የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ ቁጣ ተጠናክሮ ቀጥሏል::
ከዳንሻ አከባቢ የሚወጡ ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት በቅርቡ በሕወሓት ተላላኪዎች እና በወልቃይት ጠገዴ ነዋሪዎች መካከል የተደረገው የሽምግልና ሂደት ተከትሎ አለመስማማቶች እየሰፉ በመምጣታቸው የዳንሻ ነዋሪዎች በከፍተኛ ቁጣ ለተቃውሞ ሰልፍ መዘጋጀታቸው ታውቋል::በወልቃይት ጠገዴ ሰሞኑን የሕዝቡን ቁጣ ማየሉን ተከትሎ ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ ከጎንደር በመነሳት ሁመራ …