የኦባማ ጉብኝት በኒውዮርክ ግራውንድ ዜሮ

የአልቃይዳው መሪ ኦስማ ቢን ላደን በአሜሪካ ኮማንዶዎች አቦታባድ በተሰኘች የፓኪስታን ከተማ ከተገደሉ ዛሬ አምስተኛ ቀኑን ይዟል። ኦባማ በመስከረም 11 ለተገደሉት የመታሰቢያ አበባ አኖሩ።