ኢትዮጵያ ሃይማኖቶች ዕርስ በዕርስ ተከባብረው እና ተሳስበው የሚኖሩባት ሃገር ነች፡፡ የኢትዮጵያውያንን ማሕበራዊ ጋርዮሽ የሃይማኖት ልዩነታቸው አላወከውም፡፡ በዚህ ስሌት የሚከተለው የእኔ እምነትም Aክባሪ እንደማያጣ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ በእምነትና በሃይማኖት መካከል የተሰመረ መስመር መኖሩን በእርግጠኝነት መናገር አልችልም፡፡ ሃይማኖት ያለእምነት ምንም ነውና፡፡ ስለዚህ አንድ …

ፅድቅና ኩነኔ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ሜይ 2/2011)፦ ላለፉት 10 ዓመታት በሰማይ – በምድር፣ በአየር – በባሕር ሲፈለግ ነበር። መግቢያው አልተገኘም ነበር። በአፍጋኒስታን ቦራቦራ ተራሮች ልብ ውስጥ ተደብቆ ይሆናል ተብሎ ብዙ የአሜሪካ ልጆች ደማቸውን አፍስሰዋል። ዛሬም በየቀኑ በቢንላደን ምክንያት ብዙ የሰው ልጅ ደም ይፈሳል። …

የማታ ማታ …፤ ቢን ላደን ተገድሏል Read more »

ዶ/ር ብርሀኑ ነጋ ተናጋሪ እንግዳ ነበሩ Ethiopia Zare (ሰኞ ሚያዝያ 26 ቀን 2003 ዓ.ም May 2, 2011)፦ የኦታዋ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን፡ ከአርብ ኤፕሪል 29 እስከ ቅዳሜ ኤፕሪል 30 ባደረጉት የተሳካ የገንዘብ ማሰባሰቢያ ዝግጅት የወርሀዊ መዋጮ ቅጽ የሞሉትን ሳይጨምር ከስድስት ሺህ …

በኦታዋ ኢሳትን ለመርዳት ከ6500 ዶላር በላይ ተሰበሰበ Read more »

የዩናይትድ ስቴይትስ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ የአልቃይዳ መሪ የሆነውና በአለም አንደኛ ተፈላጊ አሸባሪ የሆነው ኦሳማ ቢንላድን እሁድ መገደሉን አስታወቁ። በዩናትድ ስቴይትስ ልዩ ሃይሎች የ53 ዓመቱ ኦሳማ መገደሉን ለአሜሪካ ህዝብ ፕሬዝደንት ኦባማ ከተናገሩ በኋላ አሜሪካኖች በዋይት ሃውስ ቤተመንግስትና በተለያዩ አካባቢዎች ባንዲራ በመያዝ፣ …

ኦሳማ ቢንላድን ተገደለ Read more »

  የኢትዮጵያ መንግሥት “በስግብግብ ነጋዴዎች” የኑሮ ውድነት ተከስቷል በሚል ምክንያት በመላ አገሪቱ ድንገተኛ የሸቀጦች ዋጋ ተመን ይፋ ካደረገ በኋላ በተለይ የምግብ ዓይነቶች ከገበያ አንዲጠፉ አሊያም አለቅጥ እንዲወደዱ ምክንያት ሆኗል። በመላ አገሪቱ ስኳር ብርቅ ሸቀጥ ኾኗል፤ ዘይት በጥቂት አስመጭዎች እጅ ላይ …

“የዋጋ ተመን ምጸት” Read more »

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር በአዲስ አበባ ከተማ ከፍተኛ ሊባል በሚያስችል ደረጃ የቅሚያ፣ አንቆ (ሀንግ) ትንፋሽ በማሳጣትና በመደብደብ ዝርፊያ እየተፈጸመ ነው፡፡ የከተማው ነዋሪዎች ከጧቱ 12 ሰዓት ተነስተው ወደፈለጉበት ቦታ መንቀሳቀስ እንደማይችሉም እየተናገሩ ነው፡፡

– በችርቻሮ ሱቅ የተገኘ ሲሚንቶ ይወረሳል ተባለ የሙገርና መሶቦ ሲሚንቶ ፋብሪካዎች በሲሚንቶ ዋጋ ላይ በኩንታል የ126 ብር (ከ62 በመቶ በላይ) ጭማሪ ማድረጋቸው ተገለጸ፡፡ ሥራ ተቋራጮች ጭማሪው ችግር ፈጥሮብናል አሉ፡፡

