የኦባማ ጉብኝት በኒውዮርክ ግራውንድ ዜሮ
የአልቃይዳው መሪ ኦስማ ቢን ላደን በአሜሪካ ኮማንዶዎች አቦታባድ በተሰኘች የፓኪስታን ከተማ ከተገደሉ ዛሬ አምስተኛ ቀኑን ይዟል። ኦባማ በመስከረም 11 ለተገደሉት የመታሰቢያ አበባ አኖሩ።
የአልቃይዳው መሪ ኦስማ ቢን ላደን በአሜሪካ ኮማንዶዎች አቦታባድ በተሰኘች የፓኪስታን ከተማ ከተገደሉ ዛሬ አምስተኛ ቀኑን ይዟል። ኦባማ በመስከረም 11 ለተገደሉት የመታሰቢያ አበባ አኖሩ።