ብሄራዊ ባንክ ክኤሌክትሪክ ሃይል ሽያጭ የተገኘ የውጪ ምንዛሬ አልደረሰኝም አለ::(ምንሊክ ሳልሳዊ) #Ethiopia በኤሌክትሪክ መቋረጥ በሃገር ወስጥ የኢንዱስትሪው መስክ ብቻ ከ40 ሚሊዮን ዶላር በላይ ኪሳራ ደርሷል:: የወያኔው አገዛዝ ለጎረቤት አገሮች ከሚሸጠው የኤሌክትሪክ ሃይል በ9 ወር የተገኘው 35 ሚሊዮን ዶላር በላይ …

ብሄራዊ ባንክ ክኤሌክትሪክ ሃይል ሽያጭ የተገኘ የውጪ ምንዛሬ አልደረሰኝም አለ::(ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

ሰንደቅ ጋዜጣ ላይ የፌዴራል ጉዳዬች ሚኒስትሩ ዶክተር ሽፈራው ከኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚነት ተነሱ የሚል ዜና አነበብኩ፡፡ አዋሳ ከሚገኝ አንድ የጤና ኮሌጅ ዲንነት ወንጌላዊ ተልዕኮዋቸውን በሚገባ ወደሚወጡበት የመለስ ዜናዊ እጅ ስራ ወደሆነው ፌዴራል ጉዳዬች ሚኒስተር በቀጥታ ተዘዋውረው የመጡት ዶ/ር ሽፈራው ወንጌላዊ ተልዕኮዋቸውን …

የፌዴራል ጉዳዬች ሚኒስትሩ ዶክተር ሽፈራው ከኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚነት ተነሱ Read more »

  • ‹‹አቃቤ ህግ አዛዥ ናዛዥ ሆኗል›› ጠበቃው … • ‹‹አርበኛው ግንባር የሚገኘው ሻዕቢያ ነው›› ምስክር …. በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር :- የፌደራል አቃቤ ህግ ዛሬ ጳግሜ 3/2007 ዓ.ም በልደታ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት በእነ መቶ አለቃ ጌታቸው መኮንን የክስ …

አዛዥ ናዛዥ አቃቤ ህግ በእነ መቶ አለቃ ጌታቸው መኮነን መዝገብ 6 ምስክሮችን አሰማ :: Read more »

የፖለቲካ አስተዳደሩ ካልተወገደ ድህነትን እና የኑሮ ውድነትን መቅረፍ አይቻልም:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎EthiopianEconomy‬ ‪#‎EthiopianOppositionParties‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – የኑሮ ውድነትና የፖለቲካ አስተዳደር እጦት ተወራራሽ ናቸው:: በሃገሪቱ የተከሰተውን ድርቅ ተከትሎ ከ2008 መግቢያ ጀምሮ በተለያዩ ምግብ ነክ በሆኑ እና ምንብ ነክ ባልሆኑ …

የፖለቲካ አስተዳደሩ ካልተወገደ ድህነትን እና የኑሮ ውድነትን መቅረፍ አይቻልም:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

  ኤርትራ ‹‹የኢትዮጲ ያ አይነ ውሃ አላማረኝም ›› ማለቷ ተሰማ! (አሌክስ አብርሃም) የኤርትራ የኢንፎርሜሽን ሚኒስቴር ትናንት መግለጫ አውጥቶ ነበር ….እናም በመግለጫው ኤርትራ ‹‹በኢትዮጲያ እየተደረገባት ያለው ዛቻና ወታደራዊ ትንኮሳ እየጨመረ ነው …ማስፈራሪያውም በርክቷል ›› መባሉን ዘ ገልፍ ቱዴይ ዘግቦታል ፡፡ የኤርትራው …

ኤርትራ ‹‹የኢትዮጲያ አይነ ውሃ አላማረኝም ›› ማለቷ ተሰማ! (አሌክስ አብርሃም) Read more »

ታማኝ መጋዣን አጥብቀህ ጫነው –ሀይላማርያም ደሳለኝ በያዝከው ቀጥል ተባለ ። ለምን ? #Ethiopia የወያኔ ውስጣዊ ችግር ተባብሷል፤ … የቻይና ቀውስ አንደምታ፤ …. ግልገል ጊቤ ሶስት ችግር ፈጣሪ ነው ተባለ የሳውዲ እስር ቤቶች ኢትዮጵያውያንን በገፍና በግፍ ማሰር ቀጠሉ’፤ [youtube http://www.youtube.com/watch?v=TvF7jSH0or8]

የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ አድማጮች እና ተመልካቾች አብራችሁን ትቆዩ ዘንድ የአክብሮት ግብዣችንን እነሆ ,,,, #Ethiopia መረጃ ሙሉ ያደርጋል ስለዝህ የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ አድማጮች እና ተመልካቾች ለእለቱ የመራረጥናቸውን ሳምንታዊ ዜናዎች ጣእም ካላቸው ዜማዎች ጋር እንዲሁም ስለሚያገባን እንጦምራለን በሚል መርህ ትኩስ መረጃዎችን በማቅረብ …

የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ አድማጮች እና ተመልካቾች አብራችሁን ትቆዩ ዘንድ የአክብሮት ግብዣችንን እነሆ ,,,, Read more »

ኖርዌጂያዊው የሒልተን ሆቴል ዋና ሥራ አስኪያጅ ነሐሴ 28 ቀን 2007 ዓ.ም. ከሰዓት በኋላ በቂርቆስ ፖሊስ መምርያ ታስረው ከቆዩ ከሰዓታት በኋላ ቃላቸውን ሰጥተው በዋስ ተለቀቁ፡፡ ሚስተር ሀኮን ጋርደር ላርሰን በሆቴሉ በሥራ ላይ እያሉ የፍርድ ቤት የእስር ትዕዛዝ በያዙ ፖሊሶች የተወሰዱት፣ ላለፉት …

የሒልተን ሆቴል ዋና ሥራ አስኪያጅ በቂርቆስ ፖሊስ መምርያ ታስረው ቃላቸውን ሰጥተው በዋስ ተለቀቁ፡፡ Read more »

የዞን9 ጦማርያን ጉዳይ ዳኞች አልተሟሉም በሚል ሰበብ ለ37ተኛ ጊዜ ተቀጥሯል። #Ethiopia #Freezone9bloggers #KangarooCourt በነሶልያና ሽመልስ የክስ መዝገብ ለዛሬ በተደጋጋሚ የተላለፈው የብይን ጥበቃ በድጋሚ ዳኞች አልተሟሉም በሚል ሰበብ ለ37ተኛ ጊዜ ተቀጥሯል። በዳኞች አለመሟላት የተነሳ ችሎቱን ማስቻል አልችልም ብለው በቢሮ ተከሳሾችን እና …

የዞን9 ጦማርያን ጉዳይ ዳኞች አልተሟሉም በሚል ሰበብ ለ37ተኛ ጊዜ ተቀጥሯል። Read more »

አሜሪካ መንግስት ኦፊሳላዊ ድረ ገጽ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ጉዳይ አስተባባሪነት በዓለም ላይ ለተመረጡ 20 ሴት የፖለቲካ እስረኞች መካከል ሶስት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ዘመቻና ማስታወሻ እየተደረላቸው ነው፡፡ ከዛሬ 20 አመት በፊት ሴቶችን ለማብቃት፣ የጾታ እኩልነትን ለማስፈን እና የልጃ ገረዶችን ሰብዓዊ …

ሶስቱ የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ሴት የፖለቲካ እስረኞች በዓለም አቀፍ ደረጃ ዘመቻ እየተደረላቸው ነው Read more »

በዚህ ሳምንት ሕዝባዊ ስራዎች ይኖሩናል!‪ === ሰኞ ጳጉሜ 2/2007 === ‪ የስራ ካላንደራችንን ላልደረሳቸው ሁሉ በማዳረስ እንረባረብ! -====== ድምፃችን ይሰማ :- 1/ ነገ ማክሰኞ ጳጉሜ 2/2007 የትግላችን መለያ ይፋ ይሆናል! ለአራት አመታት ያክል በሰላማዊነት እና ሕጋዊነት የቆየው ትግላችን ሊገለጽበት እና …

ድምፃችን ይሰማ : በዚህ ሳምንት ሕዝባዊ ስራዎች ይኖሩናል!‪ የትግላችን መለያ ይፋ ይሆናል! የማህበራዊ ቦይኮት የትብብር መንፈግ ዘመቻችንን እንጀምራለን! Read more »

በአዲሱ አመት ምን አቅደዋል????? Fitsum Ze Ethiopia ሁለትሺ ሰባት አልቆ ተራውን ለሁለትሺስምንት እያስረከበ ይገኛል። ታዲያ ይህዓመት ለኛ ለኢትዮጵያውያን ምንይዞ ይመጣ ይሆን? መልሱን ለሱ ትተን እኛ በራሳችን በወያኔ እኩይሴራ አንድነቷ ተናግቶ ህልውናዋ ተደፍሮ ስላለችው ስለሃገራችን፤ በስርዓቱጨቋኝ አገዛዝ ስለሚሰቃየው ለህዝባችን ፤በአገዛዙ ትውልድ …

በ2008 አንድ ሆነን በህዝባዊ ዓመጽ ሃገር አጥፊውን ቡድን ማስወገድ በሁሉም የኢትዮጵያ ህዝብ እቅድ ውስጥ ሊገባ እና ሊተገበር ይገባል። Read more »

