ከ1,700 በላይ የኢትዮጵያ ደረጃዎች ለተጠቃሚዎች ተሰራጩ
የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኤጀንሲ በአለፉት አሥር ወራት ውስጥ ከደንበኞች በቀረበ ጥያቄ መሠረት 1,728 የኢትዮጵያ ደረጃዎች ለተጠቃሚዎች በሽያጭ ማሰራጨቱን አስታወቀ፡፡
የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኤጀንሲ በአለፉት አሥር ወራት ውስጥ ከደንበኞች በቀረበ ጥያቄ መሠረት 1,728 የኢትዮጵያ ደረጃዎች ለተጠቃሚዎች በሽያጭ ማሰራጨቱን አስታወቀ፡፡
በከባድ የእምነት ማጉደልና መንግሥታዊ ሰነዶችን አስመስሎ በማዘጋጀትና ወደ ሀሰት በመለወጥ የሙስና ወንጀል ክስ የተመሠረተበት ተከሳሽ በሌለበት 20 ዓመት ጽኑ እስራትና በሃምሳ ሺሕ ብር መቀጮ እንዲቀጣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት ግንቦት 2 ቀን 2003 ዓ.ም. በዋለው ችሎት ውሳኔ …
በሙስና ወንጀል የተከሰሰው ግለሰብ በሌለበት በ20 ዓመት ጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጣ Read more »
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
– አቶ መገርሳ ምሬሳ፣ የኦሮሚያ ኢንሹራንስ ኩባንያ የማይክሮ ኢንሹራንስ ዴስክ ኃላፊ በአገራችን በአብዛኛው የኢንሹራንስ ኩባንያዎች የሚታወቁት የመድን አገልግሎቶች ጠቅላላ ኢንሹራንስና የሕይወት ኢንሹራንስ በሚል መጠርያ ነው፡፡ እነዚህ አገልግሎቶች በአብዛኛው በከተማ አካባቢ የሚሰጡ ናቸው፡፡
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከዳሸን ባንክ ጋር የመጋዘን ደረሰኝን በመያዝ በመጋዘኖች አካባቢ ለሚገኙ አምራቾች ብድር ለመስጠት የሚያስችለውን ስምምነት አደረጉ፡፡ ዳሸን ባንክ ይህን መሰሉን የብድር ስምምነት ከምርት ገበያው ጋር ሲፈራረም፣ ከንብ ባንክና ከንግድ ባንክ በመቀጠል ሦስተኛው ነው፡፡
Ethiopia, Africa’s biggest coffee grower, has threatened to ban exporters and producers caught hoarding beans or defaulting on contracts from trading on the domestic commodity exchange. Those found holding surplus stocks in the hope of future price rises and therefore …
Ethiopia May Ban Coffee Exporters Caught Hoarding, Defaulting on Contracts Read more »
በአሁኑ ጊዜ በአገራችን ‹‹ሕዳሴ›› የሚለው ቃል በየቀኑ እየተስተጋባ ነው፡፡ በአጠቃላይ ሥርዓቱ ላይ የተሟላ ሕዳሴ እውን ይሆናል ተብሎ ሲስተጋባ የነበረው ቀስ በቀስ በመልካም አስተዳደር ዙርያ ብቻ ሆነ፡፡
– የቀጣና ስምሪት ዛሬ ይጀምራል በአዲስ አበባ ከተማ ሚኒባስ ታክሲዎች በሚያስከፍሉት ታሪፍ ላይ ጭማሪ እንዲደረግና ትናንሽ ታክሲዎች ደግሞ በርቀት መለኪያ እየተጠቀሙ ግልጽና ፍትሐዊ የሆነ ክፍያ የሚያሰፍኑበትን ሁኔታ ለማመቻቸት መታቀዱን፣ የአዲስ አበባ ከተማ የመንገዶችና ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ፈለቀ ኃይሌ አስታወቁ፡፡