ረቡዕ፣ ሚያዝያ አሥራ ዘጠኝ ቀን ሁለት ሺሕ ሦስት ዓመተ ምሕረት፣ ንጋት አስር ሰዓት ተኩል መስቀል አደባባይ ስንደርስ፣ ‹‹ማን ነው የቀረው?›› በሚያስብል ሁኔታ በርካታ ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች በቦታው ላይ ተገኝተው ነበር፡፡ ብዙዎቹ ከተደረደሩት አውቶቡሶች ውስጥ ገብተው ቦታቸውን በመያዝ የጉዞውን መጀመር በጉጉት ይጠባበቃሉ፡፡

ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ዘረፋና ንጥቂያ እየተስፋፋ መሆኑን ወንጀልም በተደራጀ መንገድ እንደሚፈጸም የከተማው ነዋሪዎች በጭንቀት ይናገራሉ፡፡ ፖሊስ በበኩሉ ዘረፋን ጨምሮ ማንኛውም ዓይነት ወንጀል ከቁጥጥር ውጭ አለመውጣቱን ይገልጻል፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ 15 የቦይንግ ኩባንያ ስሪት አውሮፕላኖችን ከተለዋጭ ሞተሮቻቸው ጋር ለመግዛት የሚያስችለውን 1.45 ቢሊዮን ዶላር ብድር እያፈላለገ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ብድሩን ካገኘ አሥር B787-8 እና አምስት B737-800 ቦይንግ አውሮፕላኖችን ይገዛል፡፡

–  የግብፅ ልዑካን የዓባይን የቀድሞ ውሎች አጣጣሉ የግብፅ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢሳም ሻራፍ በመጪዎቹ ሰባት ቀናት ውስጥ በእርግጠኝነት ኢትዮጵያ እንደሚመጡ ማስታወቃቸውን አልማስሪ አልዩም የተሰኘው የግብፅ ጋዜጣ ዘገበ፡፡ አዲስ አበባን በመጎብኘት ላይ ያሉት የግብፅ ልዑካን ቡድን አባላት የቀድሞዎቹን የዓባይ ውሎች እንደማይደግፏቸው አስታወቁ፡፡

የፊታችን ማክሰኞ ሚያዝያ 25 ቀን 2003 ዓ.ም. ወይም እ.ኤ.አ. ሜይ 3 ቀን 2011 በዓለም ደረጃ የፕሬስ ነፃነት ቀን ይከበራል፡፡ የተባበሩት መንግሥታት በየዓመቱ ሜይ 3 የፕሬስ ነፃነት ቀን ተብሎ እንዲከበር ደንግጓል፡፡ በመላው ዓለምም፣ በአገራችንም ጭምር ይከበራል፡፡

መንግሥት ካለፈው ወር ጀምሮ በጨመረው የነዳጅ ዋጋ ላይ ተጠቃሚው ኅብረተሰብ ግብር እንዳይከፍል በማድረግ ቀጥተኛ ያልሆነ ድጎማ በማድረግ ላይ  እንደሚገኝ የንግድ ሚኒስትር ዴኤታው አስታወቁ፡፡

እንዲያው ለመንደርደር ያህል ‹‹ከለማኝና ከቀማኛ የቱ ይሻላል?›› ተብላችሁ ብትጠየቁ መልሳችሁ ምን ይሆናል? ነገሩ ከሁለት መጥፎ ነገሮች የተሻለ መጥፎ መምረጥ ነው፡፡ (የተሻለ መጥፎ ስንል ጉዳቱ ያልከፋ እንደማለት ነው፡፡) ስገምት፥ ብዙዎቻችሁ ለማኝ የምትመርጡ ይመስለኛል፤ ግን ለማኝ ከቀማኛ በምን ይሻላል? ሁለቱም የሰው ገንዘብ …

ከሠራተኛ፣ ለማኝና ቀማኛ ማነው በላተኛ? Read more »

  የ ICRC ማለትም የዓለምአቀፉ ቀይ መስቀል ኰሚቴ ፕሬዘዳንት Jacob Kellenberger እንደገለጹት፥ ድርጅቱን ወደ ምሥራቅ ኦጋዴን አካባቢ እንደገና ለመመለስ በቀረበው ጥያቄ ላይ ከኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ጋር የተደረጉ ንግግሮች ፍሬ አላፈሩም። የኢትዮጵያ መንግሥት ባብዛኛው ሱማሌዎች ከሚኖሩበት ከኦጋዴን የዓለምአቀፉን ቀይ …

