በሴኔጋል የተመረጠው አዲሱ ምክር ቤት

በሴኔጋል ፕሬዚደንት ማኪ ሳልን ለዚሁ ከፍተኛ ሥልጣን ያበቃው ቤኖ ቦክ ያር የተባለው የፓርቲዎች ጥምረት በከፍተኛ ድምፅ አሸነፈ። ጥምረቱ፡ በምርጫው ውጤት መሠረት፡ ከ150 የምክር ቤት መንበሮች መካከል 119 በማግኘት አብላጫውን መንበሮች ይዞዋል።