ብዙ ጊዜ ስለተቃራኒ ፆታ ፍቅር መጻፍ ብዙመ አልወድም ወይም አይመቸኝም ይህ ተከታዩን በቂሊንጦ እስር ቤት ከሰሞኑ የተፈፀመው የቀለበት ስነስርዓት ስሠማ ግን የሆነ የተለየ ነገር ሆኖ ስላገኘሁት ትንሽ ፈለግኩኝ፡፡ Ermias Tokuma Alemayehu ጉዳዩ እንዲህ ነው በተደጋጋሚ ከዚህ ቀደም እዚህ ፌስቡክ ላይ …

የህወሀት እስርና እንግልት ያልበገረው ፍቅር ቂሊንጦ የተካሄደው የቀለበት ስነስርዓት Read more »

አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ

ሰሞናኛ ከሆኑ ጉዳዮች አንዱ አሸብረው የተሸበሩ የዘረኛ ቡድን ካድሬ የሆኑ የሕወሓት ጫጩቶች የማህበራዊ ሚዲያ ጫጫታ ነው::ምሁር በሽታቸው የሆነ ሕወሓቶች ጫጫታቸው ያተኮረው በፕሮፌሰር መስፍን ላይ መሆኑ ምን ያህል በበታችነት ዛሬም እንደሚያላዝኑ ያሳየ ነው::ፕሮፌሰር መስፍን አዳፍኔ የተባለውን የእኩይ ፖለቲከኞችን ሴራ ፍንትው አድርገው …

የሕወሓትን ጓዳ ከነጫጩቶቿ ያንቀጠቀጠው የፕሮፌሰር መስፍን አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

በመከላከያ ሰራዊቱ ላይ የሚደርሰው ግፍ አንደቀጠለ ነው። … በጋምቤላ የወያኔ ታጣቂዎች ዘረፋ ሲቀጥል በደደር ቆቦ ኣንድ የወያኔ ባለስልጣን ተገደለ። … Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) …. የጦርነት ቀጠና በሆነው በምስራቅ ኢትዮጵያ ሰፍሮ የሚገኘው እና ጄነራል ኣብርሃ የሚመራው የደቡብ ምስራቅ እዝ ክፍለጦር …

በመከላከያ ሰራዊቱ ላይ የሚደርሰው ግፍ አንደቀጠለ ነው። በጋምቤላ የወያኔ ታጣቂዎች ዘረፋ ሲቀጥል በደደር ቆቦ ኣንድ የወያኔ ባለስልጣን ተገደለ። (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

Empower women, don’t imprison them! #FreeThe20. ህወሓት/ኢህአዴግ የሴቶች፣ ራሳቸውን ያወቁ ሴቶች፣ ለሀገራቸው ያገባናል ለሚሉ ሴቶች፣ አድርባይ ላልሆኑ ሴቶች፣ እንደ ጣይቱ ሞትን ለማይፈሩ ሴቶች ፀር ነው፡፡ ተወዳዳሪ የማይገኝለት፡፡ ከቻይና በስተቀር፡፡ ይኸ ስርዓት አንድ ሰሞን ‹‹አፈርማቲቭ አክሽን›› ሆኖ ነበር ቋንቋው ሁሉ፡፡ ሴቶችን …

ህወሓት ለሀገራቸው ያገባናል ለሚሉ ሴቶች፣ አድርባይ ላልሆኑ ሴቶች፣ እንደ ጣይቱ ሞትን ለማይፈሩ ሴቶች ፀር ነው፡፡ Read more »

  ይህን ሰሞን እያየን ያለነው ጉዳይ አጅግ የሚገርም እና የለውጥ ሃይል ነን የሚሉ ኣማሳኞች ሳይቀሩ አየተራወጡ ያሉበት የዘረኝነት መነባነብ በኣገሪቱ ስር አንዳይሰድ ትውልዱ እንዳይበከል የሚያስፈራ ጉዳይ መሆኑ ውሎ ኣድርዋል፥፥የሚደርሱኝ መረጃዎች አንደሚጠቁሙት ዘረኝነትን ለማስፋፋት የተለያዩ ኣካላት ገንዘብ መድበው በሃገር ቤት ያለውን …

ዘረኝነት መድሃኒቱ ያልተገኘለት ትልቁ በሽታ እና የበታችነት አባዜ ( ምንሊክ ሳልሳዊ ) Read more »

ከአባይነህ ተገኝ የሰሞኑ የሶርያ እና የኢራቅ ስደተኞች አውሮፓን ማጥለቅለቅ ለአውሮፓውያን ራስ ምታት፣ለአለም ደግሞ ከሁለተኛው የአለም ጦርነት በሗላ ያልታየ አሳሳቢ እና አሳዛኝ ክስተት ሆኗል። በተለይ በተለይ በባህር ዳርቻ ወድቆ ከታየው ከዚያ የብዙዎችን ልብ ከሰበረ ጨቅላ ህጻን ሞት በሗላ አንድ ነገር መደረግ …

ሼህ ሙሃመድ አላሙዲ እንዳይሰሙ Read more »

