የየመን ቀውስ ተባብሷል

የመን ቀውስ ውስጥ ከገባች አምስትኛ ወሯን ልታገባድድ ነው። ፕሬዝዳንት አንደላ ሳሌህ ስልጣን ለመልቀቅ የጀመሩትን ስምምነት አልፈርምም አሉ።