ቃጠሎ በፎርቢድን ሲቲ ሬስቶራንት
(በታምራት ጌታቸው) የዛሬ ስድስት ዓመት የተከፈተው ፎርቢድን ሲቲ ሬስቶራንት በካዛንቺስ አካባቢ የሚገኝ የቻይና ሬስቶራንት ነው፡፡
(በታምራት ጌታቸው) የዛሬ ስድስት ዓመት የተከፈተው ፎርቢድን ሲቲ ሬስቶራንት በካዛንቺስ አካባቢ የሚገኝ የቻይና ሬስቶራንት ነው፡፡
– ወንጀል የፈጸሙ የኦብነግ ታጣቂዎች ተጠያቂ አይሆኑም – ሁሉም የኦብነግ እስረኞች እንዲለቀቁ ይደረጋል – የኦብነግ አመራሮችና አባላት ራሳቸውን የሚችሉበት በጀት ይመደብላቸዋል (በኃይሌ ሙሉ)
በአፍሪካ እየታየ ያለው የውጭ ሃገሮች እያካሄዱ ያሉት መሬት የመቀራመት ዘመቻ ሃገሮቹ አስመዝግበናል የሚሉት የኢኮኖሚ ዕድገት የሃሰት ቁጥሮች እንዲያሣይ አስተዋፅዖ ያበረክታል ሲሉ አንድ አፍሪካዊ ተመራማሪ ገለፁ፡፡ የመሬት መቀራመት ዘመቻው ለአፍሪካ የደህንነትም አደጋ ነው የሚሉ ተሣታፊዎች የተገኙበት “የምግብ ዋስትናና መሬትን መቀራመት” በሚል …
(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 12/2010፤ ጥቅምት 2/2003 ዓ.ም):- በዋነኝነት በመንግሥት ሐሳብ አመንጪነት እና አስተግባሪነት ተካሂዷል በተባለ የቤተ ክህነት አዲስ ሹመት እና ማስተካከያ በቤተ ክህነቱ ውስጥ ያለው ሕገወጥነት እና ብልሹነት ሊስተካል የሚችልበት አግባብ እንዲፈለግ አዳዲስ ሰዎች ወደ አስተዳደሩ ብቅብቅ ብለዋል። በሪፖርታዣችን እንደጠቀስነውም …
ላለፉት ሰባት አመታት በኢትዮጵያ የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ፍለጋ ላይ የቆየው የማሌዢያ ኩባንያ ፔትሮናስ በኢትዮጵያ ስራውን አቁሞ ከሀገር እየወጣ ነው። የነዳጅ ኩባንያው በኢትዮጵያ ሶማሊ ክልል በተለይ በኦጋዴን አካባቢ ለሰባት አመታት ያህል ነዳጅ ሲፈልግ ቆይቷል። በክረምቱ ወራት ፔትሮናስ ለሰራተኞቹ የስንብት ደብዳቤ ከሰጠ …
የማሌዥያው ኩባንያ የነዳጅ ፍለጋውን ለኢትዮጵያ ኩባንያ አስረክቦ ከሀገር ሊወጣ ነው Read more »
ለውጡ ‹‹የጨለማው ሲኖዶስ›› ቡድን አባላትን ከዋና ዋና የሐላፊነት ቦታዎች እንዲገለሉ አድርጓል ከቤተ ክርስቲያን እና መንግሥት ግንኙነት እንዲሁም ለጥቅምቱ ሲኖዶስ ከሚደረገው ዝግጅት አኳያ ጥያቄዎችን አስነሥቷል ሹም ሽሩ በሌሎች 12 መምሪያዎችም እንደሚቀጥል ይጠበቃል (ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 12/2010፤ ጥቅምት 2/2003 ዓ.ም):- በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የመንበረ …
በጠቅላይ ቤተ ክህነቱ የአስተዳደር እና ፋይናንስ መዋቅሮች የሐላፊዎች ሹም ሽር ተደረገ Read more »
