስ በርሳቸው ተጫርሰው አገሪቷ ብትጠፋ ቅር የሚላቸው ግለስቦች እንዳልሆኑ የ1997 ዓ.ም ምርጫና ውጤቱ በቂ ምስክር […]

ሰው፣ እውቀትና ነጻነት ነጻነት ከማናቸውም ነገር ቀድሞ ከራስ የማንነት ግንዛቤ ከሚመጣ እውቀት የሚመነጭ ነው፡፡ ይህ እውቀት ደግሞ የሰው ልጆች ብቻ ተፈጥሮ ነው፡፡ ለምሳሌ ፍጥረትን ተራ በተራ ብንወስድ፣ ድንጋይን የመሳሰሉ ህይወት የሌላቸው ግኡዛን ስለራሳቸው ምንም እውቀት እንደሌላቸው እንረዳለን፡፡ ብዙ ቋጥኞች በአንድ ላይ ተከማችተው በሚገኙበት ሁኔታ አንዱ ቋጥኝ ስሌላው አጠገቡ ስለሚገኝ ቋጥኝ የሚያውቀው ነገር የለም፡፡ አበቃ ድንጋይ […]

«የሚስጥራዊ መረጃዎች ተራራ» በሚል የአልጃዚራ የዜና አውታር የገለጸውና የአሜሪካ ዲፕሎማቲክ ሚስዮኖች በሚስጥር የሚለዋወጡአቸውን መልእክቶች ማጋለጥ የጀመረው ዊኪሊክስ ባለፈው ሳምንት እጅግ በርካታ የሆኑ መረጃዎችን በመረጃ ድረ ገጹ ላይ የለቀቀ ሲሆን፣ የዘረኛው የወያኔ አምባገነን አገዛዝ ከዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜርካ ጋር የተለዋወጣቸውን ሚስጥራዊ መልእክቶችና፣ አንዳንድ በዘረኛው አገዛዝ የስልጣን ወምበር ላይ የተቀመጡ ባለስልጣናት አገዛዙን ያጋለጡባቸው ከአራት ሺህ አምስት መቶ […]

«የሚስጥራዊ መረጃዎች ተራራ» በሚል የአልጃዚራ የዜና አውታር የገለጸውና የአሜሪካ ዲፕሎማቲክ ሚስዮኖች በሚስጥር የሚለዋወጡአቸውን መልእክቶች ማጋለጥ የጀመረው ዊኪሊክስ ባለፈው ሳምንት እጅግ በርካታ የሆኑ መረጃዎችን በመረጃ ድረ ገጹ ላይ የለቀቀ ሲሆን፣ የዘረኛው የወያኔ አምባገነን አገዛዝ ከዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜርካ ጋር የተለዋወጣቸውን ሚስጥራዊ መልእክቶችና፣ አንዳንድ በዘረኛው አገዛዝ የስልጣን ወምበር ላይ የተቀመጡ ባለስልጣናት አገዛዙን ያጋለጡባቸው ከአራት ሺህ አምስት መቶ […]

የሱዳኑ ፕሬዝዳንት አልባሽር ከሥልጣን ይወገዱ ዘንድ መለስ ዜናዊ ፍላጎት እንዳለው ለአሜሪካ ባለሥልጣናት መናገሩን ይፋ አድርጎ የነበረው የአሜሪካ ኤምባሲ መረጃ፤ አልበሽር ዳርፉር ውስጥ ለተፈጸመው የዘር ማጥፋት በአለም አቀፍ ፍርድቤት እንዲከሰሱ መደረጉ አስደንግጦታል ማለቱን ዊኪሊክስ ይፋ ያደረገው መረጃ አጋለጠ። ዊኪሊክስ ይፋ እንደ አደረገው የአሜሪካ ምስጢር መረጃ፤ የአለም አቀፉ ፍርድቤት አልባሽር ላይ የመሰረተው ክስ በሱዳን ውስጥ አለመረጋጋትን ከመፍጠር […]

በኢትዮጵያዊያን ትከሻ ላይ እንደመዥገር ተጣብቆ የሚገኘው የዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ አገዛዝ ባለስልጣናት በስልጣናቸው ላይ ስጋት የሚፈጥርባቸውን ማናቸውንም ሃይል ከማጥፋት ወደሁአላ እንደማይሉ በተደጋጋሚ ያሳዩና ያስመሰከሩ መሆናቸው የሚታወቅ ሲሆን የቤሻንጉል ጉምዝ ክልል ምክትል ፕሬዘዳንትና የወያኔ አገልጋይ የነበረው ሰብስቤ ንሳጼ ጋስ በግምገማ ሰበብ ከስልጣን መወገዱን ምንጮችን ዋቢ በማድረግ ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ባስተላለፈልን ዘገባ አመለከተ። እንደዘጋቢያችን ሪፖርት የቤሻንጉል ጉምዝ ክልል […]

ቀደም ብሎ በሃገር ውስጥ ስኳርን በጨረታ በመሸመት ለቸርቻሪ ነጋዴዎች በጨረታ የማከናወኑ አሰራር እንዲቀርና ጅምላ ንግድ አስመጪ ድርጅት (ጅንአድ)፣ለሚመርጣቸው ነጋዴዎችና ለሸማቾች ኅብረት ሥራ ማኅበራት ብቻ እንዲሰጥ መወሰኑን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ባስተላለፈልን ዘገባ ገለጸ፡፡ እንደዘጋቢያችን ሪፖርት ቀደም ብሎ ስኳር ለገበያ ተጠቃሚዎችና ሸማቾች የሚቀርብበትን የጨረታ አሠራር በመሰረዝ፣ አዲስና ምርጦችን ተጠቃሚ የሚያደርግ አሰራር እንዲሰፍንም የተደረገው ነጋዴዎች ለራሳቸው ጥቅም ብቻ […]

