ለዓባይ ግድብ ግንባታ 100 ሚሊዮን ኩንታል ሲሚንቶ ያስፈልጋል
የታላቁ የዓባይ ግድብ ግንባታ 100 ሚሊዮን ኩንታል የሚያስፈልገው ሲሆን፣ በአሁኑ የገበያ ዋጋ ለግድቡ ግንባታ የሚውለው ሲሚንቶ ወጪ 30 ቢሊዮን ብር ይሆናል፡፡
የታላቁ የዓባይ ግድብ ግንባታ 100 ሚሊዮን ኩንታል የሚያስፈልገው ሲሆን፣ በአሁኑ የገበያ ዋጋ ለግድቡ ግንባታ የሚውለው ሲሚንቶ ወጪ 30 ቢሊዮን ብር ይሆናል፡፡
ጉና ንግድ ሥራዎች ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር በሚድሮክ ኮንስትራክሽን ኢትዮጵያ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ላይ የ7,843,812.33 ብር ክስ ሚያዝያ 28 ቀን 2003 ዓ.ም. በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 8ኛ ፍትሐ ብሔር ችሎት አቀረበ፡፡
የአሜሪካ ስቴት ዲፓርትመንት የዲቪ 2012 ውጤት ሙሉ በሙሉ መሰረዙን ባለፈው ዓርብ ምሽት አስታወቀ፡፡
– ፍርድ ቤቱ አንድ የመከላከያ ምስክርን እንዳይመሰክሩ አገዳቸው የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በመሠረተባቸው ክስ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 8ኛ ወንጀል ችሎት እንዲከላከሉ ብይን ያስተላለፈባቸው የአያት አክሲዮን ማኅበር ዋና ባለድርሻና ሥራ አስኪያጅ አቶ አያሌው ተሰማ፣ የፋይናንስና ኢንቨስትመንት ዳይሬክተር ዶ/ር መሐሪ መኮንንና …
Ethiopia Zare (ቅዳሜ ግንቦት 6 ቀን 2003 ዓ.ም. May 14, 2011):- “Runnig scared” የተሰኘውን ዘፈን ያቀረቡት የአዘርባጃኖቹ ኤል እና ኒኪ የአውሮፓውያን 2011 የሙዚቃ ፌስቲቫል አሸናፊ ሆኑ።
ዩሮ ቪዥን 2011 እ.ኤ.አ. ስዊድን ልታሸንፍ ተትችላለች EthiopiaZare (ቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2003 ዓ.ም. May 15, 2011):- የስዊድኑ ኤሪክ ሳዴ የአውሮጳውያን 2011 (2003 ዓ.ም.) አቆጣጠር የዩሮ ቪዥን (አውሮጳውያን የሙዚቃ ፌስቲቫል) አሸናፊ ሊሆን እንደሚችል ተገምቷል። ውጤቱ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ ይታወቃል።፡
“በኢትዮጵያ ገዢው የሕዝባዊ አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር /ኢሕአዴግ/ ያለፈውን ዓመት ግንቦት ምርጫ ያሸነፈው በማስፈራራት፣ በነፃ የመሰብሰብ ወይም በማኅበር የመደራጀት መብቶችን በመገደብ፣ ሰብዓዊ መብቶችንና የነፃውን ፕሬስ እንቅስቃሴዎች አብዝተው የሚገድቡ ሕጎች ተግባራዊ በሆኑበት፥ የሀገሪቱን የኃብት ምንጮችና ከውጭ የሚገኝ ዕርዳታንና የሥራ ዕድሎችን በስፋት ሕዝቡን …
የግብፅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዛሬ ያጠናቀቁት የኢትዮጵያ ጉብኝታቸው በአባይ ውኃ መጋራት ጉዳይ ለረጅም ጊዜ የቆየውን ጭቅጭቅ ለመፍታት በራሳቸው ቃል “አዲስ ሁኔታ ከፍቷል” ሲሉ አስታውቀዋል። በዩጋንዳና በኢትዮጵያ ያደረጉትን የሁለት ቀናት ጉብኝት ሲያጠናቅቁ የግብፁ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢሣም ሻራፍ የሙባረክ አስተዳደር የሚገለፅበት በግብፅና በጥቁር …
www.ethiomuslimglobal.et በሚል አድራሻ የተከፈተው ዌብሣይት በርካታ ዓላማዎች እንዳሉት ተገልጿል፡፡ የዌብሣይቱ ሥራአስኪያጅና የኦፐሬሽን ኃላፊ ያሲን ራጂ በተለይ ማንን መድረስ እንደሚያስቡ ሲናገሩ “ሙስሊሙ ኅብረተሰብ እንደማንኛቸውም ወንድምና እህት ኢትዮጵያዊያን መብቱንና ግዴታውን አውቆ ለሃገሩ ልማት፣ መቻቻል፣ ታሪክ፣ ቱሪዝም፣ ኢንቨስትመንት፣ ቅርስ፣ ከመረጃ ምንጮች የተገኙ የሃገራችንን …
ባለፈው ሐሙስ አሥመራ የገባውና በካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትሩ ዶ/ር ዴንግ የተመራው የደቡብ ሱዳን ልዑካን ቡድን አባላት ከፕሬዚዳንት ኢሣያስ ጋር ተገናኝተው አዲሲቷን ደቡብ ሱዳንን በመገንባት ላይ ተሞክሮ መቅሰማቸውን ለመገናኛ ብዙኃን ገልፀዋል፡፡ በሃገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር አል መሃንዳስ ኢብራሂም ማኅሙድ የተመራው የሰሜን ሱዳን …
ዪናይትድ ስቴትስ በልዪ ኮማንድ የአልቃይዳዉን መሪ ኦሳማ ቢላደንን ለመግድል የወሰደችዉን እርምጃ ፓኪስታን ነቀፈች።
ግርማ ካሣ በአገር ውስጥም ሆነ ከአገር ውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን በሰፊው እያነጋገረ ያለው ጉዳይ ቢኖር በቅርቡ የኢሕአዴግ መንግሥት ይፋ ያደረገው የአባይ ግድብ ፕሮጀክት ነው። አቶ መለስ ዜናዊ ምንም እንኳን የውጭ አገር መንግሥታትና ድርጅቶች እርዳታቸውን ለመዘርጋት ፍቃደኛ ባይሆኑም፣ ሰማኒያ ሚሊዮን የሚሆነው የኢትዮጵያ …
ቡድኑ በዘንድሮ ዘገባው፣ «ለአደጋ የተጋለጡ ሕዝቦች» ዝርዝሩ ውስጥ በቀዳሚነት ያስቀመጠው፣ በጦርነት የምትታመሰዋንና የባንቱ አናሳ ቡድን ተለይቶ ለአደጋ የተጋለጠባትን ሶማልያን ነው። ሞሓመድ ሀሰን ዳሪየል የአናሳን ሶማሌዎች የሰብዓዊ መብት አስጠባቂ ፎረም ኃላፊ ናቸው። በግብርና ሥራ የነሰማሩትና ተክለ-ሰወታቸውም ልዩ የሆኑት ባንቱዎች፣ እንደ ሁለተኛ …