11 በመቶ እድገት ያስመዘገበ አገር እንዴት 9,7 በመቶ ካስመዘገበ አገር ልምድ ይቀስማል? ‪(ምንሊክ ሳልሳዊ‬ ) የካደውን የረሃብ እና ድርቁን አደጋ ወያኔ ባመነበት ሰአት ላይ አሻንጉሊቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሐይለማሪያም ደሳለኝ በቻይና ተገኝቶ ከቻይና የኢኮኖሚ እድገት ልምድ ለመቅሰም እንደሚፈልግ ሲደሰኩር ተሰምቷል ፡፡ …

11 በመቶ እድገት ያስመዘገበ አገር እንዴት 9,7 በመቶ ካስመዘገበ አገር ልምድ ይቀስማል? ‪(ምንሊክ ሳልሳዊ‬ ) Read more »

የህገ-ወጡ መጅሊስ አመራሮች በሶላት ሰአት በመካ እየተዝናኑ፤የህዝብን ገንዘብ እየመዘበሩ መሆናቸውን የቢቢኤን ምንጮች በቪዲዪ በመቅረጽ አጋለጡ ተቃውሞም ገጥሟችዋልለሃጅ የሄዱ ሙስሊሞች በመስተግዶ በችግር እየተሰቃዩ ባሉበት ይህን ማድረጋቸው እንዳሳዘናቸው ሙስሊሙም በየደረሱበት ሊቃወማቸው እንደሚገባ ተገለጸ ቢቢኤን፤- ነሃሴ 29/2007 የህገ-ወጡ መጅሊስ ምዝበራ ከትላንት እስከ ዛሬ …

የህገ-ወጡ መጅሊስ አመራሮች በሶላት ሰአት በመካ እየተዝናኑ፤የህዝብን ገንዘብ እየመዘበሩ መሆናቸውን ተገለጸ Read more »

ኢትዮጵያ እና ሱዳንን በሚያዋስኑ የመተማ እና ገላባት ከተሞች የመተማ ነዋሪዎችን ቁጣ ተከትሎ ውጥረት መንገሱን የአከባቢው ነዋሪዎች ለምንሊክ ሳልሳዊ ጠቁመዋል ፡፡ነዋሪዎቹ እንዳስታወቁት ባለፈው ሳምንት የአስረአንድ ኢትዮጵያውያን መታረድ የፈጠረው ሕዝባዊ ቁጣ አከባቢውን ውጥረት ውስጥ በመከትቱ ድንበሩ የተዘጋ ሲሆን የከተሞቹ የንግድ እንቅስቃሴ ጭር …

በኢትዮጵያ ሱዳን ድንበር መተማ ገላባት ውጥረት ነግሷል ፡፡ Read more »

የወያነ ጉጅሌ አገዛዝ በፈጠራ የአሸባሪነት ክስ አቅርቦባቸው በራሱ ችሎት እና አቃቢ ሕግ ሊፈርድባቸው ሲዘጋጅ አለም አቀፍ ጫና በመብዛቱ በነጻ እንዲፈቱ በካንጋሮው ፍርድ ቤት የተወሰነላቸው ሃብታሙ አያሌው እና አብርሃም ሰሎሞን እስካሁን እስር ቤቱ ያልፈታቸው ሲሆን ሀብታሙ አያሌውን ፍርድ ቤት ባዘዘው መሰረት …

በነጻ የተሰናበተው ሃብታሙ አያሌው ያልተፈታበት ጉዳይ ነገ በልደታ ችሎት ይታያል። Read more »

በባህርዳር ሁለት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ታሰሩ • ‹‹ሲገረፉ ተባባሪያቸውን ይናገራሉ፡፡›› ፖሊስ በባህርዳር የሰማያዊ ፓርቲ የክልል ምክር ቤት ዕጩ ተወዳዳሪ የነበሩት አቶ ወርቁ ጥላሁንና የፓርቲው አባል የሆኑት አቶ ሲሳይ ታፈረ መታሰራቸውን የፓርቲው የምዕራብ ጎጃም ዞን ፀኃፊ አቶ መልካሙ ታደለ ለነገረ ኢትዮጵያ …

በባህርዳር የሰማያዊ ፓርቲ የክልል ምክር ቤት ዕጩ ተወዳዳሪ የነበሩት ታሰሩ:: Read more »

እውነትን ውጠን ራሳችንን በማረም ከታሪክ ተጠያቂነት እንዳን::(ምንሊክ ሳልሳዊ)   …… ይጻፋል::…ይነገራል::…ይደሰኮራል::…ፕሮፓጋንዳው ተጣፍጦ ይቀርባል::..ራሳችን እናርም::ምን ጎደለ?የሚል ጠፋ::ተስፋ የተሰቀለ ዳቦ ከሆነ ለውጥ ሁሉ የጭብጨባ አሽኮለሌ ከሆነ ቆየ::ምንም ፈቀቅ የለም::ኑ እንዋቀስ:: ኑ እውነትን እንዋጥ:: ኑ እንገላልጠው::ባሌለ ነገር ላይ ባልተፈጠረ ነገር ላይ ባልተወረደ ጉዳይ …

