የየመን ቀውስ ተባብሷል DW Amharic May 3, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የመን ቀውስ ውስጥ ከገባች አምስትኛ ወሯን ልታገባድድ ነው። ፕሬዝዳንት አንደላ ሳሌህ ስልጣን ለመልቀቅ የጀመሩትን ስምምነት አልፈርምም አሉ።