«ክርስትና ያለ ጥርጥር የጀርመን ነው ። የይሁዳ ዕምነትም ያለ ጥርጥር የጀርመን ነው ። ይህ የይሁዳና የክርስትና ታሪካችን ነው ። ሆኖም አሁን እስልምናም በጀርመን ቦታ አለው ። »
የኢትዮጵያ መንግሥትና ኦ ብ ነ ግ፣ የሰላም ውል መፈራረማቸው ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ዛሬ የሰላም ስምምነት ተፈራርሟል፣
በዓለም ከፍተኛ ተፈላጊነት ያለዉ አረቢካ ቡና መገኛ የሆኑት ሁለት የኢትዮጵያ የተፈጥሮ ደኖች ዓለም ዓቀፍ እዉቅና አገኙ።
ይህ ጽሁፍ ጋዜጠኛ ጺዎን ግርማ በኢትዮጵያ ዛሬ ከጻፈቸዉ የተወሰደ ነዉ። ዝርዝሩን ለማንበብ ከዚህ ይጫኑ፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፍልስፍና እና የኢንስቲትዩት ኦፍ ሂዩማን ራይት መምህር የሆኑት ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ፣ ይህን ሰነድን (ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ፈረመች የተባለዉን) ከአራት ነጥቦች አንጻር በመመዘን ትንታኔያቸውን …
ዴሞክራሲ እንዲጸናና ስር እንዲሰድ ከተፈለገ፣ ሶስት አስፈላጊ መብቶች መከበር እንዳለባቸዉ በሉዊዚያና የቱሌን ዩኒቨርሲቲ የአሜሪካ ህገ መንግስትና የዓለም አቀፍ ሰብአዊ መብቶች ህጋጋት ፕሬፌሰር አድነዉ አዲስ ለቪኦኤ ”ለጥያቄዎ መልስ” ፕሮግራም ገለጹ። እነዚህም፣ የመጻፍ፣ የመናገር፣ ሃሳብን የመለዋወጥ ነጻነት ለግለሰብም ሆነ ለመገናኛ ብዙሃን ማጎናጸፍ፣ …
ጽዮን ግርማ (የአዲስ አድማስ ጋዜጣ አዘጋጅ) የአዲስ አድማስ ጋዜጣ አዘጋጅ የሆነችው ጋዜጠኛ ጽዮን ግርማ የወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ከእስር በተፈታችበት ዕለት ከቃሊቲ እስር ቤት ጀምሮ ፈረንሣይ በሚገኘው መኖሪያ ቤትዋ ድረስ የነበረውን ትዕይነት በዚህ ሪፖርቷ ታስቃኘናለች። የአንድነት አመራሮች (እነ ኢ/ር ግዛቸው) እንዲሁም …
(መሀመድ ሰልማን) ስብሓት “ትኩሳት” ብሎ በጠራው መጽሐፉ ጀርባ ላይ ምን አለ? “ወጣት ሁን” አለ፡፡ ቢመርህ “ሪቮሉሽን” ታስነሳለህ፣ እጅግ ቢመርህ ራስህን ታጠፋለህ…፡፡ ለማንኛውም ወጣት ሁን፡፡ እኔ ግን እልኻለሁ፣ ወጣት መሆኑን ሁን፣ ነገር ግን ራስህን ከማጥፋትህ በፊት ፒያሳ ሂድ፤ ሐሳብህን ልትቀይር ትችላለህና፡፡ …
(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 11/2010፤ ጥቅምት 1/2003 ዓ.ም):- ይህንን ጽሑፍ ለመጻፍ ያነሳሳን አንድ ዐቢይ ምክንያት አለ። ነገሩ ከዚህቹ የጡመራ መድረካችን ጋር የተገናኘ ነው። የተለያዩ ዜናዎችን፣ አስተያየቶችንና ሐተታዎችን “በጠነከረ መልኩ” (ሐርድ ቶክ እንዲሉ ፈረንጆቹ) ማቅረብ ከጀመርንበት ጊዜ ጀምሮ የአንባብያንና የተመልካቾቻችን/ ደጀ ሰላማውያን …
