ኢትዮጵያ እና የሂውማን ራይትስ ዎች ዘገባ
መንበሩን በኒው ዮርክ ያደረገው ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት፡ ሂውማን ራይትስ ዎች የኢትዮጵያ መንግስት ከውጭ ሀገሮች የሚያገኘውን የልማት ርዳታ ህዝቡን ለመጨቆን ይጠቀምበታል ሲል ከሰሰ።
መንበሩን በኒው ዮርክ ያደረገው ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት፡ ሂውማን ራይትስ ዎች የኢትዮጵያ መንግስት ከውጭ ሀገሮች የሚያገኘውን የልማት ርዳታ ህዝቡን ለመጨቆን ይጠቀምበታል ሲል ከሰሰ።