የተለያዩ አገራት ዲፕሎማሲያዊ ድጋፋቸዉን ለሳዑዲ አረቢያ እየሰጡ ነዉ። ሱዳን፣ጅቡቲ፣ ኳታር፣ባህሬን፣የተባበሩት አረብ ኢምሬትስና፣ቱርክ በይፋ ከሳዑዲ አረቢያ ጎን ቆመናል እያሉ ነዉ። ዮርዳኖስ ሳዑዲን በመደገፍና ኢራንን በመቃወም ካሉት አገራት ተርታ እራሷን አሰልፋለች። የኢራንን ፍላጎት በሟሟላት የሚታወቁት ቻይናዎች አብዛኛዉ የነዳጅ ዘይት ፍጆታቸዉ …

ኢራን የሚደርስባት የዲፕሎማሲ ኪሳራ እየጨመረ መሆኑ ታወቀ:: Read more »

Saudi prince arrested on private plane with 2 tons of drugs in Lebanon

  የሳኡዲ ልኡል የአደንዛዥ እጽ ሲያዘዋውሩ በሊባኖስ ፖሊሶች በቁጥጥር ስር ዋሉ:: የሳኡዲው ልኡል አብደላ ሞህሰን ቢን ዋሊድ ቢን አብደላዚዝ እና አራት ወዳጆቻቸው የግል አይሮፕላናቸውን በመጠቀም በሊባኖስ ቤይሩት አየር ማረፊያ ከሁለት ቶን ካፕታጎን ክኒኖች እና ከኮኬይን እሽጎቻቸው ጋር በሕገወጥ መንገድ አደንዛዥ …

የሳኡዲ ልኡል ካፕታጎንና ኮኬይን የአደንዛዥ እጽ ሲያዘዋውሩ በሊባኖስ ፖሊሶች በቁጥጥር ስር ዋሉ:: Read more »

የሳኡዲን ንጉስ ሰልማንን ልክ እንደ ግብፁ ሙርሲ ከስልጣን ለማሶገድ ምዕራባውያን እና ጀሌዎቻቸውን እያሴሩ ነው  Muslim Wedaje ይህን ፅሁፍ ለመፃፍ ያነሳሳይ ኢነዲፔንደንት የተሰኘው የእግሊዙ ጋዜጣ ንጉስ ሰልማን ከስልጣን እንዲወገዱ መፈንቅለ ስልጣን ለማድረግ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን መዘገቡን ተከትሎ ነው፡፡ ጋዜጣው ስማቸው እንዲጠቀስ …

የሳኡዲን ንጉስ ሰልማንን ልክ እንደ ግብፁ ሙርሲ ከስልጣን ለማሶገድ ምዕራባውያን እና ጀሌዎቻቸውን እያሴሩ ነው Read more »

የወያኔው መንግስት እና መጅሊስ ሳኡድ አረቢያ ውስጥ በተከሰተው አደጋ የሚጠበቅባቸውን ሃላፊነት አልተወጡም:: የሚለውን የመረጃ Mereja.com ዘገባ http://www.mereja.com/amharic/archives/468473 ተከትሎ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት የሃጂ ጉዞ ጉዳይ ቢሮ መግለጫ አውጥቷል::በሳኡድ አረቢያ በሚና በሃጅ ጸሎት ላይ በተፈጠረው መጨናነቅ በተከሰተው አደጋ አስራሶስት ኢትዮጵያውያን …

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት የሃጂ ጉዞ ጉዳይ ቢሮ መግለጫ አውጥቷል:: አስራሶስት ኢትዮጵያውያን ሲሞቱ ሃያስድስት ቆስለዋል:: Read more »

  የማለዳ ወግ … የቅጥፈት ዲፕሎማሲ ! ======================== * ” ሰራተኞች የሳውዲ ባህል እና አኗኗርን በተገቢ መንገድ እንዲያውቁ ተደርገው የሰላጠኑ ናቸው !” ባለስልጣኑ እአአ በ2012 ዓም * ” …ኢትዮጵያውያን የቤት ሰራተኞች ነፍስ በማጥፋት ቁጥራቸው እየጨመረ መጥቷል ፣ ጉዳዩ እስኪጣራ ከኢትዮጵያ …