በቅርቡ በመካከለኛው ምሥራቅና በሰሜን አፍሪካ የተከሰተውን የፖለቲካ አለመረጋጋት ተከትሎ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ በመጨመሩ በትርፋማነቱ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳደረ መሆኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቀ፡፡
የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ በትናንትናው ዕለት በለቀቀው መረጃ መሠረት የሚያዝያ ወር 2003 ዓ.ም. የዋጋ ግሽበት መጠን 29.5 በመቶ መድረሱን ሲያስታውቅ፣ አሁንም የጥራጥሬ ምርቶች ዋጋ ዋነኛው የግሽበት ምክንያት መሆኑን ጠቁሟል፡፡
– የችሮታ ጊዜን ወደ ሁለት ዓመት ዝቅ አደረገ ለግብርና ልማት መሬት የወሰዱ ኢንቨስተሮች የሚያካሂዱትን መጠነ ሰፊ የደን ምንጣሮና ቃጠሎ አቁመው መሬቱን በአግባቡ እንዲይዙ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ትዕዛዝ ሰጠ፡፡
ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች በሚኖሩ ጎሳዎችና ብሔር ብሔረሰቦች መካከል ስምንት ግጭቶች መከሰታቸውን ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡
በመላው ኢትዮጵያ በየዓመቱ የሚደርሰውን 2,200 የሞት አደጋ፣ 8,000 የአካል ጉዳትንና ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ የንብረት ውድመትን በግማሽ መቀነስ የሚያስችል፣ የ10 ዓመት የመንገድ ደኅንነት ስትራቴጂና የድርጊት መርሐ ግብር ተዘጋጅቶ ይፋ ተደረገ፡፡
ጥቁር ዓባይ ጫማ ፋብሪካ ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ የመከላከያና የፖሊስ አባላት የሚጫሙዋቸውን ቦት (ከስክስ) ጫማዎች ማምረት በማቆም፣ ምቹና ዘመናዊ ወታደራዊ ጫማዎች በማምረት ሊተካቸው ነው፡፡
የዛሬ ሁለት ዓመት አካባቢ በጣልያኗ ላ’አኪላ ከተማ ተሰብስበው የነበሩ የዓለም መሪዎች በግብርና ላይ የሚያፈስሱትን መዋዕለ ነዋይ ለማሣደግና ለማጠናከር፣ የዓለምንም የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ እንደሚሠሩ ቃል ገብተው እንደነበር ይታወሣል፡፡ ይሁን እንጂ ከመጋቢት በፊት በነበሩት ስምንት ተከታታይ ወራት የዓለም የምግብ ዋጋ በከፍተኛ መጠን …
(ቀሲስ ፋሲል አስረስ በፌስቡክ ላይ ካሠፈሩት የተወሰደ):- የቤተ ክርስቲያን ትምህርት ካስተማሩኝ መምህራን ውስጥ በተለየ መልኩ ከማልረሳቸው መምህራን የቅድሥት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ የአዲስ ኪዳን መምህር የሆኑት ደጉዓለም ካሳ አንዱ ናቸው :: ክፍል ውስጥ ለማስተማር ቀድመው ነው የሚገኙት ማርፈድ ለተማሪም ሆነ ለአስተማሪ …
