ለፓትሪያርክ አቡነ ጳውሎስ የተገነባው ሐውልት እንዲፈርስ መወሰኑ ተዘገበ
ከበርካታ ወራት በፊት በቦሌ መድሃኔአለም ቤተክርስቲያን ቅጽር ግቢ ለፓትሪያርክ አቡነ ጳውሎስ የተተከለው ሃውልት እንዲፈርስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ አስተላልፏል ሲል ደጀ ሰላም የተባለው ድረ-ገጽ ዘግቧል። የቤተክርስቲያኒቱ ፓትሪያርክ የሆኑት አቡነ ጳውሎስ ባለፈው ሐምሌ ወር የአስራ ስምንተኛ አመት በአለ …