ዓለምአቀፉ የቀይ መስቀል ኰሚቴ በኦጋዴን የሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦቱን እንዳይቀጥል ተከለከለ። Read more »

የእስልምና እምነት ተከታይ አይደለሁም፤ ለነገሩ የክርስትና እምነት ተከታይም አይደለሁም፡፡ ነገር ግን ዛሬ ሙስሊም ሆኜ ሳስበው ‹‹ኢትዮጵያ የክርስቲያን ደሴት ናት›› የሚለው ቃል ሳስበው ከፋኝ፡፡ ኢስላም እና ክርስቲያን ተጣጥመው በአንድ ጣሪያ ስር የሚያድሩባት እየተባለች የምትሞገሰው ኢትዮጵያ ውስጥ ‹‹ኢትዮጵያ የክርስቲያን ደሴት ነች›› የሚል …

ኢትዮጵያ የኢስላምም የክርስቲያንም ደሴት ናት Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኤፕሪል 29/2011)፦ በቤተ ክርስቲያናችን ስለ ቤተ ክርስቲያናችን ወቅታዊ መረጃዎች የምናገኝበት ጠንካራ ድረ ገጽ ስለሌለን በዚህ ቴክኖሎጂ ዘመን ከሌሎች እህት አብያተ ክርስቲያናት ጋር ሲነጻጸር ወደ ሁዋላ ቀርተናል ማለት ይቻላል። ስለዚህ ይህንን ክፍተት መሙላት እንዲቻል “ደጀ ሰላም” የጀመረችውን የድረ ገጽ …

“የኦርቶዶክስ ፎቶ-ባንክ አገልግሎት” (Orthodox Photo Bank Service):- ማስታወቂያ Read more »

(ዲያቆን ኅብረት የሺጥላ):- ጌታችንና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ በእውነት ተነሥቷል፡፡ ሲነሣም ዮሴፍና ኒቆዲሞስ ሥጋውን የገነዙበትን ከተልባ እግር የተሠራ ንጹሕና ድርብ በፍታ የመግነዝ ጨርቅ (ከፈን) በመቃብር ትቶ ነው፡፡ መተዉ ብቻ ሳይሆን በፍታው በመቃብሩ ውስጥ በጣም በተሰናዳ መልኩ ተቀምጦ ነበር፡፡ ወንጌል …

መግነዙን በመቃብር ትቶ የመነሣቱ ምሥጢር! Read more »

በኢትዮጵያ የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የወሰንና ወሰን ተሻጋሪ ወንዞች ዳይሬክቶሬት ዋና ዳይሬክተር አቶ ተፈራ በየነን በዚሁ ጉዳይ ላይ አወያይቻቸዋለሁ፡፡ አቶ ተፈራ ባነጋገርኳቸው ጊዜ ምዕራብ አፍሪካ ኒዠር ውስጥ ነበሩ፡፡ ወደዚያ የተጓዙት በኒዠር ወንዝ ባለሥልጣንና በአባይ ተፋሰስ ሃገሮች ትብብር መካከል የልምድ ልውውጥ ፕሮግራም …

ግድቡና በዙሪያው ያሉ ጥያቄዎች Read more »

ከዚህ አለም በሞት የተለዩት የአፋር መንፈሳዊ መሪ ሱልጣን ዐሊ ሚራሕ ሀምፍሬ በኢትዮጵያ አንድነት ጉዳይ ላይ ጽኑ አምነት እንደነበራቸው ቤተሰቦቻቸው ገልጸዋል። ኤርትራ በተገነጠለችበት ህዝባዊ ውሳኔ ወቅትም የአሰብ ጉዳይ ለብቻው በአፋር ህዝብ እንዲወሰንና ኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤት እንድትሆን ፍላጎታቸው ነበር ብለዋል ቤተሰቦቻቸው። …

ሱልጣን ዐሊ ሚራህ ሲታሰቡ Read more »