እውነትን ውጠን ራሳችንን በማረም ከታሪክ ተጠያቂነት እንዳን::(ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

– የኢትዮጵያ ድርቅና ረሃብ አሳሳቢ ሆኗል :: – ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች የሚደረገው ግድያ አሳሳቢ እየሆነ መጥቷል :: – ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ቀዳሚ ቦታ ይዛለች :: – አልሸባብ በሱማሊያ ውስጥ የአፍሪካ ህብረት የሰላም አስከባሪ ኃይል የጦር ካምፕን አጠቃ :: – የኢቦላ …

የኢትዮጵያ‬ ድርቅና ረሃብ … ባልታወቁ ሰዎች የሚደረገው ግድያ አሳሳቢ እየሆነ መጥቷል::(ፍኖተ ዴሞክራሲ) Read more »

አዳማ ከተማ በግራፊቲ ጹሁፍ ተጠለቅልቃ ማደሯን ምንጮች ከስፍራው ገለጹ::#Ethiopia #MinilikSalsawi አዳማ ከተማ በኮሚቴዎቹ ላይ የፈረደውን ኢህአዴግን በሚያሳስቡ በሚያስጠነቅቁ የግሬቪቲ ፅሁፎች ተፅፈው ማደራቸውን የቢቢኤን ምንጮች ገለፁ::በዛሬው እለት በአዳማ ከተማ ተፅፈው ካደሩት መካከል የተቀበረች ፍትህ ቀባሪዋን ትቀብራለች፣ ፍትህ ለኮሚቴው፣ ትግላችን ይቀጥልል ፣ …

አዳማ ከተማ በግራፊቲ ጹሁፍ ተጠለቅልቃ ማደሯን ምንጮች ከስፍራው ገለጹ:: Read more »

ሠላማዊ ትግል ስንል? በፍቃዱ ዘ ኃይሉ / Zone 9………. ሠላማዊ ትግል ደርዘ ብዙ ትንቅንቅ ነው፡፡ አንዳንዶች ‹ሕጋዊ መንገዶችን ብቻ መጠቀም ነው› ብለው የምናሉ፤ ነገር ግን በዚህ የማይወሰንበት ጊዜአለ፡፡ ሠላማዊ ትግል ከነፍስ ማጥፋት፣ አካላዊ ጉዳት ከማድረስ እና ንብረት ከማውደም መቆጠብን ብቻ …

ሠላማዊ ትግል ስንል? በፍቃዱ ዘ ኃይሉ Read more »

“አዲሱ ዓመት የሰላም፣ የዕድገትና የብልግና ይሁንልዎ!” (የብልግና ላይ አስምረን አልፈናል) የሚል የከፍተኛ ባለስልጣን ምኞት ካነበብክ፥ አትደንግጥ። ያለኸው ኢትዮጵያ ነውና፣ ይከሰታል። ልታነብ ትችላለህ። Yohanes Molla የወዳጆች ማኅበር ስብሰባ ፍቃድ እንኳን ስንት እክል ሊገጥመው በሚችልበት አገር ውስጥ፥ “በመዲናው የሚገኙ የሌላ አገር ስደተኞች …

“አዲሱ ዓመት…የብልግና ይሁንልዎ!” የሚል የባለስልጣን ምኞት ካነበብክ፥ አትደንግጥ ! ያለኸው ኢትዮጵያ ነውና Read more »

  Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – በሃሳብ መለየት ብቻ በተከታታይ ደብዛቸው የጠፋውን የሕወሓት አገዛዝ አባላትን በተመለከተ በኢሕአዴግ ድርጅቶች ካድሬዎች መካከል በደህንነት ቢሮው ላይ የተነሱ ጥያቄዎች ውዝግባቸው ሊቋጭ እንዳልቻለ ለብአዴን በአመራርነት የሚያገለግሉ ለደህንነት ቢሮ ቅርብ የሆኑ ምንጮች ለምንሊክ ሳልሳዊ ጠቁመዋል::ካለፉት ሁለት …

የደህንነት ቢሮው ውዝግብ ሊቋጭ አልቻለም::መቀሌ ላይ የታገቱ የደህንነት አባላት ጉዳዩ እንዲያገረሽ አድርገውታል:: Read more »

“ሕወሓት በትግራይ ስም እየነገደ ነው፡፡ የትግራይ ሕዝብ በህወሓት ስም መልካም ገጽታው እየጎደፈ ነው፡፡” በፍቃዱ ኃይሉ ከቂሊንጦ እስር ቤት —————————- ማስታወሻ፡- ቀጥሎ የምታነቡት ጽሑፍ በፍቃዱ ኃይሉ ከቂሊንጦ እስር ቤት ለነገረ ኢትዮጵያ የላከው ነው፡፡ ጽሑፉ በአማርኛና ትግርኛ እንዲነበብለት በጠየቀው መሰረት አማርኛው ቀጥሎ …

