የኦፌዴን ፓርቲ የስራ አስፈጻሚ አባል ለስደት መዳረጋቸው ታወቀ
የኦሮሞ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ፓርቲ (ወይም ኦፌዴን) የስራ አስፈጻሚ አባል እና የሶሾ-ኢኮኖሚክ ደፓርትመንት ሃላፊ የነበሩት ዶ/ር ታመነ ለታ ለስደት መዳረጋቸውን “ኦሮሞ ፓርላመንታሪያንስ” የተባለ ድረ-ገጽ ዘግቧል። ከድረ-ገጹ ጋር ቃለመጠይቅ ያደረጉት ዶ/ር ታመነ ለምን እንደተሰደዱ ሲገልጹ፦ ምንም እንኳ የህጋዊ ፓርቲ አባል ቢሆኑም …