ክርስትናን በኦርቶዶክስ ዐውደ ምሕረት ስንማረው ነገር ግን በፕሮቴስታንት መንገድ ስንረዳው Read more »
When nauseating details of Birtukan Mideksa’s mistreatment in prison get a day’s light, it is not just one’s convictions about the brutality of Ethiopia’s ruling regime that will be tested; they also pose a test to our verbal power – …
ለመብት የሚሟገት ሰዉ ነፃነቱን ማጣቱና ክትትል የሚደረግበት መሆኑ በሥራ ላይ እንደሚያጋጥም አደጋ የሚታይ ነዉ።ይሕ የሥራዉ አካል ነዉ።በሌሎቹ አይን አንተ እንደ ታላቅ ሰዉ ወይም እንደ ጀግና ትታይ ይሆናል።ይሁን እንጂ አንተ (በሌሎቹ ለመደነቅ ሳይሆን) ምግባርሕ የራስሕ ምርጫ መሆኑን በግልፅ መገንዘብ አለብሕ
አፍሪቃውያን ህጻናት፣ በማደጎ ሥም፣ ወደ ምዕራቡ ዓለም መጋዛቸው፣የብሩኅ ተስፋ እውንነት ወይስ ዐይን ያወጣ ብዝበዛ!? በአሁኑ ጊዜ፣ ማሳደግ ለሚችሉ ባዕዳን ፣ ልጆቻቸውን ለጉድፈቻ የሚሰጡ አፍሪቃውያን ወላጆች ቁጥር እጅግ እየጨመረ በመሄድ ላይ ነው።
አንድነት ሰሜን አሜሪካ የድጋፍ ድርጅቶች ማሕበር በቅድሚያ ለአለፉት 20 ወራት በእስር ስንትገላታ የከረመችው መሪያችን ወይዘሪት ብቱካን ሚዴቅሳ ከእስር ተፈታ ከቤተሰቦቿና ከደጋፊዎቿ ስለተቀላቀለች የተሰማንን ከፍተኛ ደስታ ለመግለጽ እንወዳለን፡፡ አዛውንት እናቷን ሕጻን ልጅዋን ቤተሰቦቿንና መላው የአንድነት ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎቿን እንኳዋን ደስ አላችሁ …
በሊቀመንበራችን መፈታት ስንደሰት ቀጣዩን ትግል አምርረን ለመታገል ለራሳችን ቃል በመግባት ነው!! Read more »
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!
የአንዴነት ፓርቲ ፕሬዚዯንት ወይዘሪት ብርቱካን ሜዯቅሳ ከሃያ አንዴ ወራት የግፍና ህገወጥ እስራት በኋሊ ሰሞኑን ተፈትተዋሌ። በዚህም ኢትዮጵያዊ ወገናቸው፣ ቤተሰባቸውና ፕሬዚዲንቷ የፖሇቲካ ሰሇባ መሆናቸውን ተረዴተው እንዱፈቱ ሲታገለሊቸው የነበሩ ዓሇም አቀፍ ዴርጅቶች፣ መንግሥታትና በመሊው ዓሇም የሚኖሩ የውጭ አገር ሰዎች ተዯስተዋሌ፤ የዯስታ መግሇጫም …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!