“ሕወሓት በትግራይ ስም እየነገደ ነው፡፡ የትግራይ ሕዝብ በህወሓት ስም መልካም ገጽታው እየጎደፈ ነው፡፡” በፍቃዱ ኃይሉ ከቂሊንጦ እስር ቤት Read more »

የባህር ዳር ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ሰራተኞች የስራ ማቆም አድማ ማድረጋቸው ተገለፀ ‪#‎Ethiopia‬   = በዛሬው ዕለት ስራ የለም፡፡ ስራ አቁመናል፡፡ የገቡ ሰራተኞች ቢኖሩም ቁጭ ከማለት ውጭ ስራ እየሰሩ አይደለም፡፡ አብዛኛው ሰራተኛ ዝም ብሎ ቁጭ ብሏል = የባህርዳር ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ሰራተኞች የስራ …

የባህር ዳር ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ሰራተኞች የስራ ማቆም አድማ ማድረጋቸው ተገለፀ:: Read more »

ጠ/ ምኒስቴ ሃይለማርያም ለሰቆጣ ህዝብ ዛሬ የሻዳይ በህል ለማየት ነው ለእግረመንገዳቸው መጎብኘት የነበረባቸው? የሰቆጣ የላሊበላ ኣውራጃ ህዝብ በድርቅ በተለያዩ የተፈጥሮ ችግር በመልካም ኣስተዳደር በፍትህ እጦት ምክንያት ወደስደት መበታተን ከጀመረ ኣመታት ኣሰቆጥራል በተለይ ባለፉት ሁለት ኣመታትና ዘንድሮ የኣገው ህዝብ እንስሳ ዘቤቱ …

የሃደለማርያም ደሳለኝ ሽመትና የሰቆጣ ጉብኝት Read more »

መረጃ ሙሉ ያደርጋል ለዚህ ደግሞ የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ ሳምንታዊ ዜናዎችን እንዲሁም ከሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ግሩፕ አክቲቪስት ብሩክ ሽመልስ ከጀርመን(ኑረምበርግ) ጋር ያደረግነውን ቃለ -መጠይቅ በሙዚቃ አዋዝተን ይዘን ቀርበናል።ቆይታችሁ ከኛ ጋር ይሁን [youtube http://www.youtube.com/watch?v=q46JgcImKD8]

‪- ወያኔ‬ ተጨማሪ መሬት ለሱዳን ሊሰጥ ነው ተባለ::ፍኖተ‬ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ በሳተላይት የሚሰራጭ የራዲዮ ፕሮግራም (‪‎FINOTE‬ DEMOCRACY SATELLITE RADIO) ‪‎- የጉባዔና‬ ምርጫ ጋጋታ ፋይዳ ቢስነቱ ሲነገር ለ2ሺ ሰዎችና ለበዓል ተብሎ ብዙ መቶ ሚሊዮን ብር ወደመ፤ ‪‎- ፍርድ‬ ቤት ሲለቅ …

ወያኔ‬ ተጨማሪ መሬት ለሱዳን ሊሰጥ ነው :: …. የጋሞን‬ ሕዝብ የሚያንቋሽሸው መጽሃት በስተጀርባ ወያኔ መኖሩም ታወቀ:: (ፍኖተ‬ ዴሞክራሲ) Read more »

ኄኖክ ኄኖክ  – የባሕር ኀይላችን(Our Navy) . ከገናናው አክሱምና የካሌብ ቀይ ባህራዊ ሞገድ ደማቅ ታሪክ መነሳቱን ለጊዜው ቸል እንበለውና ወደ ትናንቱ እውነት እንመለስ። . ለእኔና በእኔ ትውልድ አዙሪት ውጥስ የተፈጠርን በሙሉ አልፎ አልፎም ቢሆን በጆሮዎቻችን “አየር ሃይል” እና “ጦር ሃይል” …

የባሕር ኀይላችን(Our Navy) Read more »

አትኩሮታችን ከፖለቲካ ጥላቻ ወጥቶ ሕወሓትን በመደምሰስ ላይ መሆን አለበት(እውነትን የመዋጥ ግዴታ) — Minilik Salsawi —- በለውጥ ሃይሎች መካከል ልዩነቶች አሉ ይኖራሉ ይህ አዲስ ነገር አይደለም::ልዩነት ለዘላለም ይኑር::የለውጥ ሃይሉ በርካታው የፖለቲካ ብስለት ስላለው ይህን ያህል የትግሉ ችግር ባይሆንም አልፎ አልፎ በሚከሰቱ …