(ደጀ ሰላም፤ ሜይ 13/ ሰ2011)፦ ላለፉት ሦስት እና አራት ዓመታት በተደጋጋሚ ስናሳስብ እንደቆየነው ቤተ ክርስቲያናችንን ከፊት ከኋላ፣ ከግራ ከቀኝ እና ከውስጥ ጠፍንገው የያዟት ችግሮች የበለጠ እየተገለጡ፣ ፈተና የሆኑባት ግለሰቦችም የበለጠ እየታወቁ፣ በሕዝቡ ዘንድ ይፈጥሩ የነበሩትም ብዥታና ግርታ የበለጠ እየጠራ በመምጣት …
ኢትዮጵያ ፤ ከሙስና የጸዳ መልካም አስተዳደርን በማራመድ ረገድ በያመቱ ተከታታይ የሆነ ዕድገት ማሳየት አልቻለችም ሲል አንድ ጥናት ጠቆመ።
በሰሜን አፍሪቃ ፤ ቱኒሲያና ግብፅ የያስሚን አብዮታቸውን ደምድመው አዲስ ምዕራፍ ላይ የሚገኙ ሲሆን፤
ዓለም ዓቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል በ 89 አገራት የመናገር መብት መገፈፉን አስታወቀ።
የዩጋንዳዉ ፕሬዝዳት ዩዌሪ ካጉታ ሙሴቬኒ ሐገሪቱን ለተጨማሪ አራት አመት ለመምራት ዛሬ ቃለ-መሐላ ፈፀሙ።
ይችን አጠር ያለች ፅሁፍ ለመፃፍ ያነሳሳኝ ከአንድ የቅርብ ጓደኛዬ ጋር የነበረኝ አጭር ጭውውት ነው፡፡ ጓደኛዬ አዘውትሮ ታክሲ ይጠቀማል፡፡ እናም በቅርቡ የታክሲ ሂሳብ ጭማሪ ተግባራዊ በሆነበት የሳምንቱ መጀመሪያ ዕለት የተለመደውን የታክሲ ደንበኝነቱን ቀጥሏል፡፡ ይሁን እንጂ ከታሪፉም በላይ የታክሲ ረዳቱ ሂሳብ ይቆርጥበታል፡፡ …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በኢትዮጵያና ኬንያ ድንበር አቅራቢያ ከሚገኙ አካባቢዎች፥ በአመዛኙ በግጦሽ መሬትና የእንስሳቱ የሚጠጡት ውሃ ሽሚያ ሳቢያ በየጊዜው የሚቀሰቀሱ ድንበር ተሻጋሪ ግጭቶች ለብዙ ሰው ሞትና የመቁሰል አደጋ ምክኒያት ሲሆኑ መቆየታቸው ይታወቃል። በቅርቡም ተጠርጣሪ የMerille ጎሳ አባላት የሆኑ ኢትዮጵያውያን የድንበሩ አካባቢ ነዋሪዎች በወሰዱት የማጥቃት …
በኢትዮጵያና ኬንያ ድንበር ተሻጋሪ የጎሳ ግጭቶች የኬንያ መንግስት ዘላቂ መፍትሄ ፍለጋ ጥረት መያዙን አስታወቀ። Read more »
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ትልቁ የሆነውን የኃይል ማመንጫ ግድብ በአባይ ወንዝ ላይ እንደምትሠራ ከገለፀች ወዲህ ግብፃዊያኑ ወደአዲስ አበባ ሲሄዱ በአጭር ጊዜ ውስጥ ሁለተኛቸው መሆኑ ነው፡፡ በቅርቡ ወደኢትዮጵያ ተጉዞ የነበረው የግብፅ የሕዝባዊ ዲፕሎማሲ ልዑካን ቡድን ሰፋ ያሉ ውይይቶችን አድርጎ ተመልሷል፡፡ የአሁኑ ጎብኝ ደግሞ …