ቋሚ ሲኖዶስ በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት የተባባሰውን አለመግባባት የሚያጠና ልኡክ ሠየመ “አለመግባባቱን በውይይት እና በምክክር ለመፍታት ከማይቻልበት ደረጃ ላይ ደርሷል” (የዞኑ ፍትሕ ጽ/ቤት) (ደጀ ሰላም፤ ሜይ 10/2011)፦ በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቤተ ዘመዳዊ አሠራር ላይ ተመሥርቶ የሚፈጸመውን ሙስና፣ አስተዳደራዊ በደል …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
[ሊያነቡት የሚገባ!] “አውቃቸዋለሁ! በዚህች ሰዓት ከፍተኛ ስጋት ውስጥ ናቸው” “90 በመቶ የሚሆኑት ጀኔራሎች ከትግራይ መሆናቸው ስህተት ነው” Ethiopia Zare (ማክሰኞ ግንቦት 3 ቀን 2003 ዓ.ም May 10, 2011)፦ የቀድሞው የመከላከያ ሚኒስትር የአሁኑ የአንድነት ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር የሆኑት አቶ ስዬ አብርሃ …
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ስርዓቱንና ሌሎች ለዉጦችን በማድረግ በአባይ ልማት ተሳትፎ ላይ እንዲሳተፍ ጥሪ ቀረበ ”የዉሃ ሃብታችን ትዉልዱና የዩኒቨርሲቲዉ ሚና በሚል ርእስ በተዘጋጀ አዉደ ጥናት ላይ ሁለት የመንግስት ባለሥልጣናት የመክፈቻ ንግግር አድርገዉ ነበረ። የዉሃና ኤነርጂ ሚኒስትሩ አቶ ዓለምአየሁ ተገኑ በአዉደ …
ኢትዮጵያ ባለፈው የካቲት ወር የምግብ እርዳታ የጠየቀችው 2.8 ለሚሆኑ ሰዎች ነብር። ይህም ባለፉት አመታት ከነብረው ያነሰ ነው። ይሁንና እስከ ሚያዝያ ወር በነበረው ጊዜ በአብዛኛው የምስራቅ አፍሪቃ የአርብቶ አደሮች አከባቢዎች የግጥሽ መሬቶች በመድረቃቸው በኢትዮጵያ 400,000 የሚሆኑ ተጨማሪ ሰዎች ረድኤት እንደሚያስፈልጋቸው ተገልጿል። …
በኢትጵያ አስቸዃይ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ሰዎች የሚሰጠው የምግብ ራሽን ቀንሷል Read more »
በኢትዮጵያ የዋጋ ግሽበቱ በእጅጉ ተባብሷል። የኢትዮጵያ መንግስት የመረጃ ምንጭ የሆነው የማእከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ በዛሬውለት ይፋ ባደረገው የአጠቃላይ ኢኮኖሚ መረጃ ባለፈው አመት ሚያዝያ ወር ከነበረው የዋጋ ሁኔታ በዚህ አመት የ29.5 ከመቶ የዋጋ ንረት ተከስቷል። ይሄ ከፍተኛ የዋጋ መወደድ ባለፈው የመጋቢት ወር …
በጋምቤላ ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት መዠንገር ዞን ጎደሬ ወረዳ ጉማሪ ቀበሌ የሚገኝ በአገር በቀል ዛፎችና በብዝሃ ህይወት ስብጥር የበለፀገ የደን አካባቢ ለባለሃብት መሰጠቱን መዘገባችን ይታወሳል።
* Ethiopia’s April inflation rate jumps to 29.5 pct * Soaring prices in region have triggered protests (Adds details, background) ADDIS ABABA, May 10 (Reuters) – Ethiopia’s year-on-year inflation rate rose for a second straight month to 29.5 percent in …
