በድህረ ምርጫ 97 ህዳር በወያኔ ፋሽስታዊ አገዛዝ ለተጨፈጨፋ ኢትዮጵያውያን ሰማዓታትን ለማስታወስ ዓለም አቀፋዊ ዝግጅት
1. በወርሃ ህዳር በድህረ ምርጫ 1997 የመለስ ዜናዊ አገዛዝ ድምጻችን ይከበር ብለውና የምርጫውን መጭበርበር ተቃውመው በተስለፉ ንጹሃን ዜጎች ላይ ያካሄደውን ፋሽስታዊ ጭፍጭፋ ምክነያት በማድረግ በግፍ የተሰዉትን የኢትዮጵያ ልጆች ለማስታወስ። በልዩ ልዩ ጊዜያት የወያኔ አምባገነናዊ አገዛዝ እምቃ፡ አፈና ፡ግድያ ሰለባ የሆኑ …
በድህረ ምርጫ 97 ህዳር በወያኔ ፋሽስታዊ አገዛዝ ለተጨፈጨፋ ኢትዮጵያውያን ሰማዓታትን ለማስታወስ ዓለም አቀፋዊ ዝግጅት Read more »