የመለስ ዜናዊ አገዛዝ በአገር ውስጥ የሚገኙ የመረጃ መረቦችን ሙሉ በሙሉ በመቆጣጠር፤ ከውጭ አገራት የሚተላለፉ የሬድዮና የቴሌቪዥን ሞገዶችን በይፋ በማፈን ኢትዮጵያ አገራችን በመረጃ ከዓለም የተነጠለች ደሴት ለማድረግ ተግቶ ይሠራል፤ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ገንዘብም ያወጣል። በሌላ በኩል ደግሞ ለሙያቸው ክብር ያላቸው ጋዜጠኞችን …
ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ በአትላንታ በደደረገ ህዝባዊ ስብሰባ ያደረጉት ንግግር አፕሬል 23 2011 1. መግቢያ ከዚህ በፊት በሂውስተን ከዚያም በኖርዌይ ባደረግኳቸው ንግግሮች ከሰሜን አፍሪቃና መካከለኛው ምሥራቅ አብዮቶች ልንማራቸው ስለሚገቡ ኣራት ነገሮች አንስቼ ነበር። በነኛ ንግግሮቼ ያነሳኋቸው ነጥቦች በአጭሩ የሚከተሉት ነበሩ። የነፃነትና …
በግልገል ጊቤ ቁጥር ሁለትና ሶስት እንዲሁም የሚሊየኒየሙ ፕሮጀክት እየተባለ ለሚዘፈንለት ግድብ ግንባታ የስራ ሂደት ዉስጥ የዘረኛውና የአምባገነኑ መለስ ዜናዊ ባለቤት የአዜብ መስፍን ቀጥተኛ የሙስና እጅ እንዳለበት ላለፉት 6 ወራት ከፍተኛ ክትትል ሲያደርጉ የነበሩ ምንጮች ማረጋገጣቸውን የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዝን ኢሳት ዘገበ። …
ላለፉት ሰባት አመታት የሁለት አሃዝ የኢኮኖሚ እድገት እንዳስመዘገበ፣ በአምስት አመቱ የልማትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ተብየው ደግሞ ኢትዮጵያን መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሃገራት ተርታ እያሰለፋት እንደሆነ፣ በቅርቡ ደግሞ የሚለኒየም ግድብ የተሠኘ የውሸት ፕሮጀክት ነጠላ ዜማ ይፋ ያደረገው የዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ አገዛዝ በየጊዜው እየጨመረ …
በኢትዮጵያ የዋጋ ግሽበት 32 በመቶ ደረሰ፣ ዘረኛው የወያኔ አምባገነን አገዛዝ የሁለት አሃዝ እድገት ውሸትነት በድጋሚ ተረጋገጠ Read more »
በአዲስ አበባ ከተማ ሚኒባስ ታክሲዎች በሚያስከፍሉት ታሪፍ ላይ ጭማሪ እንዲደረግና ትናንሽ ታክሲዎች ደግሞ በርቀት መለኪያ እየተጠቀሙ ክፍያ የሚጠይቁበትን ሁኔታ ለማመቻቸት መታቀዱን፣ የአገዛዙ ሹመኞች መግለጻቸውን ተከትሎ፣ በትናንትናው እለት በአዲስ አበባ ሁሉም ክፍለ ከተሞች የታክሲና አውቶብስ ፌርማታዎች ነዋሪዎች እጂግ ሲጨናነቁ መታየታቸውን ዘጋቢያችን …
በተፈጥሮ ደን ክምችታቸው በከፍተኛ ደረጃ የሚታወቁትና በኢንቨስትመንት ስም ለባለሃብቶች የተቸበቸቡት ሰፋፊ ቦታዎች፣ በባለሃብቶቹ እየተጨፈጨፉና ከሰል ለማምረትም እየተቃጠሉ እንደሆነ የቤሻንጉል ጉምዝ ክልል ምንጮቹን በመጥቀስ የግንቦት ሰባት ዘጋቢ ገለጸ። በክልሉ በአሁኑ ጊዜ ከፍተኛ የሆነ የደን ቃጠሎ እንደሚካሄድ፣ ለእርሻ ስራ ብለው የሄዱ ባለሀብቶችም …