የማለዳ ወግ … የቅጥፈት ዲፕሎማሲ ! ነቢዩ ሲራክ Read more »

ህውሓት ባካሄደችው ጠቅላላ ጉባሄ ከመረጠቻቸው 9 ከፍተኛ አመራሮች መካከል ወ/ሮ አዜብ መስፍን ይገኙበታል፡፡ የወ/ሮ አዜብ መስፍን በከፍተኛ አመራር ደረጃ መመራጣቸው ፣በቀጣይ በድርጅቱ ውስጥ የአቶ መለስ …ዜናዊ “ዕራይ” ከሚዲያ ሽፋን እና ከንግግር ድምቀት ባለፈ የባለቤታቸውን “ራእይ” በተግባር ለመፈፀም እና ለማስፈፀም ከፍተኛ የሆነ ትጋት እንደሚያደርጉ የሚጠበቅ ነው፡፡ ከውሓት ጀርባ ድርጅቱን የሚመሩት አቦይ ስብሓት ነጋ እና የእሳቸውን ቡራኬ […]

ሳውዲ አረቢያ ሪያድ ከተማ ንጉስ ካሊድ ስፔሻል የአይን ህክምና ማዕከል ላለፉት 20 አመታት ያገለገሉት አቶ አስፋው ጁን 5 2015 ባልታወቀ ምክንያት መኖሪያ ቤታቸው ውስጥ ወድቀው ብቂ ህክምና ስይደረግላቸው ህይወታቸው ማለፉን እማኞች ይገልጻሉ ። በአቶ አስፋው አሞሞት ግራ የተጋቡት ቤተሰቦችና የሲውዲን መንግስት አስከሬኑ እንዲመረመር ጥያቄ ቢያቀርብም ስለ አሞሞቱ የሚያስረዳ ግልጽ የሆነ ነገር እስካሁን ባለ መቅረቡ ላለፉት […]

መከላከያ ሰራዊቱ ጥቃት ወይም ወረራ ለማድረግ ከፍተኛ ሰራዊት እያከማቸባቸዉ በሚገኙት በሰሜኑ አካባቢዎች አለመረጋጋት ነግሰዋል። በትናንትናዉ እለት አንድ ጓድ መሪ 9 የሰራዊት አባላትን ከመመሪያ ዉጭ ይዞ በመንቀሳቀሱ እርሱን ለመከተል ፍለጋ ላይ የነበረ አነስተኛ የጦር ክፍል የኤርትራን ቀጠና አልፎ በመሄዱ ተደምስሷል። ኤርትራም ያለው ሀይል በኢትዮጵያ በድንበር ላይ ተሰድሮ ዉጥረቱ እጅግ ተባብሶ መቀጠሉን ከስፍራዉ የደረሰን መረጃ ይጠቁማል። ድል […]

የማለዳ ወግ…የባለስልጣኖቻችን ጉብኝትና የእኛ ኑሮ…. ! ነቢዩ ሲራክ ================================ * ከገበያ ያላለፈው የባለስጣኖቻችን የሳውዲ ጉብኝት … * የባለስልጣኖቻችን ጉብኝቱ ትናንትና ዛሬ .. * ባለስልጣኗ ብላቴናው መሀመድን ሳይጎበኙት ሄዱ … * የሽሜሲው ውይይትና የሳውዲ ባለስልጣን ምላሽ ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን በምንገኝበት በሳውዲ …

የማለዳ ወግ…የባለስልጣኖቻችን ጉብኝትና የእኛ ኑሮ…. ! ” ባለስልጣናቱ የሚመጡት በስራ ስም ለገብያ ነው! ” ነቢዩ ሲራክ Read more »