የቆዳና ሌጦ ኢንዱስትሪ መሠረታዊ ችግሮች እንደገጠሙት ተጠቆመ

(በየማነ ናግሽ)

የግብርና ሚኒስቴርና የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት በኢትዮጵያ የቆዳና ሌጦ ኢንዱስትሪ ላይ በጋራ ባካሄዱት ጥናት፣ ዘርፉ አንዳንድ መሠረታዊ ችግሮች እንደገጠመው ጠቁመዋል፡፡