Food prices push Ethiopia inflation to nearly 30 pct Read more »
Political unrest in the Middle East and North Africa has resulted in a decline in livestock exports from Ethiopia, the United Nations said Thursday, causing the struggling country’s income to fall even more when its people are facing hunger. “The …
Ethiopian economy hurt by nearby political unrest Read more »
ግልጽ የኾነ ሎጂክ አለ፤ የኢትዮጵያ ሠራዊቱ ተብሎ ለሚጠራ አባል ሁሉ የሚተረክ፡፡ “ኢሕአዴግ የሕገ መንግሥቱ ጠባቂ ነው፡፡ ኢሕአዴግን መጠበቅ ደግሞ ሕገ መንግስቱን መጠበቅ ነው፡፡ ስለዚህም ሠራዊቱ ግንባሩን መጠበቅ ትልቁ ኃላፊነቱ ነው፡፡” ይህ ከአገር ጥቅም በላይ የገዢ ግንባሩን የሥልጣን ጥማት ለማርካት የሚነገር …
የኒውዮርኩ መንትያ ህንጻዎች የሽብር ጥቃት ጠንሳሽ (ማስተር ማይንድ) ኦሳማ መሃመድ ቢን ላዲን በእለተ ሰንበት እሁድ ሌሊት ነው ከፓኪስታን ዋና ከተማ አቦታባድ በ61 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትጘኘው የምቾት ከተማ ሜይ 1 ቀን 2011 ዓ.ም መገደሉ በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ሁሴን …
ዳንኤል ገዛኸኝ የኒውዮርኩ መንትያ ህንጻዎች የሽብር ጥቃት ጠንሳሽ (ማስተር ማይንድ) ኦሳማ መሃመድ ቢን ላዲን በእለተ ሰንበት እሁድ ሌሊት ነው ከፓኪስታን ዋና ከተማ አቦታባድ በ61 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትጘኘው የምቾት ከተማ ሜይ 1 ቀን 2011 ዓ.ም መገደሉ በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ …
“አባይ መገደብ አለበት” በሚለው ሃሣብ ላይ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ይስማማል፡፡ ተቃዋሚዎች እንደሚሉት የግድቡ ግንባታ አሁን በድንገት በኢትዮጵያ መንግሥት መነሣቱና እነርሱን ያገለለ የገዥው ፓርቲና ደጋፊዎቹ ብቻ ፕሮዤ ሆኖ መታየቱ፣ ግድቡ በዓይነቱ ግዙፍ መሆኑና የሚያስፈልገው ወጭ ከፍተኛነት፣ ለዚህም ሕዝብ `ቦንድ ግዛ` መባሉ እያወያየ …
ይህ በጀርመናዊው ጋዜጠኛና ደራሲ ማርኩስ ፍሬንሰል ተደርሶ ለንባብ የበቃው መጽሐፍ ስለ አፍሪቃ በተለይም ስለኢትዮጵያ ውስጣዊ ጉዳይ በዝርዝር ያትታል። መጽሐፉ «ሬሳ ከምድር ቤቱ» ወይንም «ከወለሉ ስር» የሚል ትርጓሜ ይይዛል። በጀርመንኛ Leichen im Keller የሚል ርዕስ ይዞ ነው የወጣው።
የዑጋንዳ መንግስት በአገሪቱ እያሻቀበ የመጣዉን የዋጋ ንረትና የኑሮ ሁኔታ በመቃወም ለሰላማዊ ሰልፍ በወጣዉ ህዝብ ላይ በተፈፀመዉ ጥቃት ህይወት የጠፋበትን ሁኔታ እንዲያጣራ ተጠየቀ።
