የሂውማን ራይትስ ዎች ዘገባ እና የኢትዮጵያ አስተያየት
የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ድርጅት ሂውማን ራይትስ ዎች የኢትዮጵያ መንግስት ከኢትዮጵያ የሚያገኘውን የልማት ርዳታ ህዝቡን ለመጨቆን ይጠቀምበታል ሲል በመክሰስ ያወጣው ጽሁፍ ሚዛናዊ እንዳልሆነ የኢትዮጵያ መንግስት የስነ ምግባራት እና የጸረ ሙስና ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት መምርያ ዳይሬክተር አቶ ብርሀኑ አሰፋ ገልጸዋል።
የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ድርጅት ሂውማን ራይትስ ዎች የኢትዮጵያ መንግስት ከኢትዮጵያ የሚያገኘውን የልማት ርዳታ ህዝቡን ለመጨቆን ይጠቀምበታል ሲል በመክሰስ ያወጣው ጽሁፍ ሚዛናዊ እንዳልሆነ የኢትዮጵያ መንግስት የስነ ምግባራት እና የጸረ ሙስና ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት መምርያ ዳይሬክተር አቶ ብርሀኑ አሰፋ ገልጸዋል።