አትኩሮታችን ከፖለቲካ ጥላቻ ወጥቶ ሕወሓትን በመደምሰስ ላይ መሆን አለበት::(እውነትን የመዋጥ ግዴታ) ምንሊክ ሳልሳዊ‬ Read more »

አቶ በረከት ስምኦን በማሌዢያ ፒናንግ ደሴት የንግድ እና መኖሪያ ሕንጻ ቤት እያስገነቡ ነው:: – Minilik Salsawi – የለውጥ ሃይሉ እርስ በእርሱ በፖለቲካ ጥላቻ ሲጠዛጠዝ በሃገር እና ሕዝብ ላይ ዘረፋው ቀጥሏል:-ከጸረ – ሙስና ኮሚሽን ከመዝገብ ቁጥር /203/2007 ከተገኘው መረጃ መሰረት አቶ …

አቶ በረከት ስምኦን በማሌዢያ ፒናንግ ደሴት የንግድ እና መኖሪያ ሕንጻ ቤት እያስገነቡ ነው:: Read more »

ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ በሳተላይት የሚሰራጭ የራዲዮ ፕሮግራም (FINOTE DEMOCRACY SATELLITE RADIO) የነሐሴ 23 ቀን 2007 ዓ.ም.ዜና (August 29, 2015 News) ‪የመኢአድ‬ የአመራር አባል ፍርድ ቤት በነጻ ቢለቀውም ፖሊስ አልፈታም አለ ‪‎በሶማሊያ‬ የዘመተው የወያኔ ጦር ጉዳተኞች ጅጅጋ መጡ ‪‎የሶማሊያ‬ …

የመኢአድ‬ የአመራር አባል ፍርድ ቤት በነጻ ቢለቀውም ፖሊስ አልፈታም አለ :: ‪‎በሶማሊያ‬ የዘመተው የወያኔ ጦር ጉዳተኞች ጅጅጋ መጡ:: (ፍኖተ ዴሞክራሲ) Read more »

  የማለዳ ወግ … የቅጥፈት ዲፕሎማሲ ! ======================== * ” ሰራተኞች የሳውዲ ባህል እና አኗኗርን በተገቢ መንገድ እንዲያውቁ ተደርገው የሰላጠኑ ናቸው !” ባለስልጣኑ እአአ በ2012 ዓም * ” …ኢትዮጵያውያን የቤት ሰራተኞች ነፍስ በማጥፋት ቁጥራቸው እየጨመረ መጥቷል ፣ ጉዳዩ እስኪጣራ ከኢትዮጵያ …

የማለዳ ወግ … የቅጥፈት ዲፕሎማሲ ! ነቢዩ ሲራክ Read more »

ከአቤቱታ ሮሮ እና ብሶት ተላቆ ተጨባጭ ስራ መስራት ያለበት ጊዜ ላይ መሆናችንን እንወቅ:: — Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ)​ — ገባንም አልገባንም መጻፋችንን መመካከራችንን አናቋርጥም::ዋናው ጉዳያችን ወያኔን ገንድሶ መጣል ላይ መሆኑ መዘንጋት የለብንም::ካሁን በፊት የተሰሩ ስራዎችን መከለስ እና እንዳላዋጡ ማመንም ግድ …

ከአቤቱታ ሮሮ እና ብሶት ተላቆ ተጨባጭ ስራ መስራት ያለበት ጊዜ ላይ መሆናችንን እንወቅ:: Read more »

አርቲስት ደበበ እሸቱ የተረጎመው መፅሐፍ በጣይቱ የትምህርትና የባህል ማዕከል ተመረቀ:: “የአማራ ገዢ መደብ” የሚለውን የፈበረከው ማነው? የጎሳ ጥላቻን የፈጠረው ማነው? ኢትዮጵያ እንድትጠፋ አሁን የሚያምሳትን ችግር የጠነሰሰው ማነው? ……………………………………………………………. የነዚህን ጥያቄዎችን መልስ አርቲስት ደበበ እሸቱ ከተረጎመው መፅሐፍ ታገኙታላችሁ:: መፅሐፉ በዕለተ አርብ …

አርቲስት ደበበ እሸቱ የተረጎመው መፅሐፍ በጣይቱ የትምህርትና የባህል ማዕከል ተመረቀ:: Read more »

የመንግስት ፕሮግራምና ፕሮጀክቶች ለእኛም ፕሮግራምና ፕሮጀክቶች መኖር አስፈላጊነት አመላካች ናቸው! (ድምፃችን ይሰማ) ቅዳሜ ነሐሴ 23/2007 ፕሮግራም አንድ ድርጅት ወይም መንግስት በረጅም ጊዜ ውስጥ ሊያሳካ የሚፈልገው እቅድ ነው፡፡ በስሩ ተዛማጅነት ያላቸውና የሚቀናጁ ፕሮጀክቶችን የሚያካተት ነው፡፡ ፕሮጀክት በአንፃሩ በጊዜ እጅጉን የተገደበ፣ ሊያመጣው …