(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 8/2010፤ መስከረም 28/2003 ዓ.ም):- ጠቅላይ ቤተ ክህነት አስተዳደራዊና መዋቅራዊ ማሻሻያ ሊደረግበት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የደጀ ሰላም ምንጮች አስታወቁ። ከትናንት በስቲያ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ የነበሩት ንቡረ ዕድ ኤልያስ አብርሃ ከመስከረም 28/2003 ዓ.ም ጀምሮ ከሥልጣናቸው እንደሚነሡ …
(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 10/2010፤ መስከረም 30/2003 ዓ.ም):- መስከረም 25 ቀን 2003 ዓ.ም ማለዳ፤ የቤተ ክርስቲያናቸው መደፈር ያቃጠላቸውን፣ የመብታቸው መረገጥ የሚገዳቸውን የሐዋሳ ከተማ ምእመናን እንዲሁም የፍትሕ እና ልማት ኮሚቴ አባላት የያዙት አምስት የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች ማልደው ወደ አዲስ አበባ የጀመሩትን ግስጋሴ …
አቡነ ፋኑኤል እና ሥራ አስኪያጁ ከሐላፊነታቸው እንዲነሡ የሚጠይቀው የሐዋሳ ምእመናን አቤቱታ ለፓትርያርኩ ቀረበ Read more »
(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 10/2010፤ መስከረም 30/2003 ዓ.ም):- በ‹‹የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች›› ጽሑፍ በእነ ወ/ሮ እጅጋየሁ በየነ የስም ማጥፋት ወንጀል ክስ የቀረበበትን የሊቀ ትጉሃን ዘሪሁን ሙላቱን የመከላከያ ምስክር ቃል፣ የሰነድ እና የድምፅ ማስረጃዎች የመረመረው የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ ችሎት በተከሳሹ …
በዘሪሁን ሙላቱ ላይ የቅጣት ውሳኔ ለመስጠት ለሐሙስ ተቀጠረ፤ የቅጣት ማቅለያ እና የቅጣት ማክበጃ ሐሳቦች ለፍርድ ቤቱ ቀርበዋል Read more »
ጀርመናዉያን ከአራት አስርተ አመታት ክፍፍል በኋላ አንድ ሆነዉ በፍቅር መኖር የጀመሩበትን ሃያኛ ዓመት መታሰቢያ በደማቅ አክብረዋል።
በሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን ሴንተር ሥር የሚታተመው ሪፖርተር ጋዜጣ ከተመሠረተ 15 ዓመታት ሞሉት፡፡ ጋዜጣው በእነዚህ ዓመታት በርካታ ውጣ ውረዶችን አልፏል፡፡
– የኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽንም ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ይሆናል– ብርጋዴል ጀኔራል ክንፈ ዳኘው የኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽንን እንዲመሩ ተሾሙ (በውድነህ ዘነበ) የኢትዮጵያ ስኳር ልማት ኤጀንሲ በድጋሚ በኮርፖሬሽን መዋቅር ተደራጅቶ ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ሊሆን ነው፡፡
– ስለ ቀጣይ የፖለቲካ እንቅስቃሴያቸው ጊዜ ወስደው እንደሚወስኑ አስታወቁ (በታምሩ ጽጌ) ከድጋሚ የዕድሜ ልክ እስራት መንግሥትን ይቅርታ በመጠየቅ ከ19 ወራት የማረሚያ ቤት ቆይታ በኋላ መስከረም 26 ቀን 2003 ዓ.ም. የተፈቱት ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ፣ የነበሩበት የእስር ሁኔታ በጣም አስጨናቂና ከባድ እንደነበር …