የቦስተን ኢትዮጲያን ስፖርት ክለብ በኮሚኒቲያችን ለሚገኙ ህጻናቶች የእግር ኳስ ማሰለጠኛና መጫወቻ ፕሮግራም ለመጀመሪያ ግዜ በማዘጋጀት ላይ ይገኛል:: ልጆቻችሁ በዚህ ፕሮግራም ላይ እንዲሳተፉ የምትፈልጉ ወላጆች ወደ ክለቡ ድህረ ገጽ በመሄድ ልጆቻችሁን እንድታስመዘግቡ በትህትና እንጠይቃለን:: ድሕረ ገጻችን www.bostonethiopiansoccer.com የመመዝገቢያው ቅጽ Registration የሚለው …

ማስታወቂያ ከቦስተን ኢትዮጲያ ስፖርት ክለብ Read more »

( ከ’አባይ’ – ‘ባ’ ጠብቆ ይነበብ፤ ከ’አባዮች’ – ‘ባ’ ላልቶ ይነበብ (ዋሾዎች ለማለት ፈልጌ ነው፡፡) ይድረስ ለተወደዳችሁ በውጭ ሀገራት የምትኖሩ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት እንዲሁም ይህን ጽሑፍ ልታነቡ የቻላችሁ ክቡራን የሰው ዘር አባላት በሙሉ፤ ብዙዎች ኢትዮጵያውያን በኃያል መቅሰፍትነቱ የምናውቀው ኢትዮጵያ ላይ የነገሠው …

አባይ በአባዮች አስጨረሰን! በነጻነት ዘገዬ Read more »

አዲስ አበባ የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ  የብዙኃንን ትኩረት ከሚስበው የአሜሪካ የቪዛ ሎተሪ ወይም የዳይቨርሲቲ ቪዛ መርኃ ግብር ጋር በተያያዘ  ወቅት በርካታ የማታለያ የኢ ሜይል መልዕክቶች ኢትዮጵያ ውስጥ እየተዘዋወሩ በመሆኑ የዳይቨርሲቲ ቪዛ (ዲቪ) አመልካቾች በእነዚህ የማታለያ የኢ ሜይል መልዕክቶች እንዳይጭበረበሩ አስጠነቀቀ፡፡ …

የአሜሪካ ኤምባሲ የዳይቨርሲቲ ቪዛ አመልካቾች እንዳይጭበረበሩ አስጠነቀቀ Read more »

    መንግሥት በተወሰኑ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶች ላይ የጣለው የዋጋ ተመን ዕርምጃ በጉልህ የሚታዩ ክፍተቶችን መፍጠሩን፣ የማይፈለጉ ውጤቶችንም ያስከተለ መሆኑን የኢትዮጵያ ንግድ ዘርፍ ማኅበራት አስታወቀ፡፡

(በፍቅር ለይኩን  ከደቡብ አፍሪካ):- የታሪክ መዛግብትና ሊቃውንት የሚነግሩን ታላላቅ የዓለማችን ሥልጣኔዎች መነሻ ወንዞች እንደሆኑ ነው። በዚህም በዓለማችን ታሪክ በግንባር ቀደምትነት ከመዘገባቸው ታላላቅ ሥልጣኔዎች (The Great World Civilizations) መካከል የሜሴፖታሚያ፣ የፋርስ፣ የባቢሎን፣ የግብጽ፣ የቻይና፣ የአሲሪያን፣ የግብጽና የእኛይቱ ኢትዮጵያ ሥልጣኔዎች መነሻ ወንዞች …

በዓባይ ወንዝ ላይ ቤተ ክርስቲያን የነበራት ታሪካዊ ሚና ምን ነበር፤ አሁንስ ምን ዓይነት ሚና መጫወት ትችላለች??? Read more »

‹‹ኮርፖሬሽኑ ስለታሪፍ ጭማሪ ያቀደውም፣ የሚያውቀውም ነገር የለም›› አቶ ምህረት ደበበ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሚያዝያ 17 ቀን 2003 ዓ.ም. ከምሽቱ አንድ ሰዓት እስከ ምሽቱ አምስት ሰዓት ድረስ የኤሌክትሪክ ኃይል በአብዛኛው የአገሪቱ ከተሞች ተቋርጦ የነበረው፣ በግልገል ጊቤ ሁለት ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ላይ …

ግልገል ጊቤ ሁለት ለሰዓታት በገጠመው ችግር ኃይል ማመንጨት አቋረጠ Read more »