የመንግስት ፕሮግራምና ፕሮጀክቶች ለእኛም ፕሮግራምና ፕሮጀክቶች መኖር አስፈላጊነት አመላካች ናቸው! (ድምፃችን ይሰማ) Read more »

አቤል አፍሬም ይባላል፡፡ተወልዶ ያደገው አዲስ አበባ ነው፡፡ አቤል ሰማያዊ ፓርቲን ከተቀላቀለ ጀምሮ በገዥው ፓርቲ ደህንነቶችና ፖሊሶች ከፍተኛ ድብደባና ጫና እንደ ማንኛውም የፓርቲው አባላት ሲያስተናግድ ቆይቷል፡፡ አቤል ሰማያዊ በሚያዘጋጃቸው ሰልፎች ላይ ሁሌም ከፊት መቆም የሚወድ እና ገፈቱን ለመጎንጨት የማያመነታ ቆራጥ ልጅ …

አቤል አፍሬም ማን ነው? በእነ ብርሃኑ ላይ ለምን መሰከረ? Read more »

ሰራዊቱ የተቃዋሚ ሃይሎችን ጫን ያለ ጉልህ እንቅስቃሴ አድብቶ እየጠበቀ ነው:: ..   Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ)  :-  ወያኔ በፓርቲው መርሃግብር ጠርቦ የገነባው እና የመከላከያ ሰራዊት የሚለው ሃይል ውስጡ በስፋት በለውጥ ጥያቄዎች እየተንተከተከ ሲሆን የተቃዋሚ ሃይሎችን ጫን ያል ጉልህ እንቅስቃሴ አድብቶ …

ሰራዊቱ የተቃዋሚ ሃይሎችን ጫን ያለ ጉልህ እንቅስቃሴ አድብቶ እየጠበቀ ነው:: Read more »

የአምባገነኖች ክለብ “እከክልኝ ልከክልህ” በጉልህ የታየበት ጉባዔ።  (Daniel Dirsha) ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ 10ኛ ጉባዔውን በመቀሌ ከተማ ዛሬ ነሐሴ 22 ቀን 2007 ዓ.ም ጧት ጀምሯል። ሀገሪቱ ሠላማዊ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ለማድረግ የማይቻል መሆኑን ያመኑ የትጥግ ትግል እያካሄዱ በሚገኙበት ሀገር “በሀገሪቷ ሠላም ሰፍኗል” …

የአምባገነኖች ክለብ “እከክልኝ ልከክልህ” በጉልህ የታየበት ጉባዔ። (Daniel Dirsha) Read more »

‎የነሐሴ‬ 21 ቀን 2007 ዓ.ም.ዜና (August 27, 2015 ‪#‎News‬) ‪የወያኔ‬ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ቀጥሏል ተለጣፊዎችም አመራራቸውን አሳወቁ በሜዲትራኒያን‬ ባህር እንዲሁም ኦስትርያ ውስጥ ስደተኞች በአየር እጥረት ምክንያት ታፍነው ሞተው ተገኙ ‪የደቡብ‬ ሱዳን ፕሬዚዳንት የእርቅ ስምምነቱን ፈረሙ ‪በሱማሊያ‬ ውስጥ የአልሸባብ ታጣቂዎች ባደረጉት …

በሜዲትራኒያን‬ ባህር እንዲሁም ኦስትርያ ውስጥ ስደተኞች በአየር እጥረት ምክንያት ታፍነው ሞተው ተገኙ Read more »

በማኅበረ ቅዱሳን የልማት ተቋማት አስተዳደር የንዋያተ ቅድሳት ማምረቻ ክፍል ነሐሴ 18 ቀን 2007 ዓ.ም ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ ቃጠሎ እንደደረሰበት የልማት ተቋማት አስተዳደር ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ ኃይሉ ፍስሐ ገለጹ፡፡ መረጃው ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት እንደደረሳቸው የገለጹት አቶ ኃይሉ …

የማኅበረ ቅዱሳን ንዋያተ ቅድሳት ማምረቻ ክፍል ቃጠሎ ደረሰበት Read more »

የወያኔ የድንቁርና ተቋማት ያፈሯቸው ወጣት «ምሁራን» – Achamyeleh Tamiru የራሱ የኑሮ መመሪያ እምነት [ideology] የሌለው ያሁኑ የኢትዮጵያ ወጣት «ምሁር»፤ አገራችን በዚህ ወቅት የደረሰችበትን «ደረጃ» ሲገመግም፥ ወያኔ በቴሌቨዥን ኑሯችንን በማይመስሉ የስኬት አሃዞች አጅቦ የሚያሳየንን የወያኔ ዘመን ኢትዮጵያና የቀድሞ ስርዓቶች ኢትዮጵያን ውድድር …

የወያኔ የድንቁርና ተቋማት ያፈሯቸው ወጣት «ምሁራን» – Achamyeleh Tamiru = Read more »