ወያኔ ተጨማሪ መሬት ለሱዳን ሊሰጥ ነው :: …. የጋሞን ሕዝብ የሚያንቋሽሸው መጽሃት በስተጀርባ ወያኔ መኖሩም ታወቀ:: (ፍኖተ ዴሞክራሲ)
- ወያኔ ተጨማሪ መሬት ለሱዳን ሊሰጥ ነው ተባለ::ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ በሳተላይት የሚሰራጭ የራዲዮ ፕሮግራም (FINOTE DEMOCRACY SATELLITE RADIO)
- የጉባዔና ምርጫ ጋጋታ ፋይዳ ቢስነቱ ሲነገር ለ2ሺ ሰዎችና ለበዓል ተብሎ ብዙ መቶ ሚሊዮን ብር ወደመ፤
- ፍርድ ቤት ሲለቅ ወያኔ ይይዛል፤
– 4.5 ሚሊዮን ረሃብተኞች መኖራቸውን የተባበሩት መንግስታት አጋለጠ፤
- የደቡብ ሱዳን ስምምነት አይበረከትም ተባለ
- የጋሞን ሕዝብ የሚያንቋሽሸው መጽሃት በስተጀርባ ወያኔ መኖሩም ታወቀ፤
- ኢሳያስን የመንን ለማስታረቅ ጥረቱ ከሸፈ
- ሳውዲ የመንን ለማውደም በጀመረችው ጦርነት በሀግሪቷ ረሃብ መጣ ተባለ
የዜናው ፍካሬ ዛሬ ከትላንት ተሻለ የሚል መልእክትን ያዝለ ባይሆንም ያው መዘገብ መመዝገብ ስላለበት እነሆ ።
ለዝርዝር ዜናዎች > ከታች ይጫኑ (to listen detail news click below)
TO READ http://www.finote.org/fikareaug31.pdf
To LISTEN PART 1 http://www.finote.org/Aug30EVE_Hr1B.mp3
To LISTEN PART 2 http://www.finote.org/Aug30EVE_Hr2B.mp3
ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ በሳተላይት የሚሰራጭ የራዲዮ ፕሮግራም (FINOTE DEMOCRACY SATELLITE RADIO)
ነሐሴ 24 ቀን 2007 ዓ.ም. ፍካሬ ዜና -AUGUST 30, 2015 WEEKLY NEWS SUMMARY