የዩናይትድ ስቴትስ አየር ኃይል በአፍሪካ (ዩኤስ ኤይር ፎርስ አፍሪካ) ከአፍሪካ አገሮች ጋር በጋራ ለመሥራት ፍላጐት እንዳለው አስታወቀ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በበኩላቸው፣ በአኅጉሪቷ የሚካሄደውን የፀረ ሽብር እንቅስቃሴ ለማገዝ የአፍሪካና የዩናይትድ ስቴትስ ትብብር አስፈላጊ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡

– በቀጣዮቹ ዓመታት ቢሊዮን ብሮችን የሚፈልጉ ፕሮጀክቶች ይበዛሉ ከፌዴራል መንግሥት መሥሪያ ቤቶች ትልቁ የበጀት ተጠቃሚ የሆነው የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን በሚቀጥለው ዓመት መንግሥት 20 ቢሊዮን ብር በጀት እንዲይዝለት ጠየቀ፡፡

የአምስት ዓመቱን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ መሠረት በማድረግ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተጀመረው የለውጥ እንቅስቃሴ የዩኒቨርሲቲውን ማኅበረሰብ በሚፈለገው ደረጃ የማያሳትፍ መሆኑን፣ አመራሩም ልዩ ልዩ አደረጃጀቶችን ተጠቅሞ ሁሉንም ወደንቅናቄ በማስገባት በኩል ሰፊ እጥረት ያለበት መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን አስታወቁ፡፡

መቀሌ ከተማ ውስጥ የሚገኘው ዓለም አቀፍ የእንስሳት ምርምር ተቋም ቅርንጫፍ መሥርያ ቤት ባልደረባ የሆኑት ዶ/ር ኃይሌ ተስፋዬ አልጋ ከያዙበት የኢትዮጵያ ሆቴል አሳንሰር (ሊፍት) ጉድጓድ ውስጥ ከትናንት በስቲያ ከምሽቱ 12 ሰዓት አካባቢ ወድቀው ተረፉ፡፡

ኢትዮጵያ ከታላላቅ ልጆቿ መካከል አንዱ የኾኑትን የአፋሩን ሱልጣን አሊሚራህ ሐንፍሬን በሞት አጣች፡፡ ሥርዓተ ቀብራቸውም ከትናንት በስቲያ በትውልድ ስፍራቸውና የሱልጣንነት መቀመጫቸው በነበረችው አሳይታ ከተማ ተፈጽሟል፡፡

የአፋር ህዝብ የሀይማኖት እና የፖለቲካ መሪ የነበሩት ታላቁ ዐሊ ሚራህ ሀንፍሬ አረፉ። በዘጠና ዓመታቸው ያረፉት ሱልጣን ዐሊ ሚራህ በስልጣን ዘመናቸው ሁሉ ለአፋር ህዝብ ኢትዮጵያዊነት እና ለአፋር ህዝብ አንድነት ሳያሰልሱ በመታገላቸው ነው የሚታወቁት። ያዳምጡ

ኻያ አምስት ዓመት ኾኖኛል። ነገር ግን ይህ ዕድሜዬ ያለፉትን የኢትዮጵያ መንግሥታት በአካል ለመታዘብ እና ለመገንዘብ ላይኾን ይችላል። ይኹን እንጂ በዘመኔ ስለደረስኩበት የወያኔ አገዛዝ እና ትዉልድን የማበላሸት ዉጥን እንዲሁም በአገራችን እየተካሄደ ስላለዉ የትዉልድ ግዞት እኔ ከቋሚ ምስክሮች አንዱ ነኝ። ልጅ ሳለሁ …

አድጎ ለአባልነት፤ ተምሮ ለግዞት Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኤፕሪል 25/2011)፦  ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ የጀመሯቸውን ፕሮጄክቶች ለመርዳት የገንዘብ ማሰባሰቢያ የራት ግብዣ በአሜሪካ መዘጋጀቱን ይህንኑ በማስተባበር ላይ የሚገኝ አንድ ማኅበር አስታወቀ። “ዝክረ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ” የሚሰኘው ይኸው ማኅበር ዝግጅቱን ያስተዋወቀበትን ደብዳቤ ከዚህ በታች ያቀረብን ሲሆን እኛም …

የብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅን ጅምር ከዳር ለማድረስ እንርዳ Read more »

