‹‹የለጋሾች ዕርዳታ በኢትዮጵያ አፈናን ያባብሳል›› ሂውማን ራይትስ ዎች
(በዘካሪያስ ስንታየሁ)
ለጋሾች ለኢትዮጵያ የሚያደርጉትን ዕርዳታ፣ መንግሥት የፖለቲካ ተቃውሞን ለማፈን እየተጠቀመበት ነው ሲል ሂውማን ራይትስ ዎች ትናንትና ባወጣው ሪፖርት አስታወቀ፡፡
ለጋሾች ለኢትዮጵያ የሚያደርጉትን ዕርዳታ፣ መንግሥት የፖለቲካ ተቃውሞን ለማፈን እየተጠቀመበት ነው ሲል ሂውማን ራይትስ ዎች ትናንትና ባወጣው ሪፖርት አስታወቀ፡፡