አንዳንድ ደፋሮች ‹‹ኢትዮጵያውያን ምቀኞች ናቸው›› ይሉና አንድ ተረት ይተርታሉ፡፡ እግዚአብሄር አንዱን ኢትዮጵያዊ ‹‹የፈለግከውን ጠይቀኝ እና አደርግልሃለሁ፤ ነገር ግን ላንተ የማደርገውን ነገር በእጥፉ ለጎረቤትህ አደርግለታለሁ›› ብሎ ሲለው ፣ ሰውየው በብርሃን ፍጥነት ‹‹እንግዲያውስ አንድ ዓይኔን አጥፋልኝ›› አለው ይባላል፡፡ የአባይ ግድብ እና የኢትዮጵያውያን …
Refugees from Libya reach Lampedusa. A Nato ship failed to rescue a boat in trouble – leaving 63 people on board to die. Photograph: Francesco Malavolta/EPA Dozens of African migrants were left to die in the Mediterranean after a number …
Nato units left 61 African migrants to die of hunger and thirst Read more »
ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት በድርድር ማግኘት የሚፈልግ አልሚ ጥያቄውን ማቅረብ ያለበት ለከተማው ከንቲባና ለዋና ሥራ አስኪያጅ ብቻ መሆኑን የሊዝ ቦርድ ምንጮች አመለከቱ፡፡
ኢኮኖሚና ቢዝነሳችንን ለማሳደግ መፈክሩም፣ ምኞቱም፣ ዕቅዱም በየዕለቱና በየአደባባዩ ቢስተጋባም፣ በተጨባጭ ግን በኅብረተሰቡ ዘንድ የሥጋት ስሜት እየተስተዋለ ነው፡፡ ‹‹ዕድገት አለ ይባላል፤ ተጨባጩ ለውጥ ግን የት አለ?›› የሚል ጥያቄም በየዕለቱ እየተሰማ ነው፡፡
በቅርቡ በደቡብ አፍሪካ የተካሔደው የ2011 የዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ጉባዔ ኢትዮጵያ በመጪው ዓመት የሚካሄደውን እንድታዘጋጅ መረጠ፡፡
በፒያሳ ወጎች ዙሪያ ያጠነጠነ ፅሁፍ ነው። የዛሬዋን ፒያሳ፥ በመንደሮቿ ያለውን ህይወት፥ የኑሮ ቀለማትንና ፈተናዎች ጭምር ለዛና ጫወታ በተላበሰ ሥሜት ይዳስሳል። «መሃሙድ ጋ ጠብቂኝ፤» የፅሁፉ ርዕስ፤ ደራሲው የጋዜጠኝነት ሞያ መምህሩ መሃመድ ሰልማን ነው። የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ የባህልና ማኅበረሰብ ሳምንታዊ ቅንብር ከመሃመድ …
በኢትዮጵያውያን በአሜሪካ ፕሮግራሙ አዲሱ አበበ ያዘጋጀውን ያዳምጡከዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ የፈርስት ሂጂራ ተብሎ የሚታወቀው ድርጅት ሊቀ-መንበር አቶ ነጂብ መሐመድ፣ የእኛ ድርጅት በአባልነት የሚገኝበት የዩናይትድ ስቴትስ ሙስሊሞች ማኅበር፣ የቢን ላደንን መገደል በመደገፍ መግለጫ አውጥቷል ሲሉ ገልጸዋል። በኢትዮጵያውያን በአሜሪካ ፕሮግራሙ አዲሱ አበበ ያዘጋጀውን …
የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ለጋዜጠኞች የሰጡት መግለጫ ከስድስት ሰዓት የበለጠ ነው። በዚህ ውይይት ስለአገሪቱ የፖለቲካ ይዞታ፣ የውጭ ፖሊሲና በተለይ በድንበር ጉዳይ ላይ አተኩረዋል። በአባይ ጉዳይም ፕሬዝደንት ኢሳያስ ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ልትጠቀም መነሳሳቷ ተገቢና ከመብትም አንጻር ሊረጋገጥ ይገባዋል ሲሉ ድጋፋቸውን ሰጥተዋል። …
የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢትዮጵያ የአባይን ወንዝ መጠቀም መብቷ ነው አሉ (VOA) Read more »
የሸንገን ስምምነት ላይ የማሻሻያ ሀሳብ ቀርቧል። በአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት መሀል በሸንገን ዙሪያ የተፈጠረውን ውዝግብ ለመፍታት ነው ተብሏል።
የአልቃይዳው መሪ ኦስማ ቢን ላደን በአሜሪካ ኮማንዶዎች አቦታባድ በተሰኘች የፓኪስታን ከተማ ከተገደሉ ዛሬ አምስተኛ ቀኑን ይዟል። ኦባማ በመስከረም 11 ለተገደሉት የመታሰቢያ አበባ አኖሩ።
የሊቢያ ጉዳይ አሁንም መፍትሄ አላገኘም። የአፍሪቃ ህብረት ለቀውሱ እልባት ለመስጠት የራሱን ጥረት እያደረገ ነው።
በቶሮንቶ ስብሰባ ጁዋር መሀመድ፣ ኦባንግ ሜቶ፣ አቶ መሐመድ ሐሰንና አበበ በላው ይናገራሉ Ethiopia Zare (ሐሙስ ሚያዝያ 29 ቀን 2003 ዓ.ም May 5, 2011)፦ ብዙ ኢትዮጵያዊያኖች ይኖሩበታል በተባለለት ቶሮንቶ ከተማ የፖለቲካ ሳይንስ ተመራማሪው ወጣት ጁዋር መሐመድ፣ የሰብአዊ መብት ተከራካሪው ኦባንግ ሜቶ፣ …
በቶሮንቶ ስብሰባ ጁዋር መሀመድ፣ ኦባንግ ሜቶ፣ አቶ መሐመድ ሐሰንና አበበ በለው ይናገራሉ Ethiopia Zare (ሐሙስ ሚያዝያ 29 ቀን 2003 ዓ.ም May 5, 2011)፦ ብዙ ኢትዮጵያዊያኖች ይኖሩበታል በተባለለት ቶሮንቶ ከተማ የፖለቲካ ሳይንስ ተመራማሪው ወጣት ጁዋር መሐመድ፣ የሰብአዊ መብት ተከራካሪው ኦባንግ ሜቶ፣ …
መቀሌ ዙሪያ ወደ 4000 የሚጠጉ መኖሪያ ቤቶች ህገ-ወጥ ናቸው በሚል ሊፈርሱ እንደሆነ ታወቀ።
ዛሬ ሚያዚያ 27/2003 ዓ/ም ከ5,000 በላይ የሆኑ ቤቶች በመቀሌ ከተማ በግሬደርና በዶዘር እየፈረሱ ነው፡፡ ማይ አንበሳና ገፊሕ ገረብ በመባል የሚታወቁ እነዚህ መንደሮች በመቀሌ ከተማ በስተምእራብ የሚገኙ ሲሆን አብዛኞቹ ከኤርትራ ተፈናቅለው የመጡ ዜጎች የሚኖሩባቸው ናቸው፡፡ እነዚህ ዜጎች ሁለቱ መንግስታት በመጣላታቸው ምክንያትና …
በመቀሌ “የአርበኞች ቀን” ቤት በማፍረስ ተከበረ፣ 15 ሺህ ነዋሪዎች ያለመጠለያ ተበተኑ Read more »
ኢትዮጵያን በሚያዋስነው የኬንያ ድንበር በግጦሽ መሬትና ከብቶችን ዝርፎ በመንዳት በተቀሰቀሰ ግጭት ከ20 በላይ ሰዎች ሲገደሉ፤ ወደ 50 የሚጠጉ የደረሱበት አይታወቅም። በኬንያ ፖሊስና የምገናኛ ብዙሃን ይፋ የሆኑ መረጃዎች እንደሚያትቱት ጥቃቱ የደረሰው በኬንያዊያኑ ላይ ነው። የሮይተርስ የዜና ምንጭ የስምጥ ሸለቆ ክፍለሃገር የፖሊስ …
የሶርያ መንግስት ከህዝብ የተነሳበትን ተቃዉሞና አመፅ ለማብረድ ፖለቲካዊ መፍትሄ ከመሻት ይልቅ አፈናና ማሳደድን መምረጡ ዓለም ዓቀፍ ዉግዘትን እያሰከተለበት ነዉ።
‹አዳሪ› የሚለውን ቃል የተዋስኩት ከአበባው መላኩ ጣፋጭ የግጥም ስብስብ ውስጥ ነው፡፡ ከግጥሞቹ ስንኞች ጥቂት ቆንጥሬ ጀባ ልበላችሁና ወደጽሁፌ ልንደርደር፡፡ ‹‹… ሴትነቴን ወደው፣ እኔነቴን ንቀው፣ በፍቅሬ ተማርከው ገላዬ ስር ወድቀው፣ ‹እን’ደር› ይሉኛል በስሜት ታውረው፣ እነሱ ቀድመውኝ በወንድነት አድረው፡፡…›› ጽሁፉ ወንደኛና ሴተኛ …
የመን ቀውስ ውስጥ ከገባች አምስትኛ ወሯን ልታገባድድ ነው። ፕሬዝዳንት አንደላ ሳሌህ ስልጣን ለመልቀቅ የጀመሩትን ስምምነት አልፈርምም አሉ።