(በኃያል ዓለማየሁ) ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ሊገነባ የታቀደው ባለ 42 ፎቅ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት ፕሮጀክት በእንጥልጥል ላይ እንደሚገኝ ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
– በገናሌ ጋዝ ተገኝቷል – ሳውዝ ዌስት ለነዳጅ ፍለጋ 200 ሚሊዮን ዶላር መድቧል (በቃለየሱስ በቀለ) ላለፉት ሰባት ዓመታት በጋምቤላና በኦጋዴን የነዳጅ ፍለጋ ሥራ ሲያካሂድ የቆየው ፔትሮናስ የተሰኘው ግዙፍ የማሌዥያ ኩባንያ ጓዙን ጠቅልሎ ከኢትዮጵያ እየወጣ እንደሆነ ታወቀ፡፡
(በጋዜጣው ሪፖርተር) ቀደም ሲል የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ጽሕፈት ቤትና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር የነበሩት አቶ ብርሃኑ አዴሎ ተነስተው፣ በቦታቸው ከመስከረም 26 ቀን 2003 ዓ.ም. ጀምሮ አቶ ሙክታር ከድር በሚኒስትር ማዕረግ መሾማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡
መስክረም 26 ቀን 2003 ዓ.ም ከቃሊቲ እሥር ቤት የተፈታችሁ የአንድነት ፓርቲ ሊቀመንበር ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ለኢትዮጵያ ሕዝብ መልእክታቸዉን ትላንት መስክረም 28 ቀን 2003 ዓ.ም አስተላለፉ። የመጀመሪያዉን እስር ያስታወሱት ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ የአሁኑ የሁለተኛዉ በጣም አስቸጋሪና መራራ እንደነበረ ገልጸዋል። «አሁን የነበርኹበት …
በኒውዮርክ የሚገኘው የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ቡድን CPJ የ2003 ዓ.ም. የአለም የመገናኛ ብዙሃን ሽልማትን ለአንድ ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኛ ሰጥቷል። CPJ እንዳስታወቀው፤ የአውራምባ ታይምሱ ዳዊት ከበደ ከኢትዮጵያ ናዲራ ኢሳየቫ ከራሻ፣ ላውሬኖ ማርኩየዝ ከቪኔዙዌላ እና ሞሃመድ ዳቫሪ ከኢራን በጋዜጠኝነት ስራ ላበረከቱት አስተዋጾ ይህንን ታላቅ …
የሰበካ ጉባዔ መምሪያ ኃላፊም ተነሥተዋል (ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 8/2010፤ መስከረም 28/2003 ዓ.ም):- የጠቅላይ ቤተ ክህነት ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ የነበሩት ንቡረ ዕድ ኤልያስ አብርሃ ከዛሬ አርብ መስከረም 28/2003 ዓ.ም ጀምሮ ከሥልጣናቸው መነሣታቸው ታወቀ። በቤተ ክህነቱ ውስጥ ባላቸው ተሰሚነት እና የሥልጣን ቅደም …
ይሄይስ አዕምሮ በቅድሚያ ውድ ልጃችንና እህታችን ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ከጠባቡ እስር ቤት ወጥታ ወደ ሰፊው እስር ቤት እኛው ዘንድ በመቀላቀልዋ የተሰማኝን ደስት በዚች አጋጣሚ እንድገልጽ ይፈቀድልኝ። እንኳን ደስ ያለን! … መፈታትዋ ትልቅ ነገር መሆኑ እንዳለ ሆኖ ትግሉ ተጀመረ እንጂ ገና …
ግርማ ካሣ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ልትፍታ እንደምትችል ከአንዳንድ ምንጮች አንዳንድ ፍንጮች ያገነሁት ከአንድ ሳምንት በፊት ነበር። እንደዚያም ሆኖ ግን ያለፈው ዓመት አዲስ ዓመት መግቢያ አካባቢ ትፈታለች የሚል ወሬ ተወርቶ ስላልተፈታች፣ በዚህ ዓመትም ሙሉ ለሙሉ ትፈታለች የሚል ተስፋ በልቤ አልነበረም። በእርግጠኝነት …
ላማንበብ እዚህ ይጫኑ!
