ፍትህ የተነፈጉ ኢትዮጵያውያን በወያኔ ሹመኞች ላይ ጥቃት መፈጸም መጀመራቸውን ዘገባዎች አመለከቱ
የሱሉልታ ከተማ ነዋሪዎች ባለፈው ሳምንት በከተማቸው የወያኔ ሹመኛ ላይ የጥቃት እርምጃ ወስደዋል ሲል የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ድርጅት – ኢሳት – ዘግቧል። የኢሳት ዘገባ እንዳመለከተው፥ መሬታቸው በህገ-ወጥ መንገድ የተቀማባቸው ነዋሪዎች የከተማዋ ከንቲባ ከስልጣን መውረዱን ሲሰሙ፣ በሱና በተባባሪው ላይ ድብደባ ፈጽመዋል። ከባለስልጣኑ …
ፍትህ የተነፈጉ ኢትዮጵያውያን በወያኔ ሹመኞች ላይ ጥቃት መፈጸም መጀመራቸውን ዘገባዎች አመለከቱ Read more »