በኢንቨስትሜንት ስም የሚካሄደው የደን ጭፍጨፋ እጂግ አስጊ ደረጃ ላይ መድረሱ ተዘገበ Read more »
ባለፈዉ ቅዳሜ ሚያዚያ 29 ቀን 2003 ዓም ካናዳ ቶሮንቶ ዉስጥ ከተለያዩ ማህበረሰብ የተወጣጡ ኢትዮጵያዊያን አወያዮችና ተሳታፊዎች የተገኙበትበት የተሳካ የ“በቃ” ንቅናቄ ስብሰባ መካሄዱንና የስብሰባዉ ተሳታፊዎችና እንግዶቹ አብሮ መስራትንና ለአንድ ዓለማ በጋራ መታገልን የሚያሳይ የአቋም መግለጫ ማውጣታቸውን ቶሮንቶ ዉስጥ የሚገኘዉ የግንቦት 7 …
ሰሞኑን ከወደ ኢትዮጵያ የሚሰማዉ ዜና “ወያኔ መሬት ቀማ” ወይም “ወያኔ ቤት አፈረሰ” የሚል ብቻ ሆኗል፡፡ መቀሌ ዉስጥ የህዝብ ቤት ካላፈረስኩ ብሎ ከከተማዉ ነዋሪዎች ጋር ግብግብ ዉስጥ ገብቶ የከረመዉ የመለስ ዜናዊ አገዛዝ ፊቱን ወደ ጎንደር አዙሮ ሰሜን ጎንደር ዉስጥ በደባርቅ ወራዳ የምንቃር …
የመለስ ዜናዊ ዘረኛ አገዛዝ ካራቱሪ ለሚባለው የህንድ ኩባንያ በገፍ ከሰጠው መሬት ላይ ከ147 ሺ ሄክታር በላይ መልሶ እንደወሰደ ብሉምበርግ የተባለው ድህረ ገጽ ዘገበ። የመለስ ዜናዊ አገዛዝ ይህንን መሬት መልሶ ለመውሰድ የተገደደዉ ከአለማቀፍ ማህበረሰብ በደረሰበት ጫናና በአገር ውስጥና ከአገር ውጪ የሚገኙ …
ወያኔ ለካራቱሪ ኩባንያ ሰጥቶት የነበረውን ሰፊ መሬት የተወሰነውን ክፍል መልሶ መውሰዱ ታወቀ Read more »
የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴለቪዥን በተደጋጋሚ እንደዘገበው በአማራ ክልል የሚገኙ አርሶ አደሮች አምና በ900 ብር ይሸጥ የነበረው አንድ ኩንታል ማዳባሪያ በአንድ ጊዜ አንድ ሺ 200 ብር በመግባቱ ዋጋው እስካልተስተካከለ ድረስ ምንም አይነት ማዳበሪያ ላለመግዛት መወሰናቸውንና ይህንን ውሳኔ የሚጥስ እንዳይኖር በየቤተክርስቲያኑ መማማላቸው ታውቋል። …
በአማራ ክልል የሚገኙ ገበሬዎች የማዳበሪያ ዋጋ ስለተወደደባቸው ላለመግዛት መማማላቸው ታወቀ Read more »
በበርሊን የተካሄደ ዓለም ዓቀፍ መድረክ ለዓለም ህዝብ ዳቦ የለም፤ የመሬት ቅርምት በድሃ ሀገራት በሚል ከተለያዩ ሀገራት የተጋበዙ ተናጋሪዎችን አስተናግዷል።
በኢትዮጵያ የዋጋ ግሽበቱ ከ25 በመቶ በላይ መድረሱ ተገለፀ። የምግብ ዋጋ ብቻ 23 በመቶ መድረሱ ሲነገር ሰሞኑንም የተጠቀሰዉ አሃዝ እየጨመረ እንደሚሄድ ተገምቷል።
የዩጋንዳው ፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ፣ ለ 4ኛ ጊዜ የስልጣን ዘመናቸው የሚራዘምበትንም ሆነ በፕሬዚዳንትነት አገሪቱን መግዛት የሚቀጥሉበትን ሁኔታ ፣ በዛ ያሉ መሰል አፍሪቃውያን መሪዎች በተገኙበት ልዩ ሥነ ሥርዓት፣ ቃለ-መሃላ ፈጽመዋል።
