የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ክርክር
የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ርዕሰ ብሄር ግርማ ወልደጊዮርጊስ መስከረም ሀያ አራት ቀን ሁለቱን ምክር ቤቶች ሲከፍቱ ባደረጉት ንግግርና ሀገራዊ መመሪያ ላይ ዛሬ ሲመክር አረፈደ።
የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ርዕሰ ብሄር ግርማ ወልደጊዮርጊስ መስከረም ሀያ አራት ቀን ሁለቱን ምክር ቤቶች ሲከፍቱ ባደረጉት ንግግርና ሀገራዊ መመሪያ ላይ ዛሬ ሲመክር አረፈደ።