ህዝባዊ ተቃውሞ ሊቀሰቀስብኝ ይችላል በማለት እንቅልፍ እያጣ የመጣው የወያኔ አገዛዝ ሰሞኑን በዜጎች ላይ ጅምላ እስራት ማካሄዱን በመቀጠል የኦነግን የሽብር ዓላማ ያራምዳሉ በማለት 29 ሰዎች ማሰሩን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ባስተላለፈልን ዘገባ አመለከተ። እንደዘጋቢያችን ሪፖርት የዘረኛው ወያኔ ሰለባ ከሆኑት 29 ግለሰቦች መካከል የኦሮሞ ሕዝብ ኮንግሬስ (አሕኮ)ና የኦሮሞ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ኦፌዴን) ፓርቲዎች አባል የሆኑ ዘጠኝ ግለሰቦች ይገኙበታል። […]

ከመቼውም ጊዜ በላይ በተለያዩ አስጨናቂ ህዝባዊ አጀንዳዎች ተወጥሮ የሚገኘው ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ ሰሞኑን እንደቆሰለ ጅብ እያረገው ሲሆን የተለያዩ ሰብአዊ መብት ጥሰቶችን በማጣራት ላይ ይገኙ የነበሩ የአምነስቲ ኢንተርናሽናል ሰዎችን በ 24 ሰአት ጊዜ ውስጥ ከሃገር ማባረሩን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ባስተላለፈልን ዘገባ ገለጸ። እንደወያኔ በሥልጣን ላይ ለአሥርተ አመታት የቆዩትን አምባገነን የሰሜን አፍሪካንንና የአረብ አገራት ገዥዎችን እያርበደበደ ያለው […]

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የራሱን ጥላ እየሸሸና ሁሉንም በጥርጣሬ አይን እየተመለከተ የሚገኘው ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት ለረጂም አመታት ሲያገለግሉ የነበሩ በርካታ ጠባቂዎችንና ሃላፊዎችን ከስራ ገበታቸው ማንሳቱን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ባስተላለፈልን ዘገባ ገለጸ። እንደ ዘጋቢያችን ሪፖርት በግምገማ ሰበብ ካለፈው ሣምንት ጀምሮ ከኃላፊነታቸውና ከሥራ ገበታቸው የተፈናቀሉት የቃሊቲ ፌዴራል ማረሚያ ቤት ፖሊሶች አብዛኛዎቹ ከ10 ዓመት በላይ በማረሚያ […]

ፍኖት — ቋንቋ ምድን ነው? እንዴትስ ይበየናል? የሚሉትን መሠረታዊ ጥያቄዎች አንስተን መቃኘት አለብን፡፡ ቋንቋ ምንድን ነው? ለሚለው ጥያቄ መልሱ ቋንቋ የሰው ልጆች የመግባቢያ መሣሪያ ነው፡፡ ባንደበት ተቀናብሮ ካንድ ግለሰብ ወደ ሌላው ግለሰብ መልዕክት ይስተላለፍበታል፡፡ የግንኙነቱ ሁኔታም አንድ ዓይነት ልሣን (Linguistic) …

ኢትዮጵያውያንን ስለከፋፈለው የኢሕአዴግ የቋንቋ ፖለቲካ Read more »

የትኛው ጋዳፊ?
አራት ኪሎ አካባቢ ቡና እየጠጣሁ ጋዜጣ እያነበብኩ እንዳለሁ አንድ ወጣት በኪራይ የሚነበብ ጋዜጦችን ይዞ ማንበብ ይጀምራል፡፡ ትንሽ እንዳነበበ ጋዜጣ አዟሪውን “አንተ! ጋዳፊ የት ገባ?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡ ለጥያቄው ሳይሆን ለመልሱ በመጓጓት ሁላችንም ወደ ጋዜጣ አዟሪው ዐይኖቻችንን አፈጠጥን፡፡ አንዳዶች ደግሞ ወደ ጠያቂው አትኩረው በመገረም ይለመከቱ ጀመር፡፡ ምክንያቱም ጋዜጣ አዟሪው ጋዜጣ አዙሮ መሸጥ እንጂ ከኛ የተሻለ መረጃ […]

የትኛው ጋዳፊ? አራት ኪሎ አካባቢ ቡና እየጠጣሁ ጋዜጣ እያነበብኩ እንዳለሁ አንድ ወጣት በኪራይ የሚነበብ ጋዜጦችን ይዞ ማንበብ ይጀምራል፡፡ ትንሽ እንዳነበበ ጋዜጣ አዟሪውን “አንተ! ጋዳፊ የት ገባ?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡ ለጥያቄው ሳይሆን ለመልሱ በመጓጓት ሁላችንም ወደ ጋዜጣ አዟሪው ዐይኖቻችንን አፈጠጥን፡፡ አንዳዶች ደግሞ …

የአደባባይ ምስጢሮች – የትኛው ጋዳፊ? Read more »

የቢዝነስና የሰው ብልጽግና ሥልጠና ድርጅት ዳይሬክተር
አቶ አደራ አብደላ በቀድሞ የሸዋ ጠቅላይ ግዛት በጉራጌ ዞን ጉብሬ ውስጥ በ1964 ዓ.ም. ተወለዱ፡፡ የመጀ