በሚያዝያ ወር መዳረሻ ጀምሮ ያሉት ሶስት እና አራት ወራቶች ጀርመናዉያን በጉጉት የሚጠብቋቸዉ የሚወዱዋቸዉ ወራቶች ናቸዉ። በሚያዝያ ወር ሲዳረስ የሚያንዘፈዝፈዉ ብርድ ተጠናቆ ጸሃይ የሙቀት ጮራዋን የምትፈነጥቅበት
አሸብር ከጀርመን [email protected] “መናድ” የሚለው ቃል “ና” ላልቶና ጠብቆ ሲነበብ የተለያየ ትርጉም አለው። ጠብቆ ሲነበብ ተደራጊነትን ሲያመለክት፤ ላልቶ ሲነበብ ደግሞ አድራጊነትን ያመለክታል። ለምሳሌ በቅርቡ ዶ/ር ነገደ “መናድ” ያለበት ሕገ-መንግሥት …” ሲሉ የተጠቀሙበት “መናድ”ን “ና”ን አጥብቆ በማንበብ ነው። እሱን በኢትዮ-ሚዲያ፣ በኤካዴፍ፣ …
Gene Sharp የአረቡን ዓለም አብዮት አቀጣጥሏል የሚባልለትን From DICTATORSHIP to DEMOCRACY: a Conceptual Framework for Liberation የተሰኘ ጥናት ጸሃፊ ናቸው፡፡ ጥናቱ የአምባገነኖችን ዓይነት ሲዘረዝር ሚሊቴሪ አምባነገን፣ ከአባት ወደልጅ የሚተላለፍ የንግስና ሥርዓት፣ አሃዳዊ የፖለቲካ ፓርቲ የሚመራው እና የውጭ ወራሪዎች ብሎ ይመድባቸዋል፡፡ …
ያሬድ አይቼህ የኢትዮጵያ አገራዊ ፖለቲካ ላይ ገንቢና ጠቃሚ ተጽዕኖ ለማድረግ ከዲያስፖራ የሚደረገው ጥረትና ትግል ከምርጫ 2002 ማግስት ጀምሮ አቅጣጫው ተሰበጣጥሯል። በተለይ ሠላማዊ እና ህጋዊ ትግል ላይ እኔ ተስፋ ስላደረኩ፤ ከኢህአዴግ 99.6% ወንበር ማግበስበስ በኋላ የኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ሂደት በጣም ጭጋጋማ፤ ጨለማ፤ …
ቦታው ኤድመንተን ውስጥ ነው። ስብሰባው የኦጋዴን ማህበረሰብ ስብሰባ። ተናጋሪው ኦባንግ ሜቶ። የምስራቅ ጫፍና የምእራብ ጫፍ ወግ። ሰሜንና ማእከሉ መነጋገርና መግባባት በተሳናቸው ግዜ፡ የምእራቡ ኢትዮጵያዊ የምስራቁን ኢትዮጵያ ሲያግባባውና ሲሸመግለው። “እኛ ኢትዮጵያዊያን” ብሎ ጀመረ ኦባንግ። እኛ ኢትዮጵያዊያን ብሎ ሲጨርስ፡ በመካከል ግን አንዲት …
“ሶስተኛው ሪፐብሊክ”፡ የቶሮንቶ ስብሰባና የኢትዮጵያ መጪው ዘመን ክፍል አንድ በተከሌ አበበ Read more »
አንተነህ መርዕድ በቃ! ገዬ! ያክል! አሎኒ! ዲታህ! ወጣንድም! በስ! ጊደስ! በቃ የሚለው ቃል ሀገር ውስጥና ውጭ በምንገኝ ለውጥ ፈላጊ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ጎልቶ የሚነገር ክቡር ቃል ሆኗል። በዚህ ሰፊ ጽንሰ ሃሳብ በያዘ ቃል ዙርያ በመንቀሳቀስ ተጨባጭ ኃይል ፈጥሮ ዘላቂ ለውጥ ለማምጣት …