ዓለም ዓቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት ሲፒጄ የ2010 ተሸላሚ የሆኑ አራት ጋዜጠኞችን መርጧል። ከእነዚህም አንዱ የአውራምባ ታይምስ ጋዜጣ ባልደረባ ዳዊት ከበደ ነው።
መስከረም 29 ቀን 2003 የወ/ት ብርቱካን ሚድቀሳ ቤት፣ የአንድነት አፕርቲ ጽ/ቤት ከገጠር ሁሉ ሳይቀር ስልክ እየተደወለ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔት እየተጨናነቀ ሲሆን፣ ሕዝቡ በወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ መፈታት የተሰማዉን ደስታ በአንድ በኩል እየገለጸ በሌላ በኩል ግን የአቶ መለስ አገዛዝ፣ በብርቱካን መፈታት ዙሪያ …
የመለስ ፕሮፖጋንዳ ሕዝቡ ለብርቱካን ያለዉን ድጋፍ የበለጠ እንዲጨምር እያደረገ ነዉ! Read more »
የኖርዌዉ የኖቤል ኮሚቴ የ2010ሩ የሥላም ኖቤል ሽልማት ለመሠረታዊ ሠብአዊ መብት መከበር ለረጅም ጊዜ ላደረጉት ሠላማዊ ትግል ለ ሊዩ ሺኦቦ እንዲሰጥ ወስኗል
From our Archive: The Amharic version of this piece was originally published on Addis Neger News paper. The settings and the interviews were taken in the previous year’s Errecha festival. Bishoftu, a town known for its natural beauty, is once …
A Day in Bishoftu:Errechaa a Quest for Identity? Read more »
አትክልት አሰፋ – ከቫንኩቨር(ካናዳ) “አይ.. ኢትዮጵያ ሀገሬ…” አለ አንድ የቅርብ ወዳጄ። በዚያ በቅንጅት ዘመን እዚህ ግባ የማይባሉ ግለሰቦች፤ የኢትዮጵያዊነት መታወቂያ ካርድ ሰጭና ነሽ ሆነውበት አንጀቱ አሮ። ታዲያ ጊዜ አልፎ ጊዜ ተተካና ዛሬ መጣ ከርሞ ይመጣና ዛሬም ድሮ ይሆናል። ክፋቱ ሰው …
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር እንደፈ ረንጆች አቆጣጠር ሴፕቴምበር 29፣ 2010 ባወጣው መግለጫ ፤ በአመራር አባላቶቹ መካከል ተከስቶ በነበረው አለመግባባት እና የሃሳብ ልዩነት ምክንያት ተከፋፍሎ የነበረው ግንባር መልሶ እንዲዋሃድ አንጋፋ የግንባሩ አባላትና መስራቾች ባደረጉት የሽምግልና ጥረት ከስምምነት መደረሱን አስታውቆአል። እንደግንባሩ መግለጫ፤ በመስራች …
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ኦነግ አመራር የገጠመውን አለመግባባት በእርቀሰላም ማስወገዱን ይፋ አደረገ Read more »
ከጥምረት ለነጻነት፣ ለእኩልነትና ለፍትህ በኢትዮጵያ (ጥምረት) መግለጫ ቀን መስከረም 24 2002 ዓ.ም የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ገጥሞት የነበርውን ውስጠ – ድርጅት ፈተና በማሸነፍ፣ ድርጅታዊ አንድነቱን አጥብቆ መውጣቱ ለዘረኛው የወያኔ አገዛዝ መርዶ ለኢትዮጵያ ህዝብ ደስታ ነው። ባለፈው ምስከረም 17 ቀን 2003 ዓ.ም …
ወ/ት ብርትኳን ሚደቅሳ ረቡእ፣ መስከረም 26፣ 2003 ቀን ከጠዋቱ 11 ሰዓት ላይ፤ ከ646 ቀናት እስር በኋላ ከቃሊቲ ወህኒ ቤት መውጣቷን ተከትሎ ግንቦት 7 የፍትህ፤ የነፃነት እና የዴሞክራሲ ንቅናቄ መግለጫ አውጥቷል። ወ/ት ብርትኳን ሚደቅሳ ከቃሊቲ ልትወጣ እንደምትችል ባለፉት በርካታ ሳምንታት ለጉዳዩ …
ግንቦት 7 የፍትህ የነፃነት እና የዴሞክራሲ ንቅናቄ የወ/ት ብርትኳን ሚደቅሳን መፈታት አስመልክቶ መግለጫ አወጣ Read more »
የግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ አባላት ዛሬ መስከረም 26 ቀን 2003 ዓም የወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳን ከእስር የመፈታት ዜና የሰማነው በታላቅ ደስታ ነው። ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ በድጋሚ እስር ውስጥ በነበረችባቸው 646 የግፍ ቀናት በሙሉ በመንፈስ አብረናት ነበርን። እነዚህ 646 ቀናት …
የወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ከእስር መለቀቅ አስመልክቶ ከግንቦት 7 የነፃነት የፍትህ እና የዴሞክራሲ የወጣ መግለጫ Read more »