የኢትዮጵያ ድርቅና ረሃብ … ባልታወቁ ሰዎች የሚደረገው ግድያ አሳሳቢ እየሆነ መጥቷል::(ፍኖተ ዴሞክራሲ)
– የኢትዮጵያ ድርቅና ረሃብ አሳሳቢ ሆኗል ::
– ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች የሚደረገው ግድያ አሳሳቢ እየሆነ መጥቷል ::
– ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ቀዳሚ ቦታ ይዛለች ::
– አልሸባብ በሱማሊያ ውስጥ የአፍሪካ ህብረት የሰላም አስከባሪ ኃይል የጦር ካምፕን አጠቃ ::
– የኢቦላ በሽታ ከሴየራ ሊዮን ገና ያልጠፋ መሆኑ ታወቀ ::
– የሱዳን ፕሬዚዳንት በሽር ወደ ቻይና መሄድ ተቃውሞ አስነሳ ::
– የተመድ ሰብአዊ መብት ድርጅት ቻድ አሸባሪዎችን ለመቅጣት የወሰደውን የፍርድ ሂደት ተቃወመ::
ለዝርዝር ዜናዎች > ከታች ይጫኑ (to listen detail news click below)
To LISTEN PART 1 http://finote.org/Sept01EVE_Hr1B.mp3
To LISTEN PART 2 http://finote.org/Sept01EVE_Hr2B.mp3
ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ በሳተላይት የሚሰራጭ የራዲዮ ፕሮግራም (FINOTE DEMOCRACY VOICE OF ETHIOPIAN UNITY SATELLITE RADIO
[youtube http://www.youtube.com/watch?v=S3TzBHPjvDs]