ልጅ ተከሌ (ኦታዋ – ካናዳ) ቦታው ኤድመንተን ውስጥ ነው። ስብሰባው የኦጋዴን ማህበረሰብ ስብሰባ። ተናጋሪው ኦባንግ ሜቶ። የምስራቅ ጫፍና የምእራብ ጫፍ ወግ። ሰሜንና ማእከሉ መነጋገርና መግባባት በተሳናቸው ግዜ፡ የምእራቡ ኢትዮጵያዊ የምስራቁን ኢትዮጵያ ሲያግባባውና ሲሸመግለው። “እኛ ኢትዮጵያዊያን” ብሎ ጀመረ ኦባንግ። እኛ ኢትዮጵያዊያን …
“ሶስተኛው ሪፐብሊክ” የቶሮንቶ ስብሰባና የኢትዮጵያ መጪው ዘመን (ክፍል አንድ) Read more »
በዚህ በዩናይትድ ስቴትስ ዋሽንግተን የሚገኘው የጆርጅታውን ዩኒቨርስቲ የህግ ማዕከል የአፍሪካ ሴቶች ሰብዓዊ መብት እና አመራር መርሃ ግብር የህግ ትምህርታቸውን ከተከታተሉት ሁለት ኢትዮጲያውያት አንዱዋ ወይዘሪት ማክዳ ምክረ ናት። በቅርቡ በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት በተካሄደ ገለጻ ላይ ወይዘሪት ማክዳ የሴቶች ግርዛትን ከዓለም …
የሴቶች ግርዛትና ከዓለም አቀፋዊ ህግጋት አኩዋያ ሲተነተን ክፍል ሁለት ውይይት Read more »
የኢትዮጵያ መንግሥት በቅርቡ በምዕራቡ ግዛት በቤንሻንጉል ግዙፍ የሃይድሮ ኤሌክትሪክ ማመንጫ ግድብ ለመሥራት ማቀዱን አስታውቋል። በዓባይ ወንዝ ላይ ሊሠራ የታቀደው ግድብ ከሱዳን ድንበር 40 ኪሎ ሜትር የሚርቅ ሲሆን ወጪውም ከ 80 ቢሊዮን ብር በላይ እንደሚሆን ተገልጿል። ያላንዳች የባዕድ ሀገር ዕርዳታ ግንባታው …
የአባይ የቁጠባ ቦንድ ሽያጭ በማስገደድና በማታለል የሚካሄድ ነው ሲሉ አንድ የኢኮኖሚ ባለሙያ ተናገሩ Read more »
የአውሮፓ ሃገሮችና ባሕሩ ላይ የሚንቀሣቀሱ መርከቦች አዛዦች የስደተኞቹን ሕይወት እንዲታደጉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር ጠየቀ፡፡ የሰሜን አትላንቲክ የጦር ትብብር ድርጅት (ኔቶ) እና የአውሮፓ ሕብረት ደግሞ አፍሪካዊያኑን ሰደተኞች ለመርዳት የሚችሉትን ሁሉ እያደረጉ መሆኑን እየተናገሩ ነው፡፡ የሊብያን ጦርነት እየሸሹ …
በኃይለኛ የባህር ወለል ነውጥና የውቅያኖስ ማዕበል ሳቢያ፤ ጃፓን ውስጥ በአቶም ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ላይ አደጋ ከደረሰ ወዲህ፤ ሰዎች የገነቡትና የሚገነቡት ማንኛውም አውታር ከተፈጥሮ አደጋ ሊጠበቅ እንደማይችል ፤
የግሪክን ኤኮኖሚ ክፉኛ ያናጋው የበጀት ኪሣራ የኤውሮውን የጋራ ምንዛሪ ክልል እንደገና እየፈተነ ነው።
በዓለም ውስጥ እጅግ የደኸዩ አገሮች የሚለውን ትርጉም ብንመለከት፤ የአንድ አገር ነዋሪዎች የአማካይ ገቢያቸው በዓመት ከ 900 ዶላር በታች ያሉትን ይመለከታል
ዛሬ ገቢራዊ የሆነዉ አዲስ ሕግ ታኪሲዎች ከተመደበላቸዉ መነሻና መድረሻ ዉጪ መንገደኛ ማመላለስ አይችሉም