የወ/ሪት ብርትኳን ሚደቅሳ የይቅርታ ደብዳቤና እንድምታው

በእርግጥ በእድሜ ከወጣትነቱ ወደ ጎልማሳነቱ ሊሻገሩ ነው። ወደ ፖለቲካው የገቡት እንደሌሎቹ ቀደም ብለው ባይሆንም በዙም ደግሞ አልዘገዩም።