የኢትዮጵያ መንግስት በአባይ ወንዝ ላይ ሊገነባ ላቀደው የሚሊኒየም ግድብ 11ቢሊዮን ብር የሚሆን የግምጃ ቤት ሰነድ (ቦንድ) ዜጎቹ እንዲገዙ ጠይቋል። የግምጃ ቤት ሰነድን ምንነት፣ ገዢዎች የሚያገኟቸውን ጥቅሞችና፣ በተያያዥነት ሊከሰቱ የሚችሉ እክሎችን እንዲያብራሩልን በሀርፐር ኮሌጅ የኢኮኖሚክስ ፕሮፌሰር የሆኑትን ጌታቸው በጋሻው ጋብዘናል። ውይይቱን …

ቦንድ ምንድን ነው? Read more »

ሊቢያ ፤ ሶሪያና የመን ፤ የህዝቡ የለውጥ ፍላጎትና የገዥዎቹ ሥልጣንን የሙጥኝ ማለት ፣ ከሞላ ጎደል በየዕለቱ የሰው ነፍስ በማስገበር ላይ ነው። በየመን ከ 32 ዓመት በላይ በሥልጣን ላይ የሚገኙትን አሊ አብደላ ሳሌህ የሚቃወሙት ወገኞች እየተጠናከረ ነው የመጣው።

 «ትንሣኤ» የሚለው ቃል የግእዝ ቋንቋ ነው፡፡  መገኛ ቃሉም «ተንሥአ» = ተነሣ የሚለው ግሥ ይሆናል፡፡  «ትንሣኤ» ማለት ታዲያ = መነሣት፣ አነሣሥ ሐዲስ ሕይወት ማግኘት ማለትን ያመለክታል፡፡ «ትንሣኤ» በሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን በየመልኩ፣ በየዐይነቱ ሲተረጐም ዐምስት ክፍል አለው፡፡ አንደኛው «ትንሣኤ» ኅሊና ነው፡፡ ይህም …

የትንሣኤው ትርጉም በዓሉና አከባበሩ Read more »

(ሪፖርተር) — የዘንድሮ የፋሲካ ዓውደ ዓመት ገበያ በርካታ ሸማቾችን የተፈታተነ ነው ማለት ይቻላል፡፡ የሳምንቱ መገባደጃ ድረስ እንደ ወትሮው የሞቀ ገበያ አልተስተዋለም፡፡ በተለይ የቅቤ ዋጋ ከመጠን በላይ መናር ተጠቃሽ ይሆናል፡፡ የዘይት፣ የስኳር፣ በቅርቡም የዱቄት ዋጋ መወደድና የአቅርቦት እጥረት ሲያጉላላው የነበረው ሸማቾች፣ …

የዘንድሮ የፋሲካ ዓውደ ዓመት ገበያ በርካታ ሸማቾችን የተፈታተነ ነው Read more »

– ፓርቲዎቹ በገንዘቡ ክፍፍል ላይ መስማማት አቅቷቸዋል የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) ምክር ቤት ለስድስት የፖለቲካ ፓርቲዎች የአንድ ሚሊዮን ብር ድጋፍ ለመስጠት መወሰኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡

በአባይ ወንዝ ላይ ከሚሠራው “ታላቁ የሚሊኒየም ግድብ” ግንባታ አንፃር በግብፅ በኩል ያለው አቋም የተሻለ መልክ እየያዘ መምጣቱን የኢትዮጵያው ረዳት ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ አስታወቁ። ባለሥልጣኑ ለአገር ውስጥና የውጭ አገር ጋዜጠኞች የሰጡትን መግለጫ ዘጋቢአችን እስክንድር ፍሬው ተከታትሎአል፤ ዘገባውን …

በዓባይ ላይ የግብፅ “የተሻሻለ” ስሜት Read more »

ከዝግጅት ክፍላችን የአባይ ግድብ ጉዳይ መለስ ዜናዊ እንደፈለገው በሚመዘውረው ፓርላማ ውስጥ ለህዝብ ጆሮ ይፋ ከሆነበት ካለፈው ወር ጀምሮ በውጥረት ላይ ያለውን የአገሪቱ የፖለቲካ ትኩሳት ዘልቆ እንደዋንኛ የመነጋገሪያ አጀንዳ እየናኘ ይገኛል። የአገራችንን ለም አፈር በማጠብ ለዘመናት ለሱዳንና ግብጽ በረከት ሆኖ የኖረ …

በ5 አመቱ የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ያልተካተተው